Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

የኢትዮጵያ የ5ሺህ አመት ታሪክ-2-1.PDF


  • word cloud

የኢትዮጵያ የ5ሺህ አመት ታሪክ-2-1.PDF
  • Extraction Summary

የሚሉ ወገንተኝነትን መሠረት አድርገው ተቆርቋሪነትን ተላብሰው የሚሰነዘሩ አስተያየቶችን ለመቀበል አልዘጋጅም ምክንያቱም ታሪክ ስለሆነ በተረፈ አንደተለመደው እኤአ ከሚሉት በቀር ሌሎች የዘመን አቆጣጠሮች ሁሉ በእኛ አቆጣጠር የሰፈሩ መሆናቸውን ገልጨ መግቢያውን መዝጋት አለብኝ መልካም ንባብ ምዕራፍ ቦይለሯቾ ጳጴያዖሥ መኑመት ሀ ጸም የልጅ እያሠን እህት ያገቡት ራስ ስዩም ራስ ጉግሣን ወግተው እያሥን ሊነጥቁ ይችላሉ ተብሎ ስለተሰጋ ራስ ተፈሪ አእባውቃው የሰው ህይወት ለማሳለፍ የተነሳ አመፀኛ ስለሆነ በችሎት ቀርቦ ነገሩ ታይቶ ውሣኔ በሚሰጥበት ጊዜ የፍርዱ ውሳኔ በሞት እንዲቀጣ የሚል የሆነ እንደሆነ ያለምህረት እንደፍርዱ ቅጣቱ በሞት እንዲፈፀም ያስፈልጋል አሉ ዘውዲቱ በበኩላቸው አስቦ ይነሳ እንጂ በተነሳበት ነገር ነፍስ የጠፋ ስላልሆነ ሞት ቢፈረድበትም በእስራት ቢቀጣ እንጂ በሞት ፅ መቅጣቱ ቅር ያሰኛል የሚል መልስ ስለሰጡበአልጋወራሹና በንግስት መካከል ከፍተኛ የኀሳብ ልዩነት ተፈጠረና ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ብላታ ታከለ ወልደሐዋርያትና ንጉሱ የእድሜልክ ፀበኞች ሆኑ እንዲያውም ከነፃነት በኋላ ንጉሥን ለመፈንቀል ሞክረው ነበር ሳይሳካ ቀረና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በፌዴሬሽን ትተሳሰር የሚለውን ውሣኔ ተቀበለው ይህም ሙሉ በሙሉ የአሜሪካ ይሁንታ የነበረ ሲሆን ኃያሏ አሜሪካ በኤርትራ የሚገኘው ሬዲዮ ማሪና የተባለው የመገናኛ ጣቢያዋ ደህንነትን መሠረት ያደረገ ነውና ለጊዜው ኢትዮጵያ እንደምትሻላት መርጣ የፌዴሬሽን ፎርሙላውን ደገፈች በዚህ መሠረት የእንግሊዝ የሞግዚትነት አስተዳደር አክትሞ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር ስትዋሃድና ፌዴሬሽኑ ሲፈርስ የኤርትራ ክፍለሃገር አስተዳዳሪነት ይሰጠናል ብለው ተስፋ አድርገው ነበር።

  • Cosine Similarity

ፅሙጋቓም ልለልጳጎው ማመድ ዖዳጳጎ ዲ ኋምራም ዖሟጋሟድ እንደተባለው ራስ ሚካኤል ወይም በአፄ ዮሐንስ ጊዜ ክርስትና ከመነሳታቸውና ከመጠመቃቸው በፊት መሐመድ ዓሊ የተወለዱት ከኢማም ዓሊ አባቡላና ከግንደበረት ከተወሰደችው አገልጋይ ከወሮ ጌጤ ነውግንደበረት በምዕራብ ሸዋ ውስጥ የሚገኝ በባሪያ ፍንገላ የሚታወቅ ወረዳ ነበርበዚህ ጋብቻ መሠረት ልጅ እያሱ ከእናቱ ከአፄ ምኒልክ ሴት ልጅ ከወሮ ሸዋረጋ እና ከወሎው ባላባት ከራስ ሚካኤል ዓሊ ጥር ቀን ዓም በወሎ ጠቅላይ ግዛት ወረሂመኑ ተንታ ውስጥ ተወለደየክርስትና ስሙንም ክፍለያዕቆብ አሉት ለእያሱም እንደአባቱ ከመወለዱ በፊት እንዲህ ተብሎ ተተንብዮለት ነበርትንቢቱ ጋብቻውንም አካቷል ሜታው ማመድ ዓሲ በአዳራሹ ገብተህ በእልፍኝ ብትወጣ ወቀሣ ቢያገኝህ እኔ በጉድ ልውጣ በዳግመኛው እግርህ ሸዋረጋን አምጣ ከእመት ሸዋረጋ የሚገኘው ልጅ እምብዛም አይከፋ እምብዛም አይበጅ ልጅ እያሱ በተወለደ በኛ ወሩ እናቱ ሸዋረጋ ስለሞተች እስከ ዓመቱ ድረስ በአባቱ እጅ ነበር ያደገውበኋላም በአፄ ምኒልክ ፍላጎት ወደ አንኮበር ሄዶ በሞግዚት እንዲያድግ ተደረገልጅ እያሱ ገና የ ዓመት ልጅ እያለምእቴጌ ጣይቱ የወንድማቸውን የራስ ወሴ የልጅ ልጅ የሆነችውን ፅጌሮማን መንገሻ ዮሐንስን በ ዓመቷ ድረውለት ነበር አፄ ምኒልክ በታመሙ ጊዜ ወንድ ልጅ ስላልነበራቸው የልጅ ልጃቸውን እያሱን አስመጥተው አልጋወራቫቸው እሱ መሆኑን አሳወቁ አፄ ምኒልክ ግንቦት ቀን ዓም ልጅ እያሠ አልጋወራሽ መሆኑን ያሳወቁበት ቃል የሚከተለው ነው እፄ ቴዎድሮስ የሞቱ ጊዜ ከሳቸው ጋር የነበረው ሰው ሁሉ ያንዱን አገር አንዱ እደርባለሁ አንዱን ገድዬ እኔ ጌታ እሆናለሁ እያለ ሁሉም ላይረባ ተላልቆ ቀረከዚህም በኋላ የአፄ ዮሐንስ ሰው የሆነውን የምታውቁት ነውባገር በሽታ ሳይገባበት ሌላ የባዕድ ጦር ሳይነሳበት በምቀኝነት እርስ በርሱ እንደተላለቀ አይታችኋልአሁንም ልጆቼ ወዳጆቼ አንዱ ባንዱ ምቀኝነት ይቅር የአንዱን አገር አንዱ እኔ እደርባለሁ እንዳትሉ እኔ እስካሁን በፍቅር እንዳኖርኳችሁ እናንተም ተስማምታችሁ በፍቅር እንድትኖሩ እለምናችኋለሁ እናንተ አንድ ልብ ከሆናችሁ በምቀኝነት እርስ በርሳችሁ ተዋግታችሁ ካላለቃችሁ በቀር አገራችንን ኢትዮጵያን ለሌላ ለባዕድ አትሰጧትም ክፉም ነገር አገራችንን አያገኛትምይህንንም ምክር ለእናንተ መስጠቴ እኔማ በእግዚአብሔር ቸርነት ይህንን ያህል ዘመን ገዝቼ የለምንነገር ግን ሰው ነኝና እንግዲህ እስንት ያህል ዘመን እቆያለሁ ስል ነውአሁንም እኔ እንደተመኘሁት እግዚአብሔር የተጨመረበትና ፈቃዱ ሁኖ ልጄን የልጅ ልጄን ማለታቸው ነው ቢያቆምላችሁ ከልጄ ጋር ሁናችሁ አገራችሁን ጠብቁ አደራ ብያችኋለሁ በዚያን ጊዜ ልጅ እያሠ ገና ዓመቱ ስለነበረ ራስ ተሰማ ናደውን የራስ ቢትወደድነት ማዕረግ ሰጥተው የልጅ እያሠ ሞግዚት አድርገው ሾሟቸውብዙም ሳይቆይ በ ዓም ራስ ቢትወደድ ተሠማ የነበረባቸው የደም ብዛትና የእድሜያቸውም መግፋት ለህልፈት ስለዳረጋቸው ሌላ ሞግዚት አስፈለገ ራስ አባተ ቧያለው እንደራሴ ለመሆን ሲሞክሩ ሌሎችም ተመሣሣይ ፍላጎት ነበራቸውና ጥቂት አለመግባባት ተፈጠረበዚህ ጊዜ ልጅ እያሠ ዒንዲያውም አሁን አድጌያለሁ ያለሞግዚት ማስተዳደር እችላለሁ አለራስ አባተ ቧያለውም ሆኑ ፊታውራሪ ሃብተጊዎርጊስ ዲነግዴ እንዲሁም ሌሎች ሹማምንት ልጅ እያሠ በዚህ እድሜው ያለሞግዚት አገር እንዲያስተዳድር የተስማሙት እኔ እንደራሴ ካልሆንኩ ይቅርበት በሚል እልህ አዘል አቋም እንጂአቤቶ እያሠ በዚህ እድሜው ያለሞግዚት እንዲያስተዳድር መፍቀድ ለልጅ እያም ሆነ ለአገሪቱ እንደማይበጅ ጠንቅቀው ይውቁታልእያወቁም ልዑሉን ብቻውን ይምራ ብለው ለቀውታል ስሩ ወይም መሠረቱ ይሄ ነውምክንያቱም ልጅ እያሥ የመጀመሪያው ሞግዚቱ ከሞቱ በኋላ ሞግዚት አያስፈልገኝም አላለምይህን ለማለት የተገደደው በዙሪያው ያሉት ታላላቅ ሹማምንት ትልቁን የሞግዚትነት የኖእንደራሴነት ስልጣን ለመያዝ ሲሻኮቱና ወዳላሥፈላጊ ውዝግብ ሲያመሩ በማየቱ ብቻ በቃ አልፈልግም አለ እንጂ ሞግዚት እንደሚያስፈልገው ያውቅ ነበርማወቅ ብቻም ሳይሆን ሞግዚት መረጣው ተጀምሮ ነበር ይህ የልጅ እያሠ የስልጣን ዘመን አጀማመር በደምብ ያልታየና ከልጅ እያሠ ታሪክ ጋር በስፋት ተካቶ የማናገኘው እውነታ ነው የልጅ እያን አለመብሠልና አለመብሰሉን ተከትሎም የሚፈፅማቸውን መጥፎ ተግባራት እየተነተኑ የሚከሱትየሚያብጠለጥሉትበመጨረሻም ከስልጣን ያባረሩት እነዚያው ታላላቅ ሹማምንት ጥፋቱን ሁሉ የልጅ እያሠ ጥፋት ያድርጉት እንጂ አጥፋ ብለው ራሳቸው መፍቀዳቸውን ዘንግተዋል አንድን የ ዓመት ልዑል ያለአንዳች አማካሪና ሞግዚት በፈቃዱ ሳይሆን በፈቃዳቸው አገር እንዲመራ ለቀው ሲያበቁ ልጅ ነው ወመኔ ነውትልቅ አያከብር ያሻውን እያደረዞብዙ ሚስት እያገባጉግስ እየተጫወተእያውደለደለ እያሉ ሲሉሌት ለምን። ተብሎ መጠየቅ አለበትልዑሉ በአእምሮም በአካልም እስኪጠነክር አገር የመምራት ልምድ እስኪያዳብር ከጎኑ ሆኖ ያማከረውያስተማረውየቀረፀው እስከሌለ ድረስ በራሱ መንገድ ከመጓዝ ውጪ ምንም ምርጫ አልነበረውምበዚህ ሂደት ቢያጠፋ መወቀሱ አይቀሬ መሆነን ሳንዘነጋ ነገር ግን እሱን ብቻ ተጠያቂና ተከሳሽ አድርጎ ማቅረቡ ብዙም እንደማይደገፍ በቀላሉ መረዳት ከእኛ ይጠበቃል ለዚህም ነው ይሄንንም እሱ ሆኖ በሚል መነሻ ያልተዘመረለት ብለን የምንቀጥለው የልጅ እያሠ የስልጣን ዘመን ተብሎ የሚመደበው ጊዜ ከ እስከ ዓም ድረስ የነበሩት ዓመታት ይሁኑ እንጂልጅ እያሠ ራሱን ችሎ ማስተዳደር የጀመረው ከ ዓም ጀምሮ ነውአፄ ምኒልክ እስከ ድረስ እስትንፋሳቸው የነበረ ቢሆንም ለዓመታት በፅኑ ህመም ላይ ቆይተው በመጨረሻም አንደበታቸው እስከመዘጋት ደርሶ ነበርእስከ ዓም ድረስ የነበረውን ጊዜ ብርሃን ዘኢትዮጵያ እየተባሱ የሚጠሩት የምኒልክ ቀኝ እጅ የነበሩት እቴጌ ጣይቱ ባለቤታቸውን ኀ ተክተው እየሰሩኹም ሽር እያደረጉ በበላይነት ሊቀጥሉ ቢሉም በሹማምንቱ ምክክር ባለቤታቸውን በማስታመም ብቻ እንዲወሰኑ እና በአስተዳደሩ ስራ ጣልቃ እንዳይገቡ አስወስነው ስላባረሩዋቸውከላይ እንዳየነው የልጅ እያሠ ሞግዚትም ስለሞቱና ተተኪ እንደራሴ ሳይሾም ስለቀረእያሥ ብቻውን አገሪቱን ማስተዳደር የጀመረው የ ዓመት ልጅ በሆነበት ጊዜ ከ ዓም ጀምሮ ነው ልጅ ኢያሱ ከሞግዚቱ ክራስ ቢትወደድ ተሰማ ጋሮ ልድ እያ አፄ ምኒልክ ከመሞታቸው በፊት ወራሽነቱን ካረጋገጠበት ጊዜ ጀምሮ ወደተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ወረድ እያለ ግንኙነት መመሳረትራቅ ወዳሉ ግዛቶች ወጣ እያለ አገር መጎብኘትና ያልቀናውን አገር ለማቅናት እንቅስቃሴ መጀመርልዩ ልዩ ባህል ከነበራቸው ብሔረሰቦች ጋር ግንኙነቱን ማጠንከርባለፉት ጊዜያቶች ትኩረት ተነፍገው ነበር የሚላቸውን ህዝቦች ልዩ ትኩረት መስጠት ጀመረ አብሮ መዋል ማደር እንዲያም ሲል ለቀናትለሳምንታት መሰንበት ልማዱ አድርጎ ቀጠለበትበዚህ ባልተለመደ አካሄዱ ሳቢያም በብዙ ሹማምንት ዘንድ ይነቀፍ ጀመር ልጅ እያሠ ሌላው የከፋ ተግባሩ ተብሎ የተቆጠረውም ያያትን ቆንጆ ሁሉ ማግባት መጀመሩ ሲሆንበዚህም ላይ ሃይማኖትብሔርና የዘር ግንድ ለእያ ጋብቻ መመዘኛ አልነበሩምና ነውበዚህም ሹማምንቱ ከነቀፋ አልፈው ቁጣ ጀመሩቁጣውም ወደ ስድብ አምርቶ የሸዋ መኳንንት ልጅ እያሠን በገሐድ መዝለፍ ስራቸው ሆነእሙም ለዘለፋቸው ተገቢ ነው ያለውን የዘለፋ መልስ መስጠቱን ገፋበትበዘመናቸው ተከብረው የኖሩትን ታላላቅ ማዕረግና ስም ያላቸውን ሁሉ የአባቴ ሙክቶች እያለ መናቅ ማጣጣል ጀመረ እነሱም እንደቀድሞው ንጉሣቸውን አጅበው አገር የመዞሩ ልማድ ቀረባቸውልጅ እያሠ እኔ ጎልማሶችን አስከትዬ አገር ለመጎብኘትና ያልቀናውን አገር ገ ለማቅናት በተነሳሁ ጊዜ ያለፈቃዴ መከተል የለባችሁም ወፍራችኋል ሸሸምግላችኋልበዘመናችሁ አባቴን ተከትላችሁ ኣገር አቅንታችኋል አሁን ግን ሽሽታችሁ አታመልጡም አባራችሁ አትጨብጡምና ተመልሳችሁ በየስራችሁ ጠንክሩማለቱን መርስሄሐዘን ወልደቂርቆስ ፅፈዋል የዘመናዊት ኢትዮጵያ የታሪክ አባት የሚባሉት ገሃር ባህሩ ዘውዴ ይህን የልጅ እያሥን አቋም በሚመለከት በቀና ትርጓሜ እያሠ የሚለው እናንተ በተራችሁ ሠርታችኋል አሁን ደግሞ ዘመናዊት ኢትዮጵያን የመገንባቱ ተራ የእኛ የወጣቶቹ ነው ማለቱ ነው ተብሎ ሊተረጎም የሚገባው መሆኑን ይጠቁማሉ ልጅ እያሠ የጉርምስና ባህሪ ያጠቃው ልዑል እንደነበረ ብዙዎች ይስማማሉ የሚያከናውናቸው ተግባራቶችም ከፊሎቹ ያለፈውን ስርዓትና ወግ የሚፃረሩ የነበሩ ናቸውየቀሩት ስራዎቹ ግን በዚያ ዘመን ሹማምንት እይታ ሲታሰብ እንጂ በዘመናዊ አስተሳሰብ እይታ ተራማጅነቱን የሚያጎላ ነው ኀር ባህሩ ዘውዴ የእያን ዘመነመንግስት በእንቆቅልሽ የተሞላ ይሉታል አፍን ሞልቶ በክፉም በበጎ ማውሳቱ ያዳግታልና በማለት በመንግስት ስራ ላይ በዋልፈሰስ ቢመስልም ከእድሜ ለጋነት የመጣ ነው ብሎ ህዝቡ ሊፈርድለት ዝግጁ ነበር በማለትም ተራማጅ ሊያሰኙት የሚችሉ ተግባራትን በዘመኑ ማከናወኑን ይጠቅሳሉ ግል ንብረትን የማስከበርና አስራትን በወቅቱ የመሰብሰብ ደንብ በተጨማሪ ከሳሽና ተከሳሽ አብረው እንዲማቅቁ ያደርግ የነበረውን የቁራኛ ስርዓት ለመሻር እርምጃ ወስዷልእንዲሁም ከፍትህ ይልቅ ለቂም መወጫና ደካማውን ለማጥቂያነት የሚያገለግለውን የሌባ ቫይ ስርዓት መልክ ለማስያዝ ሞክሯልየመንግስት ሒሳብ ኦዲት በማስደረግ አለአግባብ የመንግስት ገንዘብ ባባከኑት ላይ እርምጃ በመውሰድም እያሠ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ መሪ ሳይሆን አይቀርምየሚያሳዝነው ግን አንዳንዴ በዚሁ ሳቢያ የጠላውን ሰው በሐሰት እያስወነጀለ ማሰሩ ነውበመሠረቱ የእያ ገፀባህሪም ሆነ ፖሊሲዎች መለዮ ውስጠ ተቃርኖና ቀጣይነት ማጣት ነበርባንድ ወገን የተጠቃ እንባ አድራቂ ሆኖ የጅሌ ኦሮሞን ህዝብ በዘረፉት በአፋሮች ላይ ሲዘምት እናየዋለንበዚያው ዓመት ደግሞ በስሙ ላይ ጥቁር ነጥብ የጣለውን የጊሚራ ዘመቻ ሲመራና በርካታ ዜጎችን ለባርነትና ሞት ሲዳርግ እናገኘዋለን ጥርንቡሌ የተባለውን የከተማ ዘበኛ ያቋቋመ አርቆ አሳቢ መሪ ሰዓት እላፊ እየጣሰ ከእነሱው ጋር ሲታኮስ ይገኛል ገ ልጅ እያሥ እራሱ የሰዓት እላፊ አዋጅ በዘመኑ ደንግጎ ነገር ግን አዋጁን ራሱ ጥሶ ከአራዳ ዘበኞች ጋር ሌሊት ሌሊት ሲታኮስ ያድር ነበር በ ዓም አጋማሽ ላይ አፄ ምኒልክ በሞትና በህይወት መካከል በነበሩ ጊዜ ልጅ እያሠ ወደ አንኮበር እንዲሄዱ ለማድረግ አስቧል የሚል ወሬ በመሰማቱ የጊቢ ዘበኞች ልጅ እያሥሠሥን አናስገባም ብለው በሩን ዘጉእያሥመ ከውጭ ሆኖ በማስከበብ ስንቅ እንዳያገኙ በማድረጉ ሁከት ተፈጠረ ለ ሰዓታት በተካሄደ የተኩስ ልውውጥ ሰዎች ከሞቱ በኋላ በጳጳሱ ሸምጋይነት ዘበኞቹ እጅ እንዲሰጡ ተደርጎ ሠላም የወረደው ልጅ እያሠ ወሬው የሐሰት መሆኑን በማስተባበሉ ነበር ስለዚህም ከዚህ ግርግር በኋላ ሌላ የጊቢ ዘበኛ ተሶሞ የቀድሞዎቹ ወደ ጎጃምና ወደ አንኮበር ሄደው እንዲታሰሩ ተደረገ ልጅ እያሠ የሸዋን መኳንንት እንደቀድሞው ኑሮአቸው አክብሮ ካልያዘ መቸም ቢሆን እንደማይተኙለት ዘግይቶ ነበር የተረዳው ሸዋ ያባቴ ወሎ የወላጅ አባቴትግራይ የባለቤቴጎጃም የእህቴአፋርም ሐረርም የወዳጆቼ በሚል መነሻ ይመስላል እየተባባሰ የሄደውን የሹማምንቱን ተፅዕኖ ከመጤናፍ አልቆጠረውም ነበር የአፄ ምኒልክ ሞት ይፋ ከወጣና ቀብራቸው ከተፈፀመ በኋላም በዚያው ዓመት በ ዓም ገኖ ዘውድ ሳይጭን አባቱን ራስ ሚካኤልን የወሎየትግሬና የጎጃም ንጉስ አድርጎ ሲሾምበተቃራኒው የሸዋን መኳንንት ክብርና ስልጣን ያዳክም ነበርከምኒልክ ቀብር በኋላ እንደወጉ ልጅ እያሠ ዘውድ መጫንና ንጉሠ ነገስት መባል ነበረበት ሆኖም ልጅ እያሠ ዝውዱ ይቆየኝ አለ ይህን ያለበት ምክንያት ፈረሴ ቀይ ባህር ውሃ ሳይጠጣ ዘውድ አልጭንም በሜል አቋም ነው ይህ አቋሙም ቀደም ሲል የልጅ እያሱ አዝማሚያ ባላማራቸው ሹማምንት ዘንድ ሌላ ትርጉም ተሰጠውና ለውልገቱ እንዲመቸው ንጉሠነገስት መባልን አይፈልግምገና ባልጎምዋልጎም አልጨረሰምተብሎ ተወራበትበኢትዮጵያ ታሪክ ቕድሚያ ዘውዱን ሌላው ሁሉ ቀስ ብሎ ይደርሳል ያላለ ብቸኛ መሪ ነው እያሠሥልጅ ወይም አቤቶ ተብሎ እንደተጠራ የስልጣን ዘመኑ ተቋጨ እንጂ እያሙ ንጉሠነገስት አልተባለም ልጅ እያሠ የሹማምንቱን ወሬ ወደ ጎን አድርጎ መቅደም አለበት ያለውን ጉዳይ ወደማስቀደም አመራ ገ ልጅ ኢያሱ ከአባቱ ከራስ ሚካኤል ጋር በ ዓም አዲስ ሹም ሽር ሲያደርግም ደጃዝማች ተፈሪ መኮንንን ከሐረርጌ ግዛት ሽሮ ወደ ከፋ እንዲሄዱ ቢያዝም አንዴ ክረምቱ ይለፍሌላ ጊዜ አልተዘጋጀሁም እያሉ ቆዩየጦር ሚሩ ፊታውራሪ ሐብተጊዎርጊስም ደርበው ይዘውት የነበረውን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሊቀመንበርነትን እንዲለቁ ተደርጎ በጦር ሚኒስቴርነታቸው ብቻ እንዲወሰኑ ተደረገቀድሞውንም በልጅ እያሠ ላይ ከባድ ጥላቻ የነበረባቸው የፊታውራሪ ሃብተጊዎርጊስ እና የደጃዝማች ተፈሪ ኅብረትም የተፈጠረው በዚህ ጊዜ ነበር ልጅ እያሱ በስልጣን ዘመኑ ልዩ ትኩረት ሊሰጣቸው ከፈለጋቸው ጉዳዮች ውስጥ ዋናዎቹ የአገሪቱ ዳር ድንበር የተወሰደው ተመልሶያለውም በጥብቅ ተከልሎና ተከብሮ እንዲቆይየኢትዮጵያ ህዝቦች ምንም አይነት ብሔር ይኑራቸው በኢትዮጵያዊነታቸው ብቻ እኩልነታቸው እንዲረጋገጥዜጎች ባህልና ሃይማኖታቸውን በነፃነት እንዲያራምዱና መላው ኢትዮጵያዊ እኩል የአገር ፍቅር ኖሯቸው ብሔራዊ ስሜታቸው እንዲያንሰራራ ማድረግ ነውሌላው ቀርቶ በባለርስትና በጭሰኛው መካከል የነበረውን የሰፋ ልዩነት ለማጥበብና የተሻለ ቅርርብ ኖሮ አላስፈላጊ የጉልበት ብዝበዛ እንዲቀነስ አዋጅ እስከማውጣት ደርሷልይህን አይነት ያልተለመደ እቅድ ለማሳካት የተጠቀመበት ዘዴ ግን ጠልፎ ሲጥለው እናያለን ልጅ እያሠ ከእርሱ በፊት ከነበሩት ነገስታት ለየት ያለ ተግባር ሲፈፅም የሚያስገኘውን አገራዊ ጥቅምና የሚፈጠረውን አንድነት አስቦ ከመደገፍ ይልቅ ወግ ጣሰ የሚለውን ቁጭት ነበር አግንነው የሚያስተጋቡበት ዴ ለክርስቲያኑ ቤተክርስቲያን ሲያሰራ ለሙስሊሞችም መስጊድ አሰራይህ ተግባሩ ብዙ ሹማምንትን አሳዘነበዘመኑ ስለእሱ የሚወራው ለሙስሊሞች ያሰራው መስጊድ እንጂ ለክርስቲያኖች ያሰራው ቤተክርስቲያን አልነበረም ሆኖም የአዲስ አበባውን ቀጨኔ መድሐኒዓለምና የሐረር መድሐኒዓለምን ቤተክርስቲያን አሰርቷል በአሁኑ ጊዜ የቀጨኔ መድሃኒዓለም የቤተክህነቱ የገንዘብ ቤት ሆኖ የሚያገለግለው መቃብር ቤት ከሌላ እናት የሚወለዱ እህቶቹና የሌሎች ቤተሰቦች መቃብር የነበረ ሲሆንየእህቱ የወሮ ስሂን ሚካኤልየልዕልት እጅጋየሁ አስፋወሰን የእመቤት ሆይ ዓለም ፀሐይ እያሥየወሮ እስከዳር ገህይወት ሚካኤልና የሌሎች አፅም ይገኝበታል አፄ ኃይለስላሴም በዘመናቸው ሄደውበት የሚያውቁት ብቸኛ ቤተክርስቲያን ይሄው ቀጨኔ መድሐኒዓለም ነበር እናም በዚህ ተግባር ሰልሟል ብሎ ለመክሰስ የሚያስችለው መንገድ ተያዘይህ በእንዲህ እንዳለም ቀደም ሲል የተጠቀሰው ብዙ ሚስት የማግባቱና እቄባቶቹን የማበርከቱ ጉዳይ ሃይማኖታዊ ቅርፁን እያጎላው ሄደልጅ እያሠ ከሙስሊም ባላባቶች ጋር ጥብቅ ወዳጅነቱን አጠናክሮ ከመቀጠል ጎን ለጎን የአፋሩን ባላባት የደጃዝማች አቡበከርን ልጅ አፍቅሮ አገባትወደ አፋር እየሄደም ጥሩ የፍቅር ጊዜ አሳልፏል ቀደም ባለው ጊዜ የአፄ ዮሐንስን የልጅ ልጅ አግብቶ እንደነበርም አይተናል እንደገና ከጎጃም ባሳባት የተወለደችውን ሰብለወንጌልን አገባከዚያም የጅማውን የአባ ጅፋርን ልጅ አገባእንደገና የሐረሩን አሚር የአብዱላሂን ልጅ አገባዙሪያውን ለማጠር የፈለገ ይመስል ሰሜንደቡብምስራቅምዕራብና መሐል ላይ ጎጆ ቀለሰይህን መሰሉን ጋብቻ ጥቂት ፀሐፍት ከሁሉም ጎሣ በመውለድ አንድነትን ለማጠንከር ሲል የፈፀመው ነው ይሉታል ምንም ቢባል እያሠ ላይ ገኖ ተወራ እንጂ በይፋዊ ጋብቻ ባይሆንም ቀደምት ነገስታት የጭን ገረድቅምጥእቁባትውሽማ ወዘተ በሚሉ ተመሳሳይ ስሞች በገሃድ ፈፅመውታልእንደነዘርዓያዕቆብ ያሉ ገናና ነገስታት የግራ ባህልቲትዛቀኝ ባህልቲት እያሉ በርከት ያሉ ሚስቶች ያገቡ የነበረ ሲሆንነገር ግን ሙስሊሟን ሴት ክርስትና አስነስተው ነበር የሚፈፅሙትይህም የሆነው ሳይወዱ በግድ በዚያ ዘመን የነበረውን ጦርነት ለማርገብ ሲሉ ነበር ልጅ እያሠ ይህን ሲያደርግ ግን የነበረው ሰላም ዘላቂ ሆኖ እንዲቀጥል በማሰብ ይመስላልይህ የልጅነት አስተሳሰቡ ከጥቅሙ ጉዳቱ እንደሚብስ ግን ማመዛዘን አልቻለም በዚያ ዘመን ደግሞ ትኩረት በተነፈጉት መኳንንት ዘንድ መስጊድ ከማሰራትና ሙስሊም ከማግባት የከፋ መኮነኛ አልነበረም ቲ ልጅ እያሠ የመኳንንቱን ክስ ቁብ ሳይሰጠው በምስራቃዊው የኢትዮጵያ ድንበር ላይ የሙጥኝ ብሎ ቀረ ዘረፋ በመፈፀም ብቻ ኑሮአቸውን መስርተው የነበሩትን ሱማሌዎችን ልጅ እያሠ ልዩ ትኩረት እንክብካቤና አክብሮት በመስጠት ወዳጅ አደረጋቸው በአካባቢው የጎሣ መሪ የነበረውን አብደላ ሰዴቅን የኦጋዴን ገዥ አድርጎ ሾመው ይህም በአካባቢው ለነበሩ ቅኝ ገዥዎች ትኩረት የሚስብ ሆነ ይባስ ብሎ ቅኝ ገዥነታቸውን ካወጁበት ጊዜ ጀምሮ በእንግሊዞችና በጣሊያኖች ላይ ለ ዓመታት ያህል ብሔራዊ ጦርነት አውጆ የተካፈሏትን ሱማሌ ነፃ ለማውጣት ሲንቀሳቀስ ለነበረው የሱማሌ መሪ ለሰይድ ሙሐመድ አብደላ ሀሰን ልጅ እያ የገንዘብየመሳሪያና የስንቅ ድጋፍ ሲያደርግለት የአውሮፓውያኑ ትልቅ የቤት ስራ እያሠን ከስልጣን ማስወገድ የሚለው ሆነ አቤቶ እያሠ ምንም እንኳ እቅዱ ባይሰምርና ባይሳካለትም ሁሉን የኢትዮጵያን ጎሳ በማስተባበር ኤርትራንጅቡቲንየበርበራንና የሞቃዲሾ ሶማሌን የማስመለስ ዕቅድ ነበረው ከዚህም የተነሳ አቤቶ እያሠ ሺ ጦር ለማሰናዳት ለየደጃዝማቾቹ በየግላቸው የሚያዘጋጁትን የጦር ሠራዊት ብዛት በመንገር የራሱንም ወስኖ ፈረሴ ከቀይ ባህር ውሃ ሳይጠጣ ዘውድ አልጭንም እያለ ይፎክር የነበረ ልዑል ነው ከዚህ አንፃር ለአካባቢው ነዋሪዎች ድጋፍ ማድረጉበጋብቻ መጣመሩም ሆነ መስጊድ ማሰራቱእንደአፋሮች መፋቂያ መያዙበየተጋበዘበት ቤት እንደእነሱ ለብሶ መታየቱወዘተ በአገር ውስጥ ባለሥልጣናት ዘንድ መናፍቅ ቢያሰኘውምበእያሱ አገዛዝ ክፉኛ ቢበሳጩምእንዴት አድርገውና በምን ኣይነት ዘዴ ከስልጣን እንደሚያስወግዱትጥፋቱን በማስረጃ ደግፈው ለህዝቡ እንዴት ማሳመን እንዳለባቸው የአገር ውስጥ ተቃዋሚዎቹ አልተረዱም ጎበርስለዚህ ኢትዮጵያውያኑ የልጅ እያሠን አካሄድ አለማማር መሠረት አድርገው ሲቃወሙትአውሮፓውያኑ ግን የልጅ እያ አካሄድ ሳይሆን አካሄዱ የሚያስከትለውን ውጤት አስበው ተቃወሙትእናም ኢትዮጵያውያኑ የጠፋባቸውን የማባረሪያ ዘዴ አውሮፓውያኑ በልግስና ሊሰጧቸው የስራ እቅድ ወጣ ልጅ እያሥ ምንም የሰልጣን ዘመኑ ቢያጥር ምኒልክ የጀመሩትን የአውሮፓ ስልጣኔ ወደአገር ውስጥ ለማስገባትና ኢትዮጵያም ስልጡን አገር እንድትሆን መጣሩን ቢገፋበትም ብዙዎች ሊረዱት አለመቻላቸው ይታወቃል ይህ ሲባል ግን የዘመኑ ጥቂት ምሁራን ከጎኑ ሆነው ድጋፋቸውን ይሰጡት እንደነበር አይዘነጋም ልዑሉ በዳግማዊ ምኒልክ ትቤት ለ ዓመታት ያህል ስለተማረም ፈረንሣይኛ ቋንቋን በጥቂቱ ለምዶ ነበርና ከውጭ አዝዢር ሰዎች ጋር ጎ መግባባት ጀምሮ ነበር ጥልቀት ያለው ውይይት ከውጭ ዜጎች ጋር የሚያደርግ ከሆነም በአስተርጓሚው በፊታውራሪ ተክለሃዋርያት ተክለማርያም በኩል ይወያይ ነበር ስለዓለም አቀፍ ፖለቲካዊ ጉዳዮችም እንደ አንድ አገር መሪ ግንዛቤው ነበረው ስለዚህም በኢትዮጵያ ድንበሮች ባሉ ጎረቤት አገሮች ቅኝ ገዥነታቸውን ተክለው ያሉ አገራት አልችል ብለው እንጂ ኢትዮጵያንም ቅኝ ማድረግ እንደሚሹ ለልጅ እያሠም ሆነ ለማንም ኢትዮጵያዊ ግልፅ ነውና ይህን ስጋት ለመቅረፍ የሚያስችል መንገድ ከተገኘ ማንኛውም አካል ይሄድበታል እያራም የተከተለው ይሄንኑ ነው ፈረንሣይ እንግሊዝና ጣሊያን በሱማሌ ግዛት ተካፍለው ለኢትዮጵያም መሣሪያም ሆነ ሌላ ነገር ሊገባ ሲል ወደቡ የነሱ ነውና የመከልከል አንዳንዴም መጥኖ የማሳለፍ ስልጣንን ይተገብሩ ነበር በተጨማሪም ኢጣሊያ ኤርትራን ከነወደቧ ወስዳለች የልጅ እያሠ የፈረሱ የቀይባህርን ውሃ የመጠጣት ጉዳይና የኦጋዴንና የአካባቢው አልፎም ሱማሌን የመጠቅለል ፍላጎት ግልፅ ግጭት እንደሚከስት ስለሚታወቅ ልጅ እያሥ እነዚህን ጠላቶቹን ለማባረር ይረዳው ዘንድ የእነሱን ተፃራሪ ቡድን መቀላቀልና ድጋፍ አድርጎ መጠቀምን መምረጡ አያስነቅፈውም በዚያን ጊዜ ቱርክ የስዊዝ ካናልን ለመቆጣጠር በመፈለግ በሜዲትራኒያን በኩል ሞክራ ስለከሸፈባት አካሄዷን በመለወጥ የሶማሌን የኢትዮጵያንና የሱዳንን መንግስት ከግብፅ ጋር በማስተባበር እንግሊዝንና ፈረንሣይን ከስዊዝ ካናል ለማባረር ስትል በቀይ ባህር በኩል ጦርነት እንዲከፍቱ ትገፋፋ ነበር ልጅ እያሠ በበኩሉ የሶማሌ ግዛቶችን ለመጠቅለል ይፈልግ ነበርና ለአራት ቀን ጅቡቲን ጎብኝቶ በነበረበት ጊዜ ዘንጉን ወደቡ ላይ ተክሎ ስከዚህ ድረስ ግዛቴ ነው ብሎ ተመለሰ ወዲያውም ለቱርክ አምባሳደር አንድ ለሶማሌ ባለባቶች የኢትዮጵያ ባንዲራዎች ላይ ላ ኢላ ሐ ኢለላ የሚል ፅሁፍ አፅፎ ላከላቸው ይህን በማድረጉም ክርስቲያንና ሙስሊሙን በእኩልነት የሚያስተዳድር ንጉስ መጣልን በማለት ቱ የሱማሌ ጎሳዎች በደስታ ለልጅ እያሠ ገቡለት ቱርክም የልጅ እያሠን ወዳጅነት በአዎንታ ተቀበለች እያሠ ጅቡቲን በጎበኘበት ጊዜ ተቀብሎ ላነጋገረው ለጅቡቲ ዋና አስተዳዳሪ በግልፅና በድፍረት በፈረንሣይ እዚህ መኖር ደስተኛ አይደለሁም አንተም ወዳገርህ ግባ በእኛ አገር ውስጥ እንድትቀመጥ አስፈላጊ አይደለም ቢለውም አስተርጓሚው ፊታውራሪ ተክለሃዋርያት ሌላውን ንግግር ሁሉ ተርጉመው ይህንን ግን ለዲፕሎማሲው ሰግቼ ተርጉሜ ሳልነግረው ቀረሁ ይሉናል ገ በዚህም ሳይ የአንደኛው የዓለም ጦርነት እየተካሄደ ነበርና የእያ የውጭ ፖሊሲ ለእንግሊዝና ለፈረንሣይ ክፉ ራስ ምታት ሆነ ሁለቱ አገሮች ይህን ሁኔታ ሲረዱና አቤቶ እያሠ ከጀርመኑ ንጉስ ከዳግማዊ ዊሊያምና ከቱርክ መሪ ከሱልጣን መሐመድ ኛ ጋር መወዳጀቱን እንዳዩ በየቆንሲሎቻቸው በኩል የተቻላቸውን ሴራ በመሸረብ ውድቀቱን ማፋጠን የሜል አቋም ወሰዱ ልጁ እያሠ ከጀርመንና ከቱርክ ጋር የማበር አዝማሚያ ያሳየው ስልጣን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ የነበረ ሲሆን ከጀርመናዊቷ ኦስትሪያ መሣሪያ ለመግዛትም ተዋውሷል ከዚሀም ባለፈ ጀርመንን ለማገዝ ወደቀድሞዋ ታንጋኒካ የአሁኗ ታንዛኒያ ወታደር ልኳል እነዚህ ወታደሮች አሩሻ በተባለው ግዛት ስለቀሩ ከአካባቢው ህዝብ ጋር በጋብቻ ተሳስረው በአሁኑ ወቅት የልጅ ልጆቻቸው ወደ ቤተሰብ የሚሆኑት እዚያው ገበሬ ሆነው ቀርተዋል ታንዛኒያ ነፃ ከወጣች ጊዜ አንስቶ የእነዚህ ሰዎች ዜግነት ጉዳይ ሲያነጋግር ቆይቷል አቤቶ እያሠን ከስልጣን የማውረዱ ሴራ ሲጀመር ሐረር የነበረው የእንግሊዝ ቆንሲል ከሥልጣኑ እንዲለቅ ተደረገና በምትኩ ዓረቦችን ቀሳቅሶ በቱርኮች ላይ እንዲነሱና ቱርኮች ይዞታቸውን እንዲለቁ ያስደረገው የእንግሊዝ ሰላይ የጦር መኮንን የሆነው ቫለቃ ቲኢ ሎውሬንስ ወደ ሐረር መጣሎውሬንስ ኦፍ ዓረቢያ እየተባለ የሚጠራው ይህ የእንግሊዝ ባለሥልጣን ሐረር ገብቶ እያሠን ከስልጣን ለማውረድ የሚያስችለውን ስራ መጀመር ብቻ ሳይሆን ተተኪውን ገዥም እስከመምረጥ ደረሰለዚህም ሲል የእያሠን የአገር ውስጥ ተቃዋሟሚ መኳንንቶችን ድክመትና ብርታትአጠቃላይ የኢትዮጵያን ሁኔታ ባህልወግአስተሳሰብ ሳይቀር በሚሲዮኖችና ኢትዮጵያ ውስጥ በሚኖሩ የውጭ ዜጎች አስጠንቶ በዙሪያው ካሉ መሰሎቹ ጋር መክሮ የሚከተለውን የስራ እቅድ ወደተግባር ለወጠው ኛ ለየመኳንንቱ ልጅ እያሠ መስለሙን ማስተጋባት ኛ ለዚህ ተግባር ሙሴ ሊዮን የተባለውን አርመናዊ ታዋቂ ፎቶግራፍ አንሺ የልጅ እያሠን መልክ በፎቶግራፍ ጥበብ የሙስሊም ልብስ የለበሰ አስመስሎ ሺ ኮፒ በግብፅ አገር አሳትሞ በማስመጣት በገብረህይወት ባይከዳኝ አማካኝነት እንዲበተንበዚህ መሠረት ልጅ እያሠን ሣይማኖት በመለወጥ በሚል ክስ ወንጅለው ማስረጃው ፎቶ ግራፍ ሆኖ በተጨማሪም ወሬውን በድፍን ኢትዮጵያ እንዲሰራጭ በማድረግከዚህም ባለፈ በአማርኛና በፈረንሣይኛ ፅሁፎች በድሬዳዋ ማተሚያ ቤት እያሳተሙ በማሰራጨት ሹማምንቱንምካህናቱንምተራውንም ህዝብ አሳመኑት የ ቲ ኢ ሎዎሬንስ እቅድም በትክክል ሰራ ዊ ሕ ሎዎሬንራ በዚህ ምክንያት ቀጥለን እንደወረዴ በምናየው የክስ ዝርዝር መስከረም ቀን ዓም ልጅ እያሠ እንዲሻር ተደረገ የልጅ እያሠ መሻር ሐረር ላይ እንደተሰማ ከተማው ተረብሾ ያህል ሰው ሞተ ልጅ እያሠም መሻሩን እንደሰማና ምክንያቱንም እንዳወቀ መኳንንቶችንና ካህናቱን ሰብስቦ መፅሐፈ ቄዳር ተጠምቆ ሰለመ የተባለውን አስተባበለ ሐረር የነበሩትን የካቶሊክ ጳጳስም ጠርቶ ሁኔታውን እንዲረዱትና አለመስለሙን አረጋግጠው ምስክር እንዲሆኑት አደረገ ነገር ግን ማንም ሊሰማው አልቻለም ነበር መስለሙን ፈፅሞ አላምንም ብለው ጥቂት ያንገራገሩት ዋናው ጳጳስ አቡነ ማቴዎስ ብቻ ነበሩ ሆኖም ተፅዕኖው ቀላል አልነበረምና የአድማው ተባባሪ ከመሆን አልዳኑም በኢትዮጵያ ታሪክ የንግስና ስርዓት በጳጳስ መቀባቱ የግድ እንደነበረ ሁሉ በክስ ሲሻርም የጳጳሱ ይሁንታ የግድ ያስፈልግ ነበርና በመጨረሻ አቡነማቴዎስ ክሱን አፅድቀው ልጅ እያሠ ሊሻር ችሏልየጳጳሱ ሚና ከክሱ መጽደቅ ይልቅ ግዝቱን በማንሳት ላይ የተመሰረተ ነበር ክሱን እንደወረደ ሰናየውም የሚከተለውን ይመስላል በ ዓመተ ምሕረት መስከረም በ ቀን ልጅ ኢያሱ የጃንሆይን ያጹ ምኒልክን ትእዛዝ ስላፈረሱ ያባታችንን ያቡነ ማቲዎስን የእጨጌ ወልደጊዮርጊስንም የመሐላና የግዝት ቃል ስለጣሱ መኳንንቱም ሠራዊቱም ሕዝቡም ሁሉ ተሰብስቦ ላባታችን ላቡነ ማቲዎስና ለእጨጌ ወልደጊዮርጊስ ያስታወቁበት የጩኸት ቃል ከዚህ ቀጥሎ የተጻፈው ነው ጃንሆይ አፄ ምኒልክ ለሃይማኖትዎና ለመንግሥትዎ አጅግ ተጨናቂ ነበሩና ቀድሞ እንዳለፉት ነገሥታት ጊዜ ሠራዊታቸው እርስ በርሱ እንዳይተላለቅባቸው በመንግሥትዎም ንፋስ እንዳይገባበት አስበው ፈጽመው እቤት ሳይውሎ በ ዓመተ ምሕረት ሊቀ ጳጳሱና እጨጌ ቆማችሁ መኳንንቱንና ሕዝቡን ሰብስባችሁ ልጄን ኢያሱን ሰጥቻችኋለሁና ከሱ ፈቃድ የወጣ ሰው ርጉም ይሁን ጥቁር ውሻ ይውለድ እሱም እናንተን ያለአግባብ የበደለ እንደሆነ ርጉም ይሁን ጥቁር ውሻ ይውለድ ብለው ሰጡን አባታችንም እጨጌም በዚሁ ቃል አውግዛችሁ ሰጣችሁን እኛም ደስ ብሎን ተቀበልን የግዝትም ቃል እንዳይናወጥብን ተጠንቅቀን ባለንበት አገር ሁሉ በትሕትና ራሳችንን ደፍተን በተቻለን በሙሉ ልባችን መንግሥታችንን እየረዳን እስካሁን ቆየን ከግዝቱም ቃል የወጣ ሥራ እንዳልሰራን አባታችንም መላ ኢትዮጵያም ያውቃሉ የምናስታውቀውም ቃል ይኸ ነው ፅ መጀመሪያ ጃንሆይ ማረፋቸውን ሰው ሁሉ እያወቀው ባረፉበት ሰሞን በልጅ ኢያሱ ትእዛዝ ሰው ሁሉ ፈረሱን እየጫነ ጉግሥ ሲጫወት ሰነበተ የቀረው ቢቀር በዚያው ሰሞን ማዘንና መተከዝ ይገባ ነበር መኳንንቱና ሕዝቡም ለጌታው ሳያለቅስ እንባው እንዳረገዘ ቀረ ምኒልክን የመሰለ የድኃ አባት እናት የነጋሲው ንጉሣችን መላ ኢትዮጵያን አንድ አድርገው አስማምተው አሕዛብ አቅንተው ባፀኑት መንግሥት በሰሩትም ዐብያተ ክርስቲያናት ጧፍ ዕጣን ሳይባልሳቸው ቀረ አጽማቸውም የወደቀበትን ቦታ አባታችንም ያውቁታል በጃንሆይ ማረፍ ሕዝቡ በግልጽ እንዳያለቅስ ማድረጋቸውና አለማስፈታታቸው መንግሥት እንዳይነቃነቅባቸው ይሆናል ተነገ ዛሬ ፍታት አስፈቱ ምጽዋት አድርጉ ይሉናል እያልን ስንጠብቅ ይህን ያህል ቀን ቆየን ያባታቸውንም ማረፍ ከምንም ሳይቆጥሩት የቀሩት ለካ ሃይማኖታቸውን ከለወጡ ብዙ ጊዜያቸው ኖሯል ሃይማኖት መለወጣቸውንና ከክርስቲያን መንገድ መውጣታቸውን መግለጽ ከወጠኑት ዣምሮ የሰሩትን ያልተገባ ሥራ ሁሉን ጽፈን ለመጨረስ አይቻልምና ዋና ዋናውን ብቻ ባጭር ቃል እናመልክት ጌታችን ጃንሆይ የሮፓን ሥርዓት እኔው ተሽቀዳድሜ ባገሬ ታላገባሁና በሁሉም ነገር እነርሱን ካልመሰልኋቸው አይሆንም ብለው ከተማ መጠበቁና የሮፓን ሥርዓት ማስለመጃ ይሁን ብለው የሌሊት ዘበኛ ቢያቆሙ ልጅ ኢያሱ አሥር አሥር እሸከር እያስከተሉ ሌሊት እየዞሩ እንደ ሽፍታ ከዘበኞቹ ጋራ እየተታኩሱ ጠንክረው የሚጠብቁትን ዘበኞች እየገደሉ በከንቱ ደማቸውን እያፈሰሱ የቆመውን ደምብ በገዛ እጃቸው ስላልረባ ነገር አፈረሱት የእስላም ቃልቾች እየሰበሰቡ የመሐመድንና የግራኝን ታሪክ እያስነበቡ ያያቶቻቸውን ዘር እያስቆጠሩ የይማሞች ዘር ከመሐመድ ዘር የወረደ ነው አሰኝተው እስላምነታቸውን ካደላደሉ በኋላ የእስላም ሴት እየፈለጉ ያባ ጅፋርን ልጅ የእህቱን ልጅ የአሚር አብዱላሂን ልጅ የነጋድራስ መሐመድን ልጅ ያዳልንም የባላባት ልጅ እነዚህን ሁሉ አግብተው ቁባቱ የቀሩትማ የእስላም ሴቶች ስንቱ ተጽፈው ያልቃሉ ስንኳስ ያልተጠመቀችዋንና ክርስቲያኗንም ብትሆን በመጽሐፋችን የታዘዘ አለ አባታችንም እጨጌም ይህ ሁሉ ሥራ ሲሰራ እያወቁና እየሰሙ መክረው ለመመለስ ተሽሸነፉ አባታቸው ንጉሥ ሚካኤል ልጃቸውን መክረው ከዚህ ከክፉ መንገዳቸው ይመልሱልናል ብለን ተስፋ ስናደርግ አሸንፈዋቸው ኖሮ አምና በፍልሰታ ስላም ጾም ገጥሞ ነበርና አባታቸው ከተማ ደሴ ላይ የሰሩት የክህደት ሥራ በጅሌና በጡሙጋ በጨኖ በጀላሌ ሲያደርጉት የከረሙት ሥራ ሁሉ ቢጽፉትም እያልቅ ለመስማትም ደስ አያሰኝ ይኸን ሁሉ ሥራ ሲሰሩ መኳንንቱም ሠራዊቱም እያየ እየሰማ ህፃን ቢሆኑ ነው እያለ ትዕግሥት ቢያበዛ ልጅ ኢያሱ ዘውዳቸውን ጭነው በክርስትና ፀንተው መንግሥታቸውን ጠብቀው መያዝና ማጥናት ጠልተው እድሜአቸው ለእውቀት ሲደርስ ሃያ ዓመት ሲሞላቸው የቃልቻን ቃል እየሰሙ በኢትዮጵያ የክርስቲያን መንግሥት አልቋል ከመሐመድና ከግራኝ ዘር የወረዱት የይማሞች መንግሥት መነሻው ደርሷል እያሌ አምና ሐረርጌ የወረዱ ጊዜ አራቱ አድባራት ቤተክርስቲያን ገብተው አንድ ጊዜ እጅ ሳይነሱ ቀሩ ከዚያም ሁሉ አብያተክርስቲያናት ላንዱ እንኳ ገንዘብ ሳይሰጡ የመላው ሐረርጌ እስላም እየተሰበሰበ የሚሰግድበት መሥጊድ ሄደው ኣብረው በገትዱ ባምስቱም በር ዙሪያ ላሉት መሥጊዶችና ቃልቾች አትርሱኝ እያሌ ብዙ ገንዘብ ሰጡ ጃንሆይ ሐረርጌን የሰበሩ ጊዜ ከክርስቲያን ስዋጋ ያለቀውን እስላም ቦታውንና ቤቱን ሁሉ ጃንሆይ በፈቃዳቸው ለመንግሥት እርስት ይሁን ብለው ለካህናትና ለከተማው ዘበኛ ከከተማ ለማይለይ ሰራተኛ ሰጥተውት የፈረሰውን መልሶ እየሰራ የዘባውን እያቀና ይህንን ያህል ዘመን ይዞት የኖረውን ቤት ለእስላሙ ልቀቁ ብለው አስለቀቁት ካህናቱም ከታቦቱ ተለይቶ ወጣ ድኀውም አልቅሶ ለቀቀ ይ ያሩሲ ጋላ ሸፍቶ ፊታውራሪ ሀብተጊዮርጊስና ቢትወደድ ኃይለጊዮርጊስ ሽፍታውን ለማርጋት ጦር ቢልኩ ይኸውም ከጥፋት ተቆጥሮባቸው ተነቀፉበት ይኸም እስላም እንዳይነካ ለማድላት ነው እንደዚሁም የመሰለ በደጃዝማች ተፈሪ ግዛት በውጋዴን አርባ አምስቱን ወታደር ሱማሌ አርዶት ሥራት ሳይታይ ይልቁንም ሱማሌዎቹ አዲስ አበባ ቢመጡ ተሸልመው ሄዱ የክርስቲያኑም ደም እንደውሻ ደም ሆኖ ቀረ ይህም ነገር እስላም በክርስቲያኑ መቀባቱ ነው አዲሱ ከተማ ድሬ ደዋ ላይ ቀድሞ ያልነበረውን መስጊድ ተሰርቶ አሁን ከዚህ ከወረዱ የእስላም አሲሞች ልብስ ለብሰው የእስላም ጥምጥም ጠምጥመው ግልድም አገልድመው ፈጽመው የክህደት ሥራ ሠርተው እመሥጊዱም ገብተው አብረው ሠገዱ ለመስጊዱም ብዙ ገንዘብ ሰጡ የአኛ ታቦት ግን አስቀድሞ ተቆርቁሮ በመቃኞ የኖረውን ካሀናቱም መኳንንቱም ቢያስታውቅ እስካሁን ሳይሰራ ቀርቶ የመሥጊዱ ሥራ በልጦ ቀደመው ቿ ጅጅጋ ላይ ዳርቻ አገር ነው በዚያ ውስጥ የሚቀመጥ ክርስቲያን መቅደስ ካልተተከለለት ሰውነቱ ይማግጣል ብለን የተከልነውን ታቦት ይህ ለመሥጊድ የሚሆን ቦታ ነውና ታቦቱ ከሌላ ቦታ ሄዶ ይደረብ ብለው ካህናቱም ታቦቱን ይዘው ጊሪ ከሚባል ቦታ ተዳብለው ተቀምጠዋል ይህስ የእስላም ወገን አጽፒ ነኝ ማለት አደለም አሁን መጠቅለያውን የሐረርጌ መድሃኒዓለም ቤተክርስቲያን የተሰራበት ቦታ ቀድሞ መስጊድ ነበርና ታቦቴ ይውጣና እንደጥንቱ መሥጊድ ይሁን ብለው ነበር በቅርብ ቀን ነገር የሚነሳባቸው ቢሆን ለጊዜው ትተውታል ለኋላው ግን አሳባቸውን ሳይፈጽሙት አይቀሩም ሩ ከዚህ ሁሉ የሚከፋ ሥራ ሲሰሩ እስካሁን ከስላም ጋራ እየተጋደለ በክርስትና ፀንቶ በዓለም ሁሉ ታውቆ እራሱን ችሎ የኖረውን የኢትዮጵያን የክርስቲያን መንግሥት ስሙን ከምድር አጥፍተው ሃይማኖቱን አስለውጠው የእስላም ዜጋ ሊያደርጉ የመንግሥታችንና ያገራችንን ክብርና ስም መጠሪያ በሰንደቅ አላማችን ላኢላ ሐኢሳላ መሐመድ ረሱል አላህ ብለው አስጽፈው ወስደው ለቱርክ መንግሥት ቆንሲል አስረከቡት ሰንደቅ ዓላማ ማለት ትርጓሜው በመንግሥት ፋንታ ሆኖ ለዓለም ሁሉ የሚታይና የሚታወቅ ምልክት ማለት ነው ለዚሁ ምስክር መንግሥት ሲባል ሰንደቅ ዓላማ የሌለው መንግሥት የለም የቱርክ መንግሥትም ቆንሲል ይህነን ሰንደቅ ዓላማ ተቀብሎ ብዙ ደስታ አድርጎ ሻምፓኝ ከፍቶ እያጠጣ የኢትዮጵያ መንግሥት የእስላም ሃይማኖት ከዓለም ሁሉ ሃይማኖት የተመረጠ መሆኑን ተረድቶት ዛሬ አመነ ለዚሁም ምስክር ሰንደቅ አላማውን ለእስላሞች ጠቅላይ ለቱርክ መንግሥት አስረከበ እንግዴህ ከዛሬ ዣምሮ የቱርክንና የኢትዮጳያ አንድ መሆን የሚጠራጠር ሰው ቢገኝ ወንጀል ይሆንበታል እያለ በጉባኤ መረቀ የውጪ መንግሥት እንደራሴዎች ይህነን ሰምተው ሰንደቅ አላማችሁን እስመልሱ እያሉ ቢመክሩ የሚሰማቸው ጠፍቶ ሰንደቅ አላማው አሁንም በቱርክ ቆንሲል እጅ እንዳለ ነው በፍፁም መስለማቸውን ለይቶ የሚያስታውቅ እስከ አርባ ትውልዳቸው በጠርቡሽ ላይ አጽፈው ወገናችሁ ነኝና እስላምነቴን እወቁ ብለው ለሐረርና እስላም ሱማሌ ሽልማት ሰጡ ድብቅ የሌለው ሕዝብ ያየው ነገር ነው ይሀስ ክርስቲያኑን መካድ አይደለምን አከረርጌ የእስላሙን ቃዲ ጠላና ጠጅ ትጠጣለህ አሉ ስለምን የስላም መጽሐፍ የማያዘውን ትሰራለህ ብለው ከሳሽ ሳይነሳበት ባደባባይ ፍረዱ ብለው ክርስቲያኑንም እስላሙንም አስፈርደው አሰሩት እስላሙስ ይፍረድ ክርስቲያኑን በማያውቀው ሕግ ቀላቅለው በፍርሃት ማስፈረዳቸው የምን ማድረግ ይመስላል አሁን ጅጅጋ ከወረዱ የሱማሌን ውጋዝና ባላገር ሰብስበው ሙሉ የጦር ልብስ ሸልመው የኢትዮጵያን መንግሥት ባለ ግርማ ሰንደቅ ዓላማችንን እዚህ አዲስ አበባ ለቱርክ መንግስት ቆንሲል የተሰጠው ኣንሶ አስራ ሁለት ሰንደቅ ዓላማ ላኢላ ሐኢላላ መሐመድ ረሱል አላህ የሚል ተጽፎበት ምሳሌ የሚሆን ክር እሰንደቅ ዓላማው ላይ ተንጠልጥሎ ይህነኑ ክር የሚበጥስ ፋስ የያዘ ጠርቡሽ ያደረገ ሰው ሥዕል ተሥሎበት ስሱማሊዎች ሰጥተዋቸው ባደባባይ ይዘውት መጥተው ፈከሩበት ይ በክርስቲያኑ በኢትዮጵያው ሕዝብ ላይ መነሳት አይደለምን የኢትዮጵያን መኳንንትና ሕዝብ ወዴ ጥፋት መሄዱን እያ እያወቀ ዝም ብሎ ትዕግሥት ቢያበዛ ፈረንጆች የልጅ ኢያሱን ሥራ ሁዕ ተመልክተው ይህ ነገር ጃሂድ የማስጠናትና የኢትዮጵያን ክርስቲያን አጥፍቶ በመጨረሻው በእኛ ላይ የሚከፋ ነገር ለማምጣት ነውና ይህን ነገር ለመንግሥት እናመልክትና ለራሱ ብላሃት ቢያበጅ ያብጅ በተቀረ እኛ የምንሰራውን ሥራ እናውቃለን ብለው ባንድነት ሆነው በግልጽ አስታወቁ ይህነን ነገር አስቀድመው ለመንግሥት ማመልከታቸውን ብናውቅበት ለእኛ እጅግ መልካም ነገር ነው ክፋት አስበው ቢሆን ግን ዝም ብለው ቆይተው ልጅ ኢያሱም አሳባቸውን ከፈፀሙ በኋላ ባገራችን ላይ በክፉ ለመነሳት ይመቻቸው ነበር ጃንሆይ የመሠረቱትን ውል ጠብቀን ተጠንቅቀን ከኖርን ግን ኢትዮጵያን የሚነካት ሰው የለም ባንድ በልጅ ኢያሱ ውል ማፍረስ ምክንያት የኢትዮጵያ ሕዝብ ሳይጠሉ እንዴት ለምለም አገራችንን እናስወስዳለን ሃይማኖትስ ሲፈርስ ምን እናስተውላለን አሁን ደግሞ ጃሂድ እያሉ የጃንሆይን አሽከሮችና የክርስቲያን ደም ያፈሰሱትን እስላሞች ሼኸ ጦለሃን ያሰን እንጃሞን ልጅ ያባ ጅፋርን ልጅ ደግሞ ሌሎች ብዙዎች እንደነዚሁ ያሉትን ይዘው እዋናው እስላም አገር ጅጅጋ ተቀምጠው ውጋዴን ውስጥ ሽፍታ ሆኖ እያስቸገረ ከሚኖረው ጅጅጋም ድረስ መጥቶ ክርስቲያን ሊፈጅ ከነበረው ከከቢራው ጋራ እየተላላኩ ብዙ ጠበንጃና ጥይት መትረየስም ሰደዱለት ደግሞ ኘእንግሊዝንና የኢጣልያንን ዜጎች በየወሩ እየሰበሰቡ ጃሂድ እንበል እያሉ መክረዋል ዛሬ ጅጅጋ ወርደው መምከራቸው የእስላም መካከለኛ አገር ነውና ጃሂድ በሚሉበት ጊዜ ኃይላቸው እንዲበረታላቸው ነው እሳቸው ግን እስላም ያረደውን እየበሉ አገር ለማስፋትና ሰው ለማባበል ነው እያሉ የሚያታልሉት ይህ ሱማሌና እሰላም ከዚህም በፊት በጃንሆይ የገበረ የቀቀለ ዜጋቸው ነው ልጅ ኢያሱ ግን ከእስላሙ ጋራ አብረው በመብላታቸው የራሳቸውን እስላምነት ለማጽናት ነው እንጂ በማባበሉስ ፊት ከቀናው አገር በተቀረ ስንዝር መሬት የጨመሩት ነገር የለም አሁንም ጃንሆይ ያሽከሮቻቸውን ደም አፍስሰው ያቀኑት ኣገር የስላም ሰንደቅ ዓላማ ሊሰቀልበት ክርስቲያንም የሰሩት ፀብያተ ክርስቲያናት የእስላም መስገጃ ሊሆን ነውና ሃይማኖት መፍረሱን መንግሥት መጥፋቱን አስበን እንቻልህ እንታገሥህም ብንለው የማይቻለን ሆነ ስለዚህ ከሮፓ በፊት በወንጌል ተሰብኮ በክርስትና ፀንቶ እስካሁን የኖረውን መንግሥት አሁን የእስላሞች ዋና ገዢ የቱርክ መንግሥት ጋ ሊወድቅ በደረሰበት ሰዓት ወደ እስላምነት ሲመለስና የክርስቲያን ደም እንዴ ጐርፍ የፈሰሰበት አገር ኢትዮጵያ የእስላም ሰንደቅ ዓላማ ሲሰቀልባት ከማየት አስቀድሞ የሃይማኖት አምላክ ይርዳን ብለን ስለ ሃይማኖትና ስለ መንግሥት ደማችንን ለማፍሰስ ቆርጠናል እንግዴህ መንግሥት ያለ ሃይማኖት ሃይማኖት ያለ መንግሥት እንዳይጠና የታወቀ ነውና ለዚሁም መንግሥትና ሃይማኖት ጃንሆይ አልጋ ላይ ከዋሉ ምረው እስካሁንም የደከሙበት አባታችን ነዎ ሃይማኖት ይጥና መንግሥታችን ይርጋ ያሉ እንደሆነ የማርቆስ ሃይማኖት አምላክ ለዳዊት እርዳታ ያወረደ መንፈስ ቅዱስ አይለያችሁ ብለው አባታችን መስቀልዎን እፊታችን ይዘው ሃይማኖታችንን ያጥኑልን እስላም ጃሂድ ካለ በኋላ ነገሩን ለማብረድ የሰደድ እሳት ለማጥፋት እንዲያስቸግር እንደዚህ ያስቸግራልና በቶሎ ካልነቃንበትና በቶሎ ካላጠፋነው ስር ከሰደደ በኋላ ይልቁን ብዙ የክርስቲያን ደም ይፈስብናል ይኸም የተነሳንበት ሁሉ በሹመት በሽረት በማግኘት በማጣት አይደለም ለሃይማኖታችንና ለመንግሥታችን ስንል ነው ለዚሁም የኢትዮጵያ አምላክ ይመስክርብን ጥላሁን ብርሀነስላሴ ቤተ ክሱ ያየነውን ሲመስል ዋና ወንጀሉ መስለም የሚለው ነው በዚያ ዘመንም ሆነ ያ ዘመን ካለፈ በኋላ ግን ዛሬ ድረስ አለመስለሙን እንጂ መስለሙን የሚያረጋግጥ ምንም ማስረጃ አልተገኘም በዚያ ወቅትም ቢሆን በልጅ እያሠ ክስ ያልተስማሙ ታላላቅ ሹማምንት ነበሩ ከእነዚህም ውስጥ ደጃዝማች ባልቻ አባነፍሶ እና ሊጋባ በየነ ይጠቀሳሌ ሌሎች የእያ ደጋፊዎችም ሊታደጉት አልቻሉም እንጂ የሐሰት ክስ መሆኑን በአፅንኦት ገልፀው ነበር ነገር ግን የእያሠ ተቃዋሚዎች ነገሩ የተረጋገጠ አስመስለው ድሮስ ከመሐመድ ዓሊ ልጅ ምን ይጠበቃል። በማለት እምቡር ገበያ ላይ ነጋሪት እየነሰሙ እንግዳእቨትን መልዓከፀሐይ ንጉሰ ነገስት አሰኝተው አውጀው ነበርበዚህ ጊዜ አርበኛው ሁሉ ከያለበት ተሰባሰበና ሹመት ተካሄደበወቅቱ በርካታ ጦር ሠራዊት አስከትሎ የመጣው ባላምባራስ አበበ አረጋይ ሩራስ ተብሎ የጦር አበጋዝ ሆኖ የተሾመው በዚህ ጊዜ ነበር መልዓከፀሐይ እያሙ በ ዓም መስከረም ቀን ብዙ አርበኞች ከነወታደሮቻቸው መጥተው በተሰበሰቡበት ቦታ ሆኖ የመስቀልን በዓል ሲያከብር እንደቀድሞው ንጉሣዊ ስርዓት ጠላት አገሪቱ ላይ ያልነበረ በሚመስል ሁኔታ ግብር ያበላ ሲሆን በእለቱም ለ ሰዓታት የቆየ የወታደር ሰልፍ ተመልክቶዋል በዚሁ ዕለት መልዓከፀሐይ እያሙ ታመመና በቃሬዛ ወደ መምቻ ከተማ ተወስዶ መዳን ስላልቻለ መስከረም ቀን ህይወቱ ያልፍና በከፍተኛ የቀብር ስነስ እንደተቀበረ አርበኞች ታሪክ የሚለው መፅሐፍ ይ ተገልጺል ያም በ ኛም የሞጉውን ንጉሰም በዚያች እለት ከጅቡቲ የመጡ ገዴ አውታ ማን ው ን ንደገደሱት ይነገራልየመነኩሴው ምክንያትና ደያሃግቻ ዶጋጋዕ ዲቦመያ ዮሐንስ በወረራው ጊዜ ቆይቶ ንጉሠ ከስደት ሲመለሱ እንደሌሎች አናዋች በለሩ ያሉትን ወታደሮች አሰልፎ ንጉሠን የተቀበለ ነው ሆኖም የጎንደር አርበኞች የሸሸ ንጉስ አይነግስምያፈረሰ ቄስ አይቀድስም በማለት ንጉሠን አናስገባም ብለው ስለነበረናበዚያም ጊዜ ደጃዝማች ዮሐንስ እያሙ የመንገስ ፍላጎት አሳይቶ ስለነበር ጃንሆይ ከ ዓመቱ የአርበኝነት ዘመን በኋላ በግዞት ወደ ከፋ ልከውታልበ ዓም የመንግስት ለውጥ ሲደረግ ተፈቶ ጅግ ሄዶ ሲኖር ታሞ ሞተ ዝማች ዮሐንስ ሌላው በጃንሆይ ጥርስ እ ንጉሠ በስደት ለይ ሳሉ ከአርበኞች ጋር ደብዳቤ ፃፉ ነበርና ሌሎች ሁሉ ከጽሁፋቸው ስር ባሪያዎ ወይም አገልጋይዎ እያሉ ሲፅፉ እሱ ገን አክባሪዎ እያለ ይፅፍ ስለነበር ነው ከደጃች ዮሐንስ እያ ልጆች ውስጥ ጀርመን አገር የሚኖሩት ፕር ግርማ ዮሐንስ አንዱ ናቸው ሄዎድሮዕ ዲዖሥ ስለቴዎድሮስ የሚታወቀው ታሪክ ጋምቤላ ውስጥ ሸፍቶ ሲዋጋ መኖሩና በኋላ ላይ ናዝሬት ውስጥ ታስሮ እንደነበር ነው ምጳያ ዳያመያ አፋር ውስጥ የተወለደው ምኒልክ እያሠ ፖለቲካ ውስጥ ባይገባም ከእያሠ በመወለዱ ብቻ አፍንጮ በር እስር ቤት ከ ዓመታት በላይ ታስሮ የነበረና በመጨረሻ በነፃ የተለቀቀ ነው ያለአንዳች ጥፋት ለረጅም አመታት የተንገላታው ምኒልክ ከተፈታ በኋላ እንኳ አገሩን ለመርዳት በተጠየቀ ጊዜ ፈቃደኛ ሆኖ የተቻለውን የሰራ ነው ምኒልክ የኢሣ ተወላጅ የሆነችውን ወሮ መሪማ አብዱራህማንን አግብቶ ድሬዳዋ ሱማሌ መንደር ሲኖር ያደቶ ልጅ ሳይወልድ ነው የሞተው ፃነት ጉዳይ በተቀጣጠለበት ጊዜ የ ባላባት አልአሪፍ ከምኒልክ እያሠ ጋር የአንድ አህት አይት ስለነበሩ ለማግባባት የተቻለውን ጥሯል አልአሪፍ ጃንሆይን የአክስቴን ባል የገደለ ነው እያለ ይጠሳቸው ስለነበርና ሊያናግራቸውም ፈቃደኛ ስላልነበር ስለ እነዚህ አይነት ጉዳዮች የሚወያየው ምኒልክ ነበር ልጅ ምኒልክ በደርግ ጊዜም የጅቡቲ መሪዎችን ለማግባባት ሞክሯል ልጆቻ መፅፍ ሏዖመያ ልጅ መስፍን ዋልድባ ገዳም ተደብቆና ስሙንም መኮንን አንደልካቸው ብሎ ቀይሮ የቆየና በ ዓም የቀድሞ ስሙን መልሶ መስፍን እያሠ በሚል በጋዜጣ አሳውጄል ልጅ መሰፍን የቤተክህነት ሰው በመሆኑም በፓትሪያሪኩ በአቡነ ተክለሐይማኖት ድጅ እርዳታ ተደርጎለት ከብት በማርባት ይተዳደር ነበር ኢህአዴግ ሲገባ ደርግ ዘግቶት የነበረውን ወደመንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሴ ቤተ ክርስቲያን የሚወስደውን መንገድ ያስከፈተና ከማዘጋጃ ቤቱ ፈቃድ ውጪ የአፄ ምኒልክን ሐውልት ብርማ ቅለም ያስቀባ ነው ሐውልቱ በነሐስ ስለተሰራ መወልወል እንጂ መቀባት ባይኖርበትም በተጨማሪም በእሣት አደጋ መከላከያ መስሪያ ቤት በኩል ያለውንና በብረት ሰንሰለት የተዘጋውን የአራዳ ጊዮርጊስ ቅጥር ጊቢ በር ከባህታዊ ገብረመስቀል ጋር በመጋዝ ቆርጠው አስከፍተዋል በዚህም ተከሰው ነበር እባ ይሪጋሰ ጳያሥ ወልደዕድጋጓደሃ አባ ዮሐንስ የካቶሊክ መነኩሴ ሆኖ በሐረር ይኖር ነበር የአባቱን ስም ወልደነጎድጓድ አሰኝቶ ሲኖርም መልኩ ቁርጥ እያሠን ይመስል ስለነበር እንዳይጠረጥሩት ቅን ቡን እያላጨ መልኩን ይለዋውጥ ነበር ዎዋይልይ ጳሕያሥያ ሽዋዐሐይ የልጅ እያጮ የመጀመሪያ ልጅ እንደሆነችና እያሠ ሲሞትም ለቅሶ የተደረሰው እሷ ቤት እንደነበር ተገልዷል ጳመቤምቶ ምይኋይ ጳያሥ እመቤት ዓለምፀሐይ ከራስ ኃይሉ ተክለሐይማኖት ልጅ ከወሮ ሰብለወንጌል የተወለደችና ከመጀመሪያው ጀምሮ በቅርቡ በሞት እስከተለየችበት ጊዜ ድረስ በይፋ የምትታወቅ ልጅ ነበረች ሌላው ከልጅ እያሠ ታሪክ ጋር ተያይዞ የሜገለፀው የእሱም ሆነ የአባቱ የዘር ሐረግ በአባት በኩል ሲቆጠር ከነብዩ መሐመድ ጋር መገናኘቱ ነው ይህን ጉዳይ በሚመለከት ብርሃኑ ድንቄ አጭር የኢትዮጵያ ታሪክ በሚለው መፅሀፋቸው ያሰፈሩትን ስናይ ነብዩ መሐመድ ፋጡማ የአሳብ ዓሊ ሜስት ሁሴን አንገቱን የተቀላው ዘና ሳባዲን ሞሐመድ አልባጂር አብደላህ ሙሳ አልካዲን ዑመር ታጅ አላህ ያህያ ኢስማኤል ኑር አህመድ ከሊል ኢብራሂም ሞሐመድ ታማም ታጅ አዲን ሞሐመድ ያጉት ያኩብ ኢማም ኑር ሳኒ አሳህ ኢሳ አይሻ ዛኒ ኤልኬር ኑር ሁሴን ሻምስ አዲን ኑር አዲን ዲሞ አዲን ፓኙ ኢማም ዓሊ ወደ ኢትዮጵያ መጡ ዝ ኢማም መሐመድ ኢማም አህመድ ኢማም ሙሐመድ ኢማም ሊሃን ኢማም ዓሊ ሜካኤል አባት መሐመድ ዓሊ ገጉስ ሚካኤል አቤቶ እያ የንጉስ ንጉስ ሚካኤል አባት ኢማም ዓሊ የነብዩ መሐመድ ኛ ትውልድ በመሆናቸው ወይም ነበሩ ተብሎ ስለሚታመን ልጅ እያሠ የነብዩ መሐመድ ኛ ትውልድ ሆኖ ይቆጠራል ልጅ እያሠ ባየነው ዓይነት በውጣ ውረድና በአወዛጋቢ ፈይ የተሞላ የስልጣን ዘመኑንና ፅሞ በ ዓመቱ የግል የው ተዘመረለት እያሠ ተብሎ የተጀመረውን ይህን ምዕራፍ ከመቋጨታችን በፊትም ለምን እንዳልተዘመረለት የሚጠቁሙ ጥቂት ካስፈለጉን ተን አትዮኡያ ታሪክ መፃህፍቶች በዘመናዊ መልክ በማተሚያ ቤት መታተም የጀመሩት ልጅ እያ በኩዴታ ከስልጣን ከተወገደ በኋላ ከ ይ ዓመታት ነው ንግስት ያዲቱም ሆኑ አፄ ኃይለስላሴ ስለልጅ እያሠ መልካም ስራ ሆን እንዲነሳ አይፈልጉም በድቶጅ እያሠ ከስልጣን ከተወገደ በኋላ ንጉሣዊ አገዛዙ ለ ዓመታት ያህል የዘለቀው ልጅ እያሠን ከስልጣን ባስወገዱት አካላት እጅ ነው በርካታ የታሪክ ፀሐፍት የታሪክ መፃህፍቶቻቸውን መፃፍና ማሣተም የጀመሩትም ከተጠቀሰው ጊዜ ጀምሮ ባሌት ጊዜያቶች ስለነበርናበዚህም ስለ ልጅ እያሠ የተሻለ ገፅታ ማካተት ወቅቱ ስለማይፈቅድ ለረጅም ዓመታት የእያሠ ክፉ ገፅታ ብቻውን እየመራ እስከቅርብ ጊዜ ሊደርስ ግድ ነበርከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የተቀበሩ በጎ ገፅታዎች እንደነበሩትም የሚገልፁ እውነታዎች መውጣት ጀመሩእነዚህም ከግማሽ ምዕተዓመታ በላይ የተብጠለጠለበትን ፅሑፍ ያሀል ያልበረከቱ ናቸው ሰለዚህ ያልተዘመረለት ሲባል ጥሩ ገፅታውን በክፉ ገፅታው ለውጠው ታሪኩን በሐሰት ቀበሩት ማለት ሳይሆንጥፋቱንም ልማቱንም እኩል ማንሳት ሲገባ ጥፋቱ ብቻ ጎልቶ የተተረከለት ነገር ግን ተራማጅነቱ ያልታየለት ልዑል እንደነበር ለመግለፅ የተጠቀምኩበት ቃል ነው ያልተዘመረለት ምዕራፍ ዖጋፇዕታዖ ሩሃ። ሷታምት ውዲዴቱ ያመ ትመዕቶት ፍም በ ዓም ዘውዲቱ ንግስተ ነገስታት ተፈሪ መኮንን ራስ ተብለው አልጋ ወራሽ ሲሆኑ ክንውኑ ያልተለመደ አይነት ነበር በኢትዮጵያ ታሪክ የተለመደው ወግና ስርዓት ንጉሠ ነገስት ከተሾመ በኋላ ቆይቶ በተቪሚው ንጉሠ ነገስት ፍላጎትና ምርጫ ነበር አልጋወራሽ የሚሰየመው የዘውዲቱና የተፈሪ ግን በህዝቡ ምርጫ በሚል የሁለቱም ሹመት በሌሎች ምርጫ በአንድ ቀን የተከናወነ ነበር ይህ የሆነበት ምክንያት ልጅ እያሠ ሲሻር በሁለት ጎራዎች ይሁንታ የነበረ በመሆኑና ቀጣይ ተሺሚሜው ላይም እነዚያ ሁለቱ ጎራዎች መሳተፍ ስለነበረባቸው ነው ስለዚህ ራስ ተፈሪ በነበራቸው አውሮፓ ቀመስ ትምህርትና በተራማጅነታቸው የአውሮፓውያኑ ምርጫ ሲሆኑ ዘውዲቱ ደግሞ የኢትዮጵያውያኑ ወግ አጥባቂ የመኳንንት ቡድን ምርጫ ነበሩ ይህ በዘመነ መሳፍንት ጊዜ ብቻ የተተገበረና ያልተለመደ የሁለት ባንድ የአሺጂጂም ዘዴ የዘውዲቱን የአስተዳደር ጊዜ ያልተለመደ አድርጎት ሲቀጥል እናያለን ዘውዲቱን ለሥልጣን ያበቃቸው ብቸኛ መመዘኛ የአፄ ምኒልክ ቀጥተኛ ልጅ መሆናቸው ነው የሸዋ መኳንንት ምርጫ የሆኑትም የቀድሞውን የምኒልክን ወግና ስርዓት እንደማይጥሱትና እንደ እያሙ የተለየ ጎዳና እንደማይከተሉ እምነት ስለጣሉባቸው ነው ራስ ተፈሪም የንጉስ ሳህለሥላሴ ዝርያ ያላቸውና የአፄ ምኒልክ የአክስታቸው የልጅ ልጅ ስለሆኑ በዘር ሐረግ ረገድ ለዘውዱ የልጅን ያህል ባይሆንም የማይተናነስ ቅርበት ነበራቸው ነገር ግን የአልጋወራሽነቱን ስልጣን ያገኙት በዘር ቆጠራ ብቻ ሳይሆን እንደተባለው የአውሮፓውያንን ቋንቋ ስለሚናገሩና በዘመናዊ አስተዳደግ ስላደጉ እንዲሁም የቆንሲሎች ወዳጅ ስለነበሩ ነው ቀስ በቀስም ከአልጋወራሽነት ወዴ ባለሙሉ ስልጣን እንደራሴነት ሲቀጥሉም ባልተለመደ አኳኋን ወደፊት እንደምናየው የአዲስ አበባ ንጉስ እያሉ በመጨረሻ ንጉሠነገስት ሆነዋል በዚህ አካሄዳቸውም የዘውዲቱን ስልጣን በእርጋታ ከላያቸው ላይ እየገፈፉ እየገፈፉ ስልጣን አልባ ባለሥልጣን ሊያደርጓቸው ችለዋልይሀም ሲሆን ዘውዲቱ የአስተዳደር ልምድም ሆነ ከቄስ ትምህርት ያለፈ የዘመናዊ ትምህርት እውቀት ስላልነበራቸው በጥቂት ዓለማዊ ስራዎችና በብዙ መንፈሣዊ ስራቸው ተወስነው ስናይ አጠቃላይ ፖለቲካዊ ጉዳዮችንና የአገሪቱን የውጭ ፖሊሲም ሆነ የአስተዳደሩን ስራ ግን አልጋወራሽ ራስ ተፈሪ ከደጋፊዎቻቸው ጋር ሲያከናውኑት » እንመለከታለንይህ አካሄዳቸውም ነው የዘውዲቱን ስልጣን ለመገዝገዝ የረዳቸው በዚህ መሠረት የንግስተ ነገስታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግስት ተብሎ በተመደበው ጊዜ ውስጥ ዘውዲቱ በዘመናቸው ከፈፀሟቸው ስራዎች የበለጠ በዘመናቸው የተፈፀሙ ስራዎች መበርከታቸውን ከወዲሁ ተገንዝበን የዘውዲቱንና ያልጋወራሹን የጋራ የስልጣን ዘመን በጥምረት እናያለን ዘውዲቱ ከአባታቸው ከዳግማዊ ምኒልክና ከእናታቸው ከወሮ አብችው በያን ሚያዚያ ቀን ዓም በእነዋሪ ከተማ ነበር የተወለዱት እናታቸው ወሮ አብችው በያን ከወረኢሉ ባላባት የተወለዱ ናቸው አፄ ምኒልክ ቀደም ባለው ጊዜ ወሮ ሸዋረጋንና ልጅ አስፋወሰንን ወልደው ስለነበር ዘውዲቱ ሦስተኛ ልጃቸው ነበሩ ሁለቱ ልጆች ምኒልክ በህይወት እያሉ ስለሞቱ የቀሩት ልጃቸው ዘውዲቱ ብቻ ነበሩ ዘውዲቱ ጥቅምት ቀን ዓም ገና የ ዓመት ተኩል ልጅ ላሉ ለአፄ ዮሐንስ ልጅ ለራስ አርአያ ዮሐንስ ተድረው ወደ ትግራይ ግዛት ሄዱ የባለቤታቸው የራስ አርአያ እድሜም ዓመት ነበር ጋብቻውም የንጉሠነገስት ዮሐንስንና የንጉስ ምኒልክን ስምምነት ለማጠንከር ታስቦ የተደረገ ነው ይህ ከሆነ ከ ዓመት በኋላ ባለቤታቸው ራስ አርአያ ታሞ ስለሞተ ዘውዲቱ ወደአባታቸው ወደ ሸዋ ተመልሰው መጡ በ ዓም ደጃዝማች ውቤ አጥናፍሠገድን አግብተው አራዳ በሚገኘው በደጃች ውቤ ቤት መኖር ጀመሩ በወቅቱ የፊታውራሪነት ማዕረግ የነበራቸው ውቤ ከዓመታት በኋላ ከባለቤታቸው ከዘውዲቱ ጋር ይጋጩና በጥፊ ይማታሉ ዘውዲቱም በንዴት በጠዋት አምልጠው ወደ ቤተመንግስት ሄደው መመታታቸውን ለምኒልክ ሲነግሩ እምየ ምኒልክ ውቤን ያስጠሩና ምነው በጥፊ መታኸኝ ብለው ጠየቋቸው ደጃች ውቤ መልስ አጥተው አቀርቅረው ሳለ ምኒልክ በጥፊ ያጮሏቸውና ወደቤታቸው በሰላም ይሸኙዋቸዋል ወሮ ዘውዲቱ ወደቤታቸው መመለስ ስላልፈለጉ በዚያው ጊዜ ተፋቱ ቀጥሎ በ ዓም የጎንደር ገዥ የነበሩትንና የእቴጌ ጣይቱ የወንድም ልጅ የሆኑትን ራስ ጉግሣ ወሴን አግብተው በኡራኤል ቤተ ክርስቲያን አጠገብ በሚገሃው የአሁኑ የአዲሰ አበባ ከተማ እስተዳደር የጤና ጥበቃ ቢሮ ያለበት ቦታ ላይ ይኖሩ ጀመር ለዚህም ነው ሰፈሩ የንግስት ሰፈር እየተባለ የሚጠራው ምኒልክ ሲታመሙ ዘውዲቱ ከቤታቸው ወደ ቤተመንግስት በመሄድ ከእንጀራ እናታቸው ከእቴጌ ጣይቱ ጋር አባታቸውን ሲያስታምሙ ቆዩከምኒልክ ማለፍ በኋላ ጣይቱ ከቤተመንግስት እገ ወዴ እንጦጦ እንዲሄዱ ሲደረግ በተመሳሳይ ዲቲ ስራቸው ወዳለበት ፋሌ ወደሚባል ቦታ ተላኩየምኒልክ ተወላጅ ልጅ እያሠ ከስልጣን በኃይል መውረዱን ህዝቡ እንዳይቃወም በሚል መነሻና ቀደም ሲል በተጠቃቀሱት ምክንያቶች መነሻነትም ዘውዲቱን ማንገስ የውዴታ ግዴታ ነበርና ከነበሩበት ከፋሌ ሠላሌ አስመጥተው አነገሷቸው መስከረም ቀን ዓም ወሮ ዘውዲቱ ንግስተ ነገስት ተብለው በአባታቸው ዙፋን ሲቀመጡ እድሜያቸው ሞልቶ ነበር በቪሁ ጊዜም በሹማምንቱ ምክክር ባለቤታቸውን ራስ ጉግሳ ወሌን ው ታካ ውን ማ አንደው ርዋ ጎንደርን እንደገና ሾመው ከቤተመንግስቱ የካቲት ቀን ዓም በአራዳ ቅዱ ክርስቲያን ሰርዓተ ንግስ ተደርጎላቸው ንግስተ ነገሁታት ውዲቱ ወለተ ለዳግማዊ ምኒልክ ስይምተ እግዚአብሔር ተብለው በሊቀ ጳጳሱ በአቡነ ማቴዎስ እጅ ቅብዓ መንግስት ተቀብተው ዘውድ ሲጭኑየሐረር ገዥ የነበሩት የራስ መኮንን ልጅ ተፈሪ ደግሞ አባታቸው ሰጥተዋቸው የነበረው የደጃዝማችነት ማዕረግ ከፍ ብሎ ራስ ተፈሪ ተባሉና ታላቁን የሰለሞን ኒሻን ተሸልመው ለአልጋ ወራሽነት የሚገባው ክብርና ስርዓተ ፀሎት ተደርጎ ልዑል አልጋ ወራሽ ተብለው ተሰየሙበዚህ እለት ከቤተ መንግስት አልፎ የማያውቀው የኤሌክትሪክ መብራት ከቤተመንግስት እስከ አራዳ ጊዮርጊስ ተዘርግቶ በአውሮፓውያኑ ድጋፍ የአዲስ አበባ ሀዝብ ልዩ ነገር እንዲያይ ሆነበንግስት ዘውዲቱ የሸዋ መኳንንት ደሰ ሲሰኙ በራስ ተፈሪ አልጋወራሽነትም አውሮፓውያን ቆንስሎች ተደሰቱየንግስ በዓሉም በደማቅ ሁኔታ አለፈ ሽ ሠ የማይምር ቀዳማዊ ንግሥተ ነገሥት ዘውዲቱ ይህ በሆነ በሳምንቱ ግርማዊት ንግስተ ነገስታት ዘውዲቱ የከፋ ገዥ ለነበሩትና የአክስታቸው ልጅ ለሆኑት ለራስ ወልደጊዮርጊስ የንጉስነት ዘውድ ሰጥተው የበጌምድርና የሰሜን ንጉስ አድርገው ሾሟቸውንግስት ዘውዲቱ ሃይማኖታቸውን ወዳጅበጾም በፀሎት የተጉና የህይወታቸው ሚዛን ወደመንፈሳዊነቱ ያዘነበለ ነበር የቀድሞዎቹ የነገስታት ሚስቶች እቴጌዎች እንኳ የዘውዲቱን አይነት ሙሉ የንግስና ስልጣን ዕድል ሳያገኙ በእቴጌነታቸው ብቻ ምን ያሀል ለፖለቲካው ልዩ ትኩረት ያደርጉ እንደነበርና ተሳትፏቸው ከነገስታቱ የበለጠ እንደሆነ በቁጥር አንዱ መፅሐፍ ያየነው ነው ንግስት ዘውዲቱ ግን ካለፉት ሴት ባለሥልጣናት ፍፁም የተለዩ ነበሩ ሌላው ቀርቶ ፊት ለፊት የመጣባቸውን ጠላት እንኳ በአግባቡ የተጋፈጡበት አጋጣሚ የለምለዚህም ነው ጥቂት ፀሐፍት ምስኪኗ ዘውዲቱ እያሉ የሚጠሯቸውማንም ሹም ያለሥልጣኑ ያሻውን ሲፈፅም ለአገር ከጠቀመ ይሁን ብያለሁ ማለትን እንጂ እንዴት ያለሥልጣኑና ያለእኔ ፈቃድ ማለትን አያውቁበትም ፖለቲካዊ ጉዳዩን ሙሉ በሙሉ ለመምራትና የአውሮፓን ስልጣኔ በኢትዮጵያ ለማስፋፋት በሚል ራስ ተፈሪ ያደርጉት ለነበረው ጥረት ሁሉ ዘውዲቱ እንቅፋት ሆነውምእኔ እያለሁ እንዴት። ብለውም አያውቁምይህን ማድረጋቸው ተገቢ ቢሆንምገደብ ያለፈው የዋህነታቸው በስተመጨረሻ ሳይጎዳቸው አልቀረም እርስዎ በፀሎትዎ ይርዱኝእኔ እፈፅማለሁይሉ ነበር አልጋወራሹ የሚያገኙት መልስ እሽ የሚል ነው ንግስት ዘውዲቱ እንደነገሠ የነገስታት ደንብ ነውና በወቅቱ የነበረው መገበያያ ገንዘብ በምኒልክ ምስልና ስም የታተመውና የተቀረፀው ስለነበር እሱ ቀርቶ በዘውዲቱ ስምና ምስል ሊቀረፅ ታስቦ በብር በአላድ በሩብ በመሐለቅ ተከፋፍሎ ከተዘጋጀ በኋላ የገንዘብ ሚኒስትሩ አይተው ፈቃዳቸውን እንዲሰጡና እንዲታተም ሲጠይቋቸው እኔን የኢትዮጵያ ህዝብ መርጦ ያነገሰኝ የዋልኩለት ውለታ ኖሮ ሳይሆን የአባቴን ውለታ አስቦ ስለሆነ እኔም በበኩሌ የአባቴ ስም የሚጠራበትን ማሰብ ስላለብኝ በአባቴ ስም የታተመው ገንዘብ ተሰርዞ በእኔ ስም የታተመ ገንዘብ እንዲተካ አልፈቅድምና በዚያ ይቀጥል በእኔ ስም ሊታተም የተሰናዳው የመታሰቢያ ስጦታ ብቻ ይታተምበት ስላሉ በምኒልክ ስም የሚታተመው ገንዘብ እንዲቀጥል ሆኗል ንግስት ዘውዲቱ ከ ዓም ድረስ በነበረው የስልጣን ዘመናቸው ምንም እንኳ በአንኳር አንኳር ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ባያደርጉም በዘመናቸው ሰርተዋቸው ያለፉ ስራዎች ቀሳል አልነበሩም ከእነዚህም ውስጥ ዛሬም ድረስ አገልግሎት እየሰጠ የሚገኘው የንግስተ ነገስታት ዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል አንዱና ግንባር ቀደሙ ነው ሐኪም ቤቱን በዘመናቸው ሲያቋቁሙትም ለሴቶች ማዋለጃ እንዲሆን በሜል ነበር አባታቸው የጀመሩትን አገር የማዘመን ጅምርም እንዲቀጥል ይፈልጉ ነበርና ለዚህም ዘመናዊ ትምህርት ወሣኝ መሆኑን በመረዳት የአዲስ አበባውን ቅዱስ ጊዮርጊስ ትምህርት ቤት አሰርተው አገልግሎት እንዲሰጥ አድርገዋል በተጨማሪም በ ዓም የተቋቋመው ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤትም የዘመናቸው ውጤት ነው ትምህርትን በሚመለከት ያወጁት አዋጅም ለዘርፉ የነበራቸውን ጠንካራ አቋም የሚያረጋግጥ ነው ልጅ ያለው ሰው ሁሉ ልጁን ስጋዊና መንፈሣዊ የሆነ ትምህርት እንዲያስተምር የሚያስገድድ አዋጅ ልጅ ያለው ልጁ ክፉንና በጎን የሚለይበትን ንጉሱንና ፈጣሪውን የሚፈራበትን እውቀትን ለማግኘት የንባብና የጽሀፈት ትምህርት ያላስተማረ መቀጫውን ሃምሳ ሃምሳ ብር እየከፈለ የመቀጫው ገንዘብ ወደ ቤተክርስቲያን እየገባ ለነዳይን ምግብና ልብስ ይሆናል የንስሃ አባትም የሆንክ ቄስ ሁሉ የንስሃ ልጆችህ ልጆቻቸውን አስተምሩ ብለህ ከመከርክ በኋላ ምክርህን የማይቀበሉ ቢሆኑ ግን አዋጅ አፍራሾች መሆናቸውን ለአገሩ ሹም አስታውቅ የገጠር መሪጌታም የሆንክ በቤተክርስቲያኑ ከሌላው ግብርህ ጋር ቀላቅለህ የሰበካውን ሰዎች ልጆች የንባብና የፅህፈት ትምህርት አስተምር የደብርም አለቃ የሆንክ ሰው ፈጣሪውን አውቆ የሚጠቅምበትን በደብርህ መንፈሣዊ እውቀት ለምዕመናን በሚገባው ልክ የስብከት ትምሀርት በየደብርህ አስተምር ሳታስተምር የቀረህ እንደሆነ ግን በሹመትህ ትቀጣለሀ ደግሞ ልጅ ያለህ ሰው ሁሉ ልጅህ የንባብና የፅህፈት ትምህርት ከተማረ በኋላ ለህይወቱና ለኑሮው የሚያሻውን ገንዘብ ለማግኘት አንዳይቸገር ባገራችን ካለው የእጅ ስራ ልብህ የሚወደውን አንዳንድ የእጅ ስራ እንዲማር አድርግ ለትዳሩ የሚሆን የእጅ ስራ ሳታስተምረው የቀረህ እንደሆነ ግን በአካል ጉዳይ ካሣ ግማሽ ወደ ድሆች ተማሪ ቤት የሚገባ መቀጫ ሃምሳ ሃምሳ ብር ትከፍላለህ ይኸንንም የተቆጠረውን ትምህርት ይማር የተባለው ልጅ እድሜው ከ ዓመት እሰከ ዓመት ድረስ ያለውን ነውና ከዚህ በላይ ላለው የትምህርት ዕድሜ በተላለፈው ልጁ አባቱ አላስተማርሀም ተብሎ አይቀጣም ጥቅምት ቀን ዓም ዝክረነገር ዓም ይህ አዋጅ ተግባር ላይ በመዋሉም በተለይ በአዲስ አበባ አካባቢ በርካቶች ልጆቻቸውን ዘመናዊ ትምህርት ቤት እንዲማሩ አድርገዋል ፋ ንግስት ዘውዲቱ የአባታቸውን ምኒልክን ስራና ተግባር ቀጣዩ ትውልድ ያስበው ዘንድም በቅዱስ ጊዮርጊስ አቅራቢያ የሜገኘውን የምኒልክ ሐውልት አሰርተውላቸዋል የዳግማዊ ምኒልክ አደባባይ በሚባለው ቦታ ላይ የቆመውን ሕውልት በጀርመናዊው መሐንዲስ በሙሴ ሄርትል አስጠንተው ሐውልቱ በጀርመን አገር በነሃስ ተሰርቶ እንዲመጣ አዘዙ ሐውልቱ መጥቶ የተመደበለት ቦታ ተደልድሎ ከተዘጋጀ በኋላ ገና ሳይተከል ዘውዲቱ ስላረፉ አልጋወራሹ ጥቅምት ቀን ዓም በታላቅ ክብረበዓል እንዲተከል አድርገዋል ወደ መንፈሳዊ ተግባራቸው ስናልፍምለብዙ መቶ ዓመታት ፀንቶ የቆየው ኢትዮጵያውያን ከሊቃውንቶቻቸው ውስጥ ጳጳስ መሾም አይችሉም የሚለው ግብጾች በአንቀፅ ያካተቱት ሕግ ቀርቶ ለመጀመሪያ ጊዜ በንግስት ዘውዲቱ የጥረት ውጤት ግንቦት ቀን ዓም ኣራት ኢትዮጵያውያን የጵጵስና ሹመት ሊያገኙ ችለዋል የእስክንድርያው ፓትሪያሪክ አቡነ ዮሐንስም ኢትዮጵያ ድረስ መጥተው የኢትዮጵያን ተወላጅ ጳጳስ አድርገው አዲስ አበባ ላይ ሾመውና ባርከው ተመልሰዋል ይህን ጉዳይ በሚመለከት የንጉስ ላሊበላ ወንድም ቅዱስ ሃርቤይ ሞክሮት እንደነበረና ሳይሳካለት እንደቀረ ይልቁንም በዘመኑ ብዙ ሁከት እንዳስነሳበት በእሱ ታሪክ ውስጥ ያየነው ነው በተጨማሪም በአፄ ዮሐንስ ኛ ተሞክሮ ሳይሳካ ቀርቶ የነበረና በዘውዲቱ ጊዜ እውን የሆነ የኢትዮጵያውያን ክርስቲያን ነገስታት የዘመናት ህልም ሆኖ የቆየ ጉዳይ ነበር ስለዚህ በዘውዲቱ ጊዜ ኢትዮጵያ የራሷ ጳጳስ ኖሯት ቆየችና በ ዓም ደግሞ የራሷ ሊቃነጳጳሳት መሾም የሚችል በማግኘቷ ከእስክንድሪያ ማስመጣቱ ቀረ ንግስት ዘውዲቱ በአዲስ አበባና ከአዲስ አበባ ውጪ በሚገኙ ከተሞች በርከት ያሉ አብያተክርስቲያናትን አሳንፀዋልያረጁኖ የፈራረሱትንም አሳድሰዋል በ ዓም ተመስርቶ ከ ዓመት በኋላ የተፈፀመው የበዓታ ገዳምን በማሰራትና ሙሉ መተዳደሪያ በመስጠት በፀሎት ቤታቸው ተቀምጦ የነበረውን የአፄ ምኒልክ አዕም እንዲያርፍበትና እንዲቀደስበት አድርገዋል የአዲስ አበባ ጴጥሮስ ወጳውሎስን የአዲስ አበባ ደብረነገስት ቁስቋምን የአዲስ አበባ ቅዱስ ዮሴናን ደብረ አሚን ተክለሐይማኖትን ቅዱስ ቂርቆስን የአዲስ አበባ ደብረሠላም እስጢፋኖስን በዘመናቸው አሰርተዋል ያእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያንን ካሰሩ በኋላ በታላቅ ሰልፍ ታቦት ዳ ዛሠመሯይሯኮ እንዲገባ ያደረጉትም ጥቅምት ቀን ዓም የሠገሌው ጦርነት ድል በእለተ እስጢፋኖስ ስለተገኘ በሚል ነበር የአዲስ አበባ ደብረፅጌ ዑራኤል ትክሉ በምኒልክ የነበረ ቢሆንም ስላረጀ አስፈርሰው አሁን ያለውን ህንፃ ያሰሩት ዘውዲቱ ናቸው የአዲስ አበባ ፅርሐአርያም ቅዱስ ሩፋኤልን አፄ ምኒልክ በጭቃና በሣር ክዳን አሰርተውት የነበረ ሲሆን ዘውዲቱ አስፈርሰው ያሁኑን ህንፃ አሳነፁ የአቃቂ ቀራንዮ መድሐኒዓለም ትክሉ የንጉስ ሳህለሥላሴ የአፄ ምኒልክ አያት የነበረና በምኒልክ ጊዜ የታደሰ የነበረ ቢሆንም አርጅቶ የሚፈርስ ስለሆነ የአሁኑን ህንፃ በአዲስ መልክ አሠርተዋል የእንጦጦ ማርያም ቤተክርስቲያን በእቴጌ ጣይቱ ስም ሆኖ ቀደም ሲል በምኒልክ ዘመን የተሰራው በጭቃ ስለነበርና ዕድሜ ስለሌለው ንግስት ዘውዲቱ አሁን ያለውን ህንፃ አሠሩት ልጅ እያሠ ያሰራውን የቀጨኔ መድሐኒዓለም ቤተክርስቲያንንም አሳድሰዋል ጠራ የደብረ በግዕ አቡነ ሞአን ገዳምንም ቤተክርስቲያን በአዲስ መልክ ያሰሩት ዘውዲቱ ነበሩ ይህ ቤተክርስቲያን የንጉስ ሳህለስላሴ ልጅ የሆኑት የአፄ ምኒልክ አባት የንጉስ ኃይለመለኩት መቃብር ያለበት ስለሆነ ዘውዲቱ ከመንገሣቸው በፊት ከነበረው ጊዜ ጀምሮ እስከዘመናቸው ፍፃሜ ድረስ አስፈላጊው ድግስ እየተዘጋጀ ሳይቋረጥ በየዓመቱ በፍትሐት የሸዋው ንጉስ የኃይለመለኮት ስም ሲጠራበት ነበር የደሎች ከአዲስ አበባ ውጪ በሚገኙ ከተሞች በንግስት ዘውዲቱ የተሰሩ አብያተክርስቲያናትም የመናገሻ ማርያም ቤተክርስቲያን የፋሌ መድሐኒዓለም ቤተ»ክርስቲያን ሜታ የወረብ ማርያም ቤተክርስቲያን የአዋሽ ማርያም ቤተክርስቲያን የኤጀርሣ ለፎ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የየረር ቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያን የአድአ በርጋ አቡነ ተክለሐይማኖት ቤተክርስቲያን ናቸው በተጨማሪም በኢየሩሳሌም በሚገኘው ቦታ የኢትዮጵያ ቤት ተብሎ የሚጠራውን ከዘጠና በላይ ክፍል ያለውን ትልቅ ፎቅ ቤት አሰርተው ከኪራዩ ገቢ እሩቡ በኢየሩሳሌም ለሚኖሩ መናንያን መርጃ እንዲውልና ቀሪው ለመንግስት ጉዳይ እንዲሆን አድርገዋል ንግስት ዘውዲቱ በዚህ መሰሉ መንፈሣዊ ተግባራት ላይ ትኩረታቸውን አድርገው ሲሰሩልዑል አልጋ ወራሽ ራስ ተፈሪ ደግሞ በእነዚህ ዓመታት በአውሮፓውያኑ ድጋፍና በኢትዮጵያውያን ምሁራን ረዳቶቻቸው እየታገዙ ግዙፍ ግዙፍ ተግባራትን እየከወኑ ኢትዮጵያን የማዘመንና የማሰልጠን ሂደታቸውን ቀጥለዋል ራስ ተፈሪ በዘውዲቱ ዘመን የሰሯቸው ስራዎቻቸውም በሀዝቡ ዘንድ ልዩ አድናቆት ሲያስገኝላቸውበአገር ውስጥ ተራማጅ ሹማምንት ዘንድ ደግሞ ተቀባይነታቸውን አጉልቶላቸዋልበአውሮፓውያኑ ዓይን ደግሞ ወደርየለሽና በታሪክ ታይተው የማይታወቁ የኢትዮጵያ ተስፋ ተብለው ታዩከሁሉም በላይ ግን የስራቸው ውጤት ያስገኘላቸው ትርፍ የደጋፊዎቻቸው መበርከትን ሲሆን ይህም አንደኛውና ዋናው ግባቸው የነበረ ጉዳይ ነውምክንያቱም በየጊዜው ይነሳባቸው የነበረውን አድማ ዝቅ ብለን እንደምናየው በቀላሉ ማክሸፍ የቻሉትም ሆነ የዘውዲቱን ስልጣን እየሸረሸሩ ባዶ ለማስቀረት ቀላል የሆነላቸው የደጋፊዎቻቸውንና የሰላዮቻቸውን ቁጥር በማበርከታቸው ነውለዚህ ተግባር ሲሉም በስራ ውጤት ብቻ ሳይሆን ከፍተኛ ገንዘብ መድበው መቸርንም ተጠቅመውበታል ጥቂት ምሁራንን ከጎናቸው አሰልፈው የአስተዳደር እንቅስቃሴውን የገፉበት ልዑል አልጋ ወራሽ ራስ ተፈሪ ከ ዓም ካከናወኗቸው ተግባራቶች ውስጥ ኢትዮጵያን የመንግስታቱ ማኅበር አባል ማድረጋቸው ይጠቀሳል በ ዓም ኢትዮጵያ የአባልነት ማመልከቻዋን ስታስገባም ጠንከር ያለ ተቃውሞ ገጥሟት ነበር በውስጧ የባሪያ አገዛዝ አለ ግድያና ዝርፊያ አለ የግዛቷ ወሰን በደንብ የተከለለ አይደለም በግዛቷ ላይ የመንግስታቱ ማኀበር የሚያዘውን ሕግ ልታስፈፅም አትችልም የሚሉት ዋና ዋናዎቹ ነበሩ ሆኖም የአልጋወራሹን የአስተዳደር ስራ ያዩ አገራት ድጋፋቸውን ሰጡ አልጋወራሹም የባሪያ አገዛዝ በሕግ እንደተሻረና አገራቸውም ሠላም መሆኗን አስረድተው በ ዓም በሚያዚያ ወር ኢትዮጵያ የመንግስታቱ ማኅበር አባል አገር ልትሆን ቻለች ዋና ደጋፊዎቹም እንግሊዝ ፈረንሣይና ጣሊያን ነበሩ በመጀመሪያ የተቃወሙትም እነሱው ነበሩ እነዚህ አገሮች ወዳጅ መስለው አባል አድርገው መልሰው ደግሞ ትወረር ብለው በኢጣሊያ የዳግም ወረራ ጊዜ እውቅና ሰጥተዋል የሆነ ሆኖ ኢትዮጵያ በልዑል አልጋወራሹ ጥረት በ ዓም አባል አገር ሆናለች ይህም በወቅቱ ለኢትዮጵያ የማይገኝ እድል ተደርጎ የተወሰደና ልዑል አልጋወራሹም በክፍተኛ ደረጃ የተወደሱበት ትልቅ ተግባራቸው ነበር ኢትዮጵያ አባል ከሆነች በኋላ ወዲያው በሚያዚያ ወር አልጋ ወራሹ መኳንንቱን አስከትለው በተመቻቸላቸው የጉብኝት ፕሮግራም የፈረንሣይን የቤልጂየምን የስዊዲንንነ የኢጣሊያን የእንግሊዝን የግሪክን ዋና ከተሞች ተዘዋውረው እየጎበኙና ከየአገራቱ መሪዎች ጋር እየተወያዩ ደፕሎማሲያዊ ግንኙነቱን አጠናከሩት የመንግስታቱን ማኅበር መቀመጫ ጄኔቭንም ጎበኙ የመጀመሪያው አውሮፓን የጎበኙ አልጋወራሽ ናቸውና በምሁራኑ ዘንድ ልዬ አድናቆት ተቸራቸውጉብኝቱ ለኢትዮጵያውያኑ ልዑካን ቡድንም ብዙ ነገርን ያስገነዘበ ነበርከወራት በኋላ ነሐሴ ቀን ዓም ጉብኝታቸውን አጠናቀው ወደ አዲስ አበባ ሲመለሱ ደማቅ አቀባበል ጠበቃቸውተመልሰውም በጉብኝታቸው ወቅት ያዩትን ስልጣኔ ኢትዮጵያ ላይ ተግባራዊ ለማድረግ ጥረታቸውን ቀጠሉ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ነው አዳዲስ ስራዎች በስፋት መሰራት የጀመሩት በለንደን ቆይታቸው በአፄ ቴዎድሮስ ጊዜ ከመቅደላ ተወስዶ ከነበረው ህልቁ መሣፍርት ከሌለው ቅርስ ውስጥ አንድ የወርቅ ዘውድ ከእንግሊዝ ንጉስ ከጆርጅ ኛ የይመለሳል ቃል ተገብቶላቸው ነበርና ሐምሌ ቀን ዓም ተመልሶ ንግስት ዘውዲቱ ተረክበዋል ከውጭ አገር ነገስታትም በየጊዜው የአድናቆት መልዕክት ይደርሳቸው ጀመር ይህን ወዳጅነት መሠረት በማድረግም ራስ ተፈሪ በርካታ ኢትዮጵያውያንን እየመለመሉ ለትምህርት ወደ አውሮፓ መላክ ጀመሩ ትምህርት ቤቶችም በአዲስ አበባና በየጠቅላይ ግዛቱ እንዲከፈቱ አደረጉ በጥቅሌ በአልጋ ወራሽነታቸው ዘመን ዛሬም ድረስ ግልጋሎት እየሰጡ ያሊ ተቋማትንና ልዩ ልዩ የመሠረተ ልማት አውታሮችን ለመገንባት መሠረት የጣሌበት ወቅት ሆነ ጎን ለጎንም የስልጣናቸውን መንገድ ይገነቡ ነበር በ ዓም ለመጀመሪያ ጊዜ አውሮፕላን አስመጥተዋል ይህንንም ለዚያው ለመከረኛው ሰልጣን ቦንብ ሲያዘንቡበት ወደፊት እናያለን» በተጨማሪም ከአውሮፓውያኑ ጋር የተለያዩ የሞኖፖል ውሎችን ሙሉ ኃላፊነት ወስደው ይፈራረሙ የነበሩት ራሳቸው ራስ ተፈሪ ነበሩ በንግስተነገስት ዘውዲቱ ዘመነመንግስት እነዚህንና እነዚህን የመሣሠሌ ተግባራት ሲከናወኑ አገሪቱ ሠላም የሠፈነባትና የዘውዲቱ የስልጣን ዘመንም የተረጋጋ የነበረ ሊመስለን ይችላልነገር ግን ከመቸውም ጊዜ የበለጠ አደገኛ የስልጣን ትግልና ሽኩቻ የነበረበትበየጊዜው በአልጋ ወራሹ ላይ የሜነሱ አድማዎች የበረከቱበት ሹማምንቱ ጎራ ለይተው የተናቆሩበትበወሬበሐሜትና በአሉባልታ ብዙዎች የተቀጡበትዘውድ የጫኑት ንግሥት የተካለቡና የተዋከቡበት በሁለት ቤተመንግስት ግብር የተበላበትየንግስትና ያልጋወራሽ ስልጣን ማን አዛዥ ማን ታዛዥ እንደሆነ ያልተለየበትብዙ አወዛጋቢ ክስተት ዳ የተስተናገደበት ዘመን ነበር ስለዚህም የተ አብራርቶ ለማስቀመጥ ከስረ መሠረቱ መጀመርና ጊቱ ኣያሠ ስልጣኑን ካጣበት ጊዜ ጀምሮ መዳሰሱ ተመራጭ ነው ልጅ እያሠ ከስልጣን መሻሩ በቤተመንግ ሲነገር በአዲስ አበባ መጠነኛ የተኩስ ልውውጥ ተደርጎ አ ሰዎች በላይ ሞተዋል ደጃዝማች አብርሃም አርአያም በልጅ እያ መሻር ተበሳጭተው ጊቢ ገብተው ለማስቸገር ሞክረው የነበረ ሲሆን እንደማያዋጣቸው አውቀው እጅ ሰጥተዋል ከዚያ በኋላም የእያ ደጋፊዎች ያደረጓቸው ጦርነቶች ሁሉ ሳይሳኩ ቀርተዋል እነዚያ ሁሉ የፈት ለፊት ፍልሚያዎች አልፈው አዲሱ ሹም ሸር ከተከናወነበት ጊዜ ሯፖሮ ደግሞ ትግሉ በሁለቱ ተሚዎች በንግስት ዘውዲቱና በራስ ተፈሪ ከል ሆነ ይህም ሲባል ሁለቱ ባለሥልጣናት በግልፅ ባይፋጠጡም የሁለቱ ጎራ ደጋፊዎች ትግል እየበረታ ሄደ ባንድ ወገን በራስ ተፈሪና በደጋፊዎቹ መ በሌላ በኩል ደግሞ የቀድሞው ወግና ስርዓት የመቀጠል አለኝታ ምልከት አድርገው ዘውዲቱን በሚያዩ ወግ አጥባቂ መኳንንት መካከል የተደረገ ፍጥጫ ነው ከወግ አጥባቂው በኩል የአቡኑና የእጨጌው መንፈሣዊ ድጋፍ የማይለያቸው ፊታውራሪ ሐብተጊዮርጊስ ግንባር ቀደምትነቱን በሁለቱ ወገኖች መካከል የነበረውን ፍጥጫ በወግ አጥባቂዎቹና በተፈሪ መካከል የነበረው ልዩነት በንቀሌ ሲታይኢትዮጵያ በነፃነት ባለችበት ቆማ ትቅር ወይስ የውጭ ኃያላንን ተጠግታ ወደፊት ትራመድ በሚለው አማራጭ ላይ የሚሽከረከር ነበር ይሉጋ የምሁራኑ ራስ ተፈሪን መደገፍም ከዚሁ ጋር በተያያዘ የሚታይ በምኒልክ ዘመን የተሾሙት ሚኒስትሮ እንደቀጠሉ ነበሩ ስልጣናቸው ስር የሰደደ መያኑ ድታ ወቃል ብዙዎችም ከተፈሪ ይልቅ ለዘውዲቱ አክብሮት ነበራቸውለዚህም ይመስላል የመጀመሪያው አድማ ሚኒስትሮች ይሻሩ በሚል መነሻ የተጀመረውበዚህ በመጀመሪያው አድማ ላይ የራስ ተፈሪ ተሳትፎ እምን ድረስ እንደነበር በውል አይታወቅምነገር ግን በቀጥታም ባይሳተፉበት በተዛዋሪ በደጋፊዎቻቸው አማካኝነት የተቀሰቀሰ አድማ እንደሆነ የብዙ ፀሐፍት ግምት ነውአድማው ህዝባዊ ገፅታ ያለው ይምሰል እንጂ አንቀሳቃሾች መሀል ሰፋሪዎች ነበሩ መሐል ሰፋሪ ተብሎ የሚጠራው ጦር ንጉሠ ነ ከተማ ከየምድቡ እየተውጣጣ በወር ተራ እየገባ በቅርብ ሆኖ ከተማዋንና የመንግስትን ንብረት የሚጠብቅ የታጠቀ ሠራዊት ነው በዚህ አድማ ተፈሪ ሚና እንደነበረው የሚያስጠረጥረው የአድማው ቃል ላይ ገና አልጋወራሽ በሆኑ በኛ ዓመታቸው ከሳሾቹ የተፈሪን ለም እያሞገሱአስተዳደራቸውን እያጋነኑ ከአቤቱታቸው ጋር ማቅረባቸው ነው መጋቢት ቀን ዓም በመሀል ሰፋሪው አነሳሽነት ተጀምሮ ወዲያው ህዝባዊ ድጋፍ የተላበሰው የሚኒስትሮች ይሻሩ ጥያቄ ለራስ ተፈሪ እጅግ ጠቃሚ መሆኑ ግልፅ ሲሆንነገር ግን ሁለት ስጋቶ ነበሩእንደኛው ሚኒስትሮች የከፍተኛ ስልጣን ባለቤትና በሹም ሽር ጉዳይ የሚመክሩ የየራሳቸው ብዙ ወታሮች የነበሯቸው ናቸውና አሜን ብለው መሻር ባይፈልጉ አመፁ ሲፈራበሌላ በኩል ደግሞ ህዝቡ የመሀል ሰፋሪው አነሳስ ተገቢ ነው ብሎ በአደባባይ መሰብሰቡና በዚህ እይነ ጉዳይ ቀጥታ የህዝብ ተሳትፎ መኖሩ የራስ ተፈሪ ስጋት ነበር በሚገርም ሁኔታ ግን አንዱ ስጋታቸው በሌላኛው ስጋት መቀረፍ መቻሉ ነውበሌ አገላለፅ ራስ ተፈሪ ያልጠበቁት የህዝብ አመፅ ቢያሰጋቸውና ባይወዱትም ሚኒስትሮችን ግን አንለቅም ብለው እንዳያውኩ አግዶላቸዋል ከስ በየጊዜው እያደገ የሄደውን ይህን አድማ አስመልክቶ የህዝቡን የ ስ ቃልየመሀል ሰፋሪውን የተቃውሞ ድምዕና ከአልጋ ወራሹ የተሰጠው ምላሽ ለአንባብያን ማድረሱ ጠቃሚ ነውና በደጃዝማች ከበደ ተሰማ ተፅፎ በ ዓም ፕታሪክ ማስታወሺ በሚል ርዕስ የታተመውን መፅሐፍ ኤ ው መልኩ አካትቸዋለሁ ጠዓጁ በንዳዩ ላይ ህዝቡ ተሰብስቦ በሚዶልትበት ጊዜ የተሰበሰበውን ህዝብ የሚያስፈርድ አጋፋሪ ተሹሞ ስለበር እያስነሳ ይጠይቃል በዚህ እንታችን እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ይህን ዓለም ፈጥሮ ሐዋርያትን አገር ከፍሎ እንዲያስተምሩ ያሰማራቸውን ለመምሰል ና ለመንግስቱ ልማት በውነት እንዲመክሩና እንዳሰሩ ቱን ሚኒስትሮ ደጉ ጌታችን አፄ ምኒልክ መርጠው ቢሾሟቸው ለአገር ልማት ለህዝብ አንድነት በመምከር ፈንታ አንዱ ላንዱ ለየራሳቸው ጥቅም በመመልከት አገሩን አበላሹትጉ እንጂ ለመንግስት የጠቀሙትና የሰሩት ጉዳይ የለም ቱን ሐዋርያት በማየት የተሾሙት ሚኒስትሮች አጋንንት ስለሆ ልጋል አንሻ መሳሌ የስራ ሜኒስቴር ተብሎ የተሾመው የራሱን ቤት ለመስራት በቤት ላይ ቤት እየቀጠለ ወደሰማይ ለመውጣት ይገሰግሳል እንደዚሁም የግቢ ሚኒስቴር የተባለው የራሱን ሐብት ብቻ በማደራጀቱ ከምኒልክ ቤት ለግብር የሚሆን መሰናዶ ታጥቶ ባለፈው ሰሞን ርሉ ቤት ዱቄት ተግዞ ተሰናዳ ይህ ምን ያሳያል። እባክዎ እንዳያፈራርሷት አደራ ብለው በአክብሮት ነግረዋቸዋል ፊታውራሪ ሐብተጊዮርጊስ በምኒልክ ጊዜ የተከበሩ ባለሥልጣን የነበሩና በልጅ እያሠ ጊዜ አክብሮት ከተነፈጋቸው ባለሥልጣናት ውስጥ አንዱ ናቸው እያን ለመሻርም ትልቁን ሚና ተጫውተዋል በዘውዲቴ መሾምም የሚስማሙና የወግ አጥባቂው ወገን መሪ ናቸው ድጋፋቸው ለዘውዲቱ ይሁን እንጂ የራስ ተፈሪ ስልጣኑን የመጠቅለል ጉዳይ ስኬታማ እየሆነ መሄዱን ሲያዩና የዘውዲቱ ወገን እየተጠለፈ መውደቁን ሲያጤኑ ወደ ተፈሪ ማዘንበል ጀምረው ነበር ምንም ቢባል ግን በዋናነት የዘውዲቱ ደጋፊ መሆናቸው ግልፅ ነው ከሽረት የተረፉ ሥ ሚኒስትር መሆናቸውም ምንጩ በአንድ በኩል የአድማው ተካፋይ ስለነበሩና በሌላ በኩልም ከፍተኛ የፖለቲካ ተደማጭነት ስለነበራቸው ሲሆን ራስ ተፈሪ እኒህን ሰው በማለዳ መሻር ትልቅ ጉዳት እንደሚያስከትል በማሰብ ባይወዷቸውም እንኳ ተከታዩን በመስጋት እንዳስተረፏቸው ይገመታልፊታውራሪ ሐብተጊዮርጊስ በ ዓም በሞት ሲለዩ ለአልጋወራሹ እፎይታ ነበር ከዚህ በኋላ ለዘውዲቱ የሚቆረቆር ጠንካራ ክንድ አይኖርምና በዚህ ጊዜ አልጋወራሹ የፊታውራሪ ሐብተጊዮርጊስን ሺ ጦር ወረሱና የራሳቸው አደረጉትአልጋወራሹ በየጊዜው የሚነሳባቸውን አድማ በዘዴ እያከሸፉ አድመኞቹን እያንበረከኩ ቀጥለዋልአሁን ሦስት ታላላቅ የዘውዲቱ ተቆርቋሪዎች የሆኑ ባለሥልጣናት ቀሯቸውደጃዝማች ባልቻአባ ውቃውና የዘውዲቱ ባለቤት ራስ ጉግሳ ደጃዝማች ባልቻ አባነፍሶ የአፄ ምኒልክ ታማኝነየጦር ሜዳ ጀግና በአድዋው ጦርነት በፈፀሙት ጀብድ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች ከተሰኙት የዘመኑ ጀግኖች ውስጥ አንዱ ናቸውየእያሙ መሻር ካልተዋጠላቸው ውስጥም አንዱ ነበሩከራስ ተፈሪ ተቃዋሚዎች ውስጥም ሆነ በአልጋወራሹ ከተበደሉት ውስጥም አንዱ ናቸውገና በማለዳ በአልጋወራሹ ሳይ የክስ አድማ ካደረጉት ውስጥም እንደዚሁ አንዱ ነበሩ አልጋወራሹ የዘውዲቱን ስልጣን እየገዘገዙ መሄድ ያስቆጣቸው ባልቻ የተዝዘገገዘው ስልጣን ተገንድሶ ከመውደቁ በፊትም ሆነ በኋላ ለዘውዲቱ እንጂ እንደሌላው ባለሥልጣን አንድም ቀን ለተፈሪ ታዛዥ ሆነው አያውቁም የኃይል ሚዛኑ ወደ አልጋወራሹ ማዘንበሉን እያዩ እንኳ የተለሳለሱበት ጊዜ የለም በወቅቱ የሲዳሞ ገዥ ነበሩና አልጋወራሹ ወደአዲስ አበባ እንዲመጡ መጥተውም ታማኝነታቸውን እንዲገልፁ መልዕክት ላኩባቸውደጃች ባልቻ ግን የራስ ተፈሪን ጥሪ በእንቢታ መለሱትአልጋወራሹ ንዴታቸውን በውስጣቸው ይዘው ንግስት ዘውዲቱን እንዲመጡ የሚያሳስብ መልዕክት ላኩላቸው አሏቸው ንግስት ዘውዲቱ የተባሉትን ፈፀሙ የዘውዲቱን መልዕክት ሲሰሙ ባልቻ በ ዓም በየካቲት ወር ጦራቸውን አስከትለው ከሲዳሞ ወደ አዲስ አበባ መጡና ሠራዊታቸውን በከተማው በስተደቡብ በሚገኘው በፉሪ ተራራ ላይ አስፍረው ጥቂት አጃቢዎቻቸውን ብቻ አስከትለው ወደቤተመንግስት በማምራት በጥቂት ሠራዊታቸው ሰልፍ አሳይተው ንግስትና አልጋወራሹ ወደተቀመጡበት ሠገነት ሄደው እጅ ከነሱ በኋላ የዘውዲቱን ጫማ ሲስሙአልጋወራሹ በተራቸው ለሰላምታ ሲነሱ ባልቻ ግን ጉንፋን ይዞኛል አሌና ሰላም ሳይሏቸው ተቀመጡበዚህም በተፈሪ ላይ ያላቸውን ጥላቻ ባደባባይ ገለፁ በግብር ሰዓትም ቦታቸው ከአልጋወራሹ ጋር ስለነበር አሞኛል ብለው እልፍኝ ሳይገቡ ወደማረፊያቸው ባቀኑ ጊዜ ብልጡ ተፈሪ ወዲያው ታማኛቸውን ደጃዝማች ብሩ ወልደገብርኤልን የሲዳሞ ገዥ አድርገው ሾመውሹመቴንም ፉሪ በሰፈረው የባልቻ ጦር ላይ አዋጅ አስነግረው ጉድ አደረጓቸውየባልቻ ጦር ቁጥር ጦር የሚባለው የንጉሠነገስቱ ጦር በመሆኑ አዋጁን እንደሰማ አዲሱን ገዥ ተከትሎ ወደ ሲዳሞ ሄደበዚህ ጦር ላይ ማዘዝ የሚችሉት ንግስተነገስቷ የነበሩ ቢሆንም የሆነው ግን ያ አልነበረም ስለዚህ ባልቻ አባነፍሶ ነፍሳቸውን ብቻ ይዘው ቀሩ የደጃዝማች ብሩ ሹመትም ብዙ አልቆየምእሳቸው ተሽረው የአልጋወራሹ ልጅ የልዕልት ተናኘወርቅ ባል ለሆኑት ለራስ ደስታ ዳምጠው ተሰጠች በቡና ሐብቷ የምትታወቀው ሲዳሞ ደጃዝማች ባልቻ ጥቂት አጃቢዎቻቸውን ይዘው መጋፈጣቸውን ቢቀጥሉም ያመጡት ለውጥ የለም በመጨረሻም በግዞት እንዲቀመጡ ተፈረደባቸው በግዞት እንዳሉ ኢጣሊያ ኢትዮጳያን ዳግም ስትወርር እንኳ በተፈሪ ሳይ እንጂ በኢትዮጵያ ላይ ቂም ስለሌለባቸው በሸምግልና ዘመን በአርበኝነት ጠላትን ሲያጠቁ ቆይተው ከብዙ ፍልሚያ በኋላ በወራሪው ኃይል ተገድለዋል ሌላው በአልጋወራሹ ላይ ጠንከር ያለ ተቃውሞ ያነሱና የንግስት ዘውዲቱ ስልጣን አልባነት በእጅጉ ያስቆጣቸው ደጃዝማች አባውቃው ብሩ ያነሱት አመፅ ነው አባ ውቃው በአፄ ምኒልክ ቤተመንግስት በእልፍኝ አሽከርነት ያደጉ ናቸው አስፈሪውን ስም ያገኙት በልጅነታቸው በእድሜ የሚበልጧቸውን በትግል እያሸነፉ ስላደጉና በጉልበት የሚወዳደራቸው ስላልነበረ ነው ብዙዎችን ስለወቁም ውቃው የሚለው ስማቸው ፀንቶ የሻለቃ አባውቃው ተብለው የደረጃ እድገት አገኙ ቀጥሎ የቤተመንግስቱ የወታደር አለቃ ሆነውበዘውዲቱ ጊዜ በሊቀመኳስነት የቡኖ ደጃዝማች ተብለው የወላሞ አውራጃ ገዥ ሆኑከዚያም የእልፍኝ ዘበኞች አለቃ ሆነው ተሾሙ ደጃዝማች አባውቃው ለአመፅ የተነሱበት ምክንያት ዘርፈ ብዙ ይሁን እንጂ ዞሮ ዞሮ ግን የዘውዲቱ በተፈሪ የመገፍተር ጉዳይ ነውተጀምሮ እስኪጨረስም አባውቃው ሙሉ በሙሉ የዘውዲቱ ደጋፊ የነበሩ ናቸውአልጋወራሹ ከኢትዮጵያ ጠላት ከኢጣሊያ ጋር የተፈራረሙት የወዳጅነት ውል አባውቃውን እስቆጥቷል በተለይ ፊታውራሪ ሐብተጊዮርጊስ ከሞቱ በኋላ የአልጋወራሹ የዙፋን መንገድ ጠረጋ በጣም እየፈጠነ በመሄዱ ዘውዲቱ ማንም እንደሌላቸው በመረዳታቸውና ከንግስቲቱ በኩልም ተፈሪ ሐብተጊዮርጊስ ከሞተ ብሎ ሙ ዘውዱን ሊነጥቀኝ ነው የሚል ወሬ ተሰማ በመባሉ የአባውቃው ቁጣ እየተባባሰ ሄዷልከሁሉም በላይ ግን በ መገባደጃ ላይ ከመሀል ሰፋሪ ቡድኑ የተውጣጡ የአልጋወራሹ ደጋፊ የሆኑ ግለሰቦች በሌሎች ግፊት ተነሳሱና ተፈሪን ያንግሱልን የሚል ጥያቄ ማስተጋባት ጀመሩይህን የሰሙት አባውቃው ልባቸው ተነክቶ ያለማንም አነሳሽነት በራሳቸው ጊዜ በአልጋወራሹ ላይ ይነሳሌከዚህ ወሬ ጎን ለጎን ደግሞ የአባውቃው እኛ በህይወት እያለን ይህን የመሰለ ተግባር አይፈፀምም። ይሞታል በግለት ተን እናቱ ሳያዩት ይዘውት ይሄዳሉ ዳተለመዴው ይህ ክስተት በባህላዊ አገሳለፅ ሾተላይ የሚባል ሲሆን ሆን ሰው ላ ሊኖር የሚችለው ኃይለኛ የዓይን ጨረር ሌላ ሰው ላይ ሲያርፍ እስከሞት የሚያደርስ ጉዳት እንደሚያስከትል ይታመናል በሳይንሳዊ ገለፃ ደግሞ የእናት ወይም የአባት የደም አይነት አሀሄ ሆኖ የሌላኛው ዘ ዞዐሸህፀ ይሆንና የሁለቱ ወላጆች ደም ላይጣጣም ሲቀር የሚከሰት ችግር ተደርጎ ይገለፃል በዚህ ምክንያት ህፃኑ ተፈሪ ከእናቱ ወዲያው መ ለየት ነበረበት ከወላጆቹ ቤት ወጥቶ ዘመድ ቤት ማደግ ይጀምራል እናቱ የህፃኑን ሁ ኔታ በመልዕክት ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ በድጋሚ አርግዘው ነበርና ከ ወራት በኋላ መጋቢት ቀን ዓም በዚሁ በወሊድ ምክንያት ዕም ሳያውቀው ቀረ ይወታቸው አለፈ ልጅ ተፈሪ የእናትን ጣ ከህፃንነቱ ጀምሮ የአጎቱ የደጃዝማች ብሩ ሐይለማርያም ባለቤት ወሮ ትሰሜ አባይርጋ ከእምሩና ከልጃቸው ጋር አሳደጉት ተፈሪ በልጅነቱ ከአብሮ አደጎቹ እምሩና ማሚትጋር ም ሳሉ አባታቸው ራስ መኮንን የፈረንሣይኛ ትምህርት እንዲማሩ መምህር ቀጠሩላቸውና ልጅ ተፈሪ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ አደጉ በ ዓመታቸው በ ዓም ከሐረር ወደ አዲስ አበባ መጥተው ለመጀመሪያ ጊዜ የክ ምኒልክ ጋር ተገ መልሰው ወደ ሐረር ሄዱ ተ ታቸው ራስ መኮንን በ ዓም ህዳር ቀን የደጃዝማችነት ማዕረግ ሰጥተው ጋራ ሙለታ የተባለውን አውራጃ አቸ ኢደርውይ ልጄ ደጃዝማች ተፈሪ ነው ብለውም ለመኳንንቶቻቸው ይ ፈን ልጅ ተፈሪ በ ዓመታቸው የደጃዝማችነት ማዕረግ እንዳገ በዳ በ ዓም መጋቢት ቀን አባታቸው ንን ዚህ ጊዜ ተፈሪን ከሐረር ወ ስ እዬ ትታቸው እንደፀና ቀረብ የሚለውን የሰላሌን ግዛት ተገ ተፈሪ ግን ለተሰጣቸው ግዛት ሌላ እንደራሴ ወክለው በኢትዮጵያ በቸኛ ትምህርት ቤት በነበረው በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት ገብተው እያሉ የጀመሩትን ትምህርታቸውን ቀጠሉበት ህጻኑ ተፈሪ እና አባታቸው ራስ መኮንን ከዚያም በ ዓም የባሶ በጌምድር ግዛትን ቀጥሎ በ ዓም ሲዳሞን ተሾሙ ከሁለት ዓመት በኋላም ሲዳሞን ትተው የአባታቸውን ግዛት ሰፊውን ሐረርጌንና አውራጃዋን እንዲያስተዳድሩ ተደረገ የሐረርጌ ህዝብም በደስታ ተቀበላቸው በ ዓም በሐምሌ ወር የንጉስ ሚካኤልን የልጅ ልጅ ወሮ መነንን አግብተው መኖር ጀመሩ ደጃዝማች ተፈሪ በ ዓመታቸው ወሮ መነንን አግብተው በ ዓም የመጀመሪያ ልጃቸውን ልዕልት ተናኘወርቅን ወለዱ ከምኒልክ ሞት በኋላ ስልጣን የያዘው እያሠ በ ዓም ደጃዝማች ተፈሪን ከሐረርጌ ግዛት ሽሯቸው ወደአዲስ አበባ መጥተው እንዲቀመጡ ተደረገና ወዲያው የከፋን ግዛት ሾማቸው ሆኖም ደጃዝማች ተፈሪ አልሄዱበትም ተፈሪ የአውሮፓ ቋንቋ የሚያውቁ ከአውሮፓውያኑ ጋር ያለአስተርጓሚ በቀጥታ የሚነጋገሩ ጨዋ ዝምተኛ እየተባሉ ቆዩ በ እያሠ ከስልጣን ተወግዶ ዘውዲቱ ሲነግሱም በወቅቱ አዲስ አበባ የነበሩት ደጃዝማች ተፈሪ ራስ በሚል ማዕረግ አልጋወራሽ ሆነው የራስ ወርቅ አሰሩ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ንጉሠ ነገስት እስከሆኑበት እስከ ዓም ድረስ በተከታታይ ልዑል አስፋወሰንን ልዕልት ዘነብወርቅን ልዕልት ፀሐይን ልዑል መኮንንን እና አቤቶ ሳህለስላሴን ወልደዋል ዴ ታት በትዳር አብረው ከ ዓም ድረስ ለ ዓመታት ያህል የቆዩት እቴጌ መነን እና ራስ ተፈሪእቴጌዋ በዓም በህመም ንያት በሞት የተለዩ ናቸው ፈሪ አልጋወራሽ ከሆኑበት ጊዜ ጀምሮ የፈፀሟቸውን ተግባራቶችም ሆነ ኢትዮጵያን የማዘመን እንቅስቃሴያቸውን እንዲሁም ባለሙሌ ስልጣን እንደራሴ ቀጥሎ ንጉስ እየተባሉ መምጣታቸውን ዘውዲቱ ታሪክ ጋር በሰፊው ያየነው ነው አንነ ዎቻቸውን ሁሌ እያንበረከኩ የስልጣን መንገዳቸውን እየጠረጉ እንዲሁ ሠ ሜር ከተፈቃነት ወደ ኃይለስላሴነት ለመሸጋገር ረቂቅ መንገድ ተጉዘዋል ክቡር አቶ ብርፃኑ ድንቄ ተፈሪን ሲገልዷቸው ሀ ራስ ተፈሪ ሰውን አያምኑም ለ በቀላሉ የሰው ምክር አይከተሌም ሒወሬ ከማንም ሰው መስማት ይፈልጋሉ መ እንደሚቀናቸው ካላመኑ ር አንድ ነገር ለመጀመር ያመነታሉ ሠ በሴትና በመጠጥ አይታለሉም። ቫገንዘብ ኮሚቴቫበጀት ኮሚቴ የህዝብ እድገት ኮሚቴእንዲሁም የኮሚቴዎችን አባላት የሚመርጥ አንድ መራጭ ኮሚቴ ተብለው ተዋቀሩ ሰባት አባላት ያሉት የሕግ ስራ ኮሚቴ የሕግ ረቂቆች ለምክር ቤቱ ከመቅረባቸው አስቀድሞ የሕግ ቅርዕ ይዘው መቅረባቸውን የሚያረጋግጥ ተግባር ያከናውናል የውጭ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የሚላኩለት ስራዎች ኢትዮጵያ የምታደርጋቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶችና የተባበሩት መንግስታት የስምምነት ግዴታዎች ናቸው መከላከያን የሚመለከቱ ጉዳዮች የሚላኩለት የመከላከያ ኮሚቴ ነውየአገርን ኢኮኖሚ በማስፋፋት ረገድ ትልቁን ድርሻ የሚወጣው የገንዘብ ኮሚቴ ነው የህዝብ እድገት ኮሚቴም ትምህርትን ጤና ጥበቃን እርሻን የሚመለከቱ ጉዳዮች ይቀርቡለታልመራጭ ኮሚቴው ደግሞ የቋሚ ኮሚቴ ዕጩዎችን በመምረጥ ለፓርላማው ያቀርባልይህ የፓርላማ አሰራር እስከተሻሻለው ሕገመንግስት ድረስ ሲሰራበት ቆይቷልሕጉመንግስቱ የተሻሻለው በ ዓም ቢሆንም በዚህ ጽሁፍ ዘመኑን ተከትለን ሄደን ከምናገኘው ከወዲሁ አጠቃለነው ማለፉ ይመረጣል የተሻሻለው ሕጉመንግስት የተሻለ የመምረጥ መብትን ለኅብረተሰቡ ሰጥቷል በተሻሻለው ሕጉመንግስት መሠረት ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዓመት ከሞላው የመምረጥ መብት ሲኖረው ለመመረጥ ደግሞከ ዓመት በላይ ሊሆን ይገባል ማንበብና መፃፍ መቻል ግድ ነበር የሚመረጡት አባላት የሕግ መምሪያ ምክር ቤት ይገባሉ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ ግን አባላቱ እንደቀድሞው በንጉሠነገስቱ የሚመረጡ ናቸው የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ከንጉሱ በታች እና ከሕግ መምሪያ በላይ ሲሆን ከንጉሥ በታች ሕግ የማፅደቅ ወይም ያለማፅደቅ ስልጣን ነበረው በቱ ሕጉመንግስትም ሆነ በቱ ንጉሥ ምክርቤቶችን መበተንና ምክር ቤቱ የሚያወጣቸውን ሕጎች መሻር የሚያስችላቸው አንቀጾች የተካተቱበት ነበር የምክር ቤቱ ስልጣን የሚመነጨው ኣከንጉሠነገስቱ መሆኑም ግልፅ ነው ቀደም ሲል እንዳየነውም ሕጎች የሚፀድቁት የሕግ መምሪያው ምክር ቤት መክሮበትና ሕግ መወሰኛው ምክር ቤት ወዶ ሲቀበለው ነው ያም ሆኖ የመጨረሻው የመወሰን ስልጣን የንጉሠ ነገስቱ እንደሆነ ግልፅ ድንጋጌ አለ የምክር ቤቶቹ አባላት ሚኒስትሮች የሚያቀርቡላቸውን ጉዳዮች እየተቀበሉ ይመክራሉ ምክርቤቶቹ በሚኒስትሮች ምርጫ ውስጥ ግን ጣልቃ አይገቡም በቱ ህዝቡ እንደራሴውን በቀጥታ መምረጥ መቻሉ ደግሞ አንድ ትልቅ ጅማሮ ነው እነዚህ እንደራሴዎች በፊት በመሳፍንቱ ይሁንታ የሚመረጡ የነበሩ ሲሆን ከ ዓም በኋላ ግን በህዝብ መመረጥ ጀምረዋል ህዝባዊ ምርጫ በ ዓም ከተጀመረ በኋላም ለዙር በየ ዓመቱ ምርጫ ተካሂዷልተመራጮች እንደዛሬው ኣይሁን እንጂ ቅስቀሳ ያደርጉ ነበር የመወዳደሪያ ምልክትም ነበራቸውከተሻሻለው ሕጉ መንግስት ጋር ተያይዞም ሰባት የነበሩት የስራ ክፍፍሎች ወደ አድገዋል ከየግዛቱ ተመርጠው የሚመጡ እንደራሴዎችም ቀደም ሲል አነስተኛ ቁጥር ይኑራቸው እንጂ ወደኋላ ደርሰዋልደሞዙ በ ብር ተጀምሮ በየጊዜው እያደገ ሺ ብር ደርሶ ነበር በርከት ያሉ ሴት ተመራጮች የፓርላማው አባል ነበሩከሰኞ እስከ አርብ ፓርላማው ስራ ላይ ነው ሰኔ ለእረፍት ይዘጋል ጥቅምት ስራ ይጀምራል ንጉሠ በዓመት ሁለት ጊዜ ብቻ ይገኛሉ በመዝጊያና በመክፈቻ እለት ብቻ ንግግር ያደርጋሉ የመወሰኛ ምክር ቤቱ አባላት ብዛትም ደርሶ ነበር በአጠቃላይ ይዘትና ቅርፁ ከአሁኑ ብዙ የተለዬ እንዳልነበር በህይወት ያሉ የቀድሞው አባላት ይገልፃሉ አፄ ኃይለስላሴ ምክር ቤቶችን ካቋቋሙና ሕገመንግስቱን ካፀደቁ በኋላ ግን ብዙሃኑ ተስማምቶ ለሕጉመንግስቱ ተገዥነቱን ያረጋግጥ እንጂጥቂቶች እውቅና ነፍገው ነበር እንግዲህ በዚህ ሕገመንግስት መሠረት በርካታ የአስተዳደር ለውጦች የተፈጠሩ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ የርስት ውርስ መብት አንዱ ነው በዚህም ንጉሠ ነገስቱ ይሾማል እንጂ ያባቴ ግዛት የሚባል ነገር የለም ይህን ህግ በመቃወም የጎጃሙ የንጉስ ተክለሐይማኖት ልጅ ራስ ኃይሉ ተክለሐይማኖት የጎጃም ገዢ ሆኖ ለ ዓመታት ያህል የቆየ ነበርና አልገዛም አለ ይባስ ብሎ ልጅ እያሠ ታስሮ ከነበረበት ከፍቼ እስር ቤት ሊያስመልጥ ሲል ተገኝቶ ለፍርድ ቀርቦ ሞት ቢፈረድበትም ንጉሠ ሀብቱ ተወርሶ እንዲታሰር አደረጉ ጎጃም ላይ የቅርብ ዘመዳቸውን ራስ እምሩ ኃይለስላሴን በ ዓም ሾሙ ከዚያም አፄ ኃይለስላሴ ፊታቸውን ወደጅማ በማኮዞር በቀዳማዊ አባጅፋርና በዳግማዊ አባጅፋር ጊዜ ለአፄ ምኒልክ በሰላም ከገበረች ጊዜ ጀምሮ ነፃ የውስጥ አስተዳደር የነበራት ጅማ በማእከላዊው መንግስት ቁጥጥር ሰር ሆነች ሌሎችም በተመሳሳይ ተጠቀለሉ በቀጥተኛው አስተደደራዊ ቁጥጥር ስር ማዋል ከባድ ሆኖ የታየው የትግራይ ግዛት ብቻ ነበርና የአፄ ዮሐንስ የልጅ ልጅ የሆኑት ራስ ስዩም መንገሻና ራስ ጉግሳ አርአያ ምዕራብና ምስራቅ ትግራይን ያስተዳድሩ ስለነበር እነሱን በቅርብ ዘመድ ጋብቻ ጠልፈው ጠቀለሉ መንግስት በየግዛቱ ላይ የበላይነቱ እያየለ ሲሄድ ምንም እንኳ የቀድሞው ባህሪውን የለወጠ ባይመስልም ንጉሠ ነገስቱ ግን በግዛቱ ብቻ ሳይሆን በሠራዊቱ ላይም ማዘዝ የሚችሉበት ሁኔታ ተፈጥሯል ባየነው መልኩ የአፄ ኃይለስላሴ ሰልጣን በጽኑ መሠረት የተገነባ መሰለ የኢትዮጵያ የዘመናዊነት ጉዞም ፍጥነቱን ጨመረ ታማኝ ምሁራንም በተቋቋሙት ዘመናዊ የመንግስት ድርጅቶችና መስሪያ ቤቶች እየተመደቡ በሕግ በተሰጣቸው ስልጣን ዘመናዊ አሰራራቸውን ገፉበት ቀደም ባለው ጊዜ ከውጭ አገር የመጡ አማካሪዎችና የልዩ ልዩ ሙያ ባለቤቶች የተባሉትም አንዳንድ አገር የማዘመን ስራ ለመስራት እንቅስቃሴ ጀመሩ ለምሳሌ ዘመናዊ ጦር የማሰልጠንና ሌሎች ከዚህ ቀደም ያልነበሩ ስራዎች ተጀመሩ የተጀመሩትም ተጠናክረው ቀጠሉ በጥቅሉ ከአልጋወራሽነታቸው ዘመን ጀምሮ የታቀዱ ስራዎች ሁሉም መልክ እንዲኖራቸው ሆነ ሕጉመንግስቱን መሠረት በማድረግም የመንግስትን የገቢና የወጪ ስርዓት ቅርፅ እንዲይዝ አደረጉት ለቤተ መንግስት ለቤተክርስቲያን ለጦርና ለጉልተኛ ሹማምንት የገባሪዎች የጉልበት አገልግሎት የምግብ ግብር የምርት ስፍር የአስራት መዋጮ የመንግስት የግብርና እና የበጀት መሰረቶች ነበሩ ከሕገመንግስቱ መፅደቅ በኋላ ግን የመንግስት ገቢ ለመጀመሪያ ጊዜ በገንዘብ ግብር ላይ እንዲመሠረት ደነገጉ ምንም እንኳ ወደፊት እንደምናገኘው ዘመናዊ የሆነ የበጀት ስርዓት ነበር ባይባልም መሠረቱ የተጣለው ከወዲሁ ነበር እናም የቱ ሕጉመንግስት ለዘመናዊት ኢትዮጵያ ጅምር አንቅስቃሴ ሰፊ ሚና ነበረው አገር የማሰልጠን ሂደቱ በቀጠለበት ሁኔታ ግን ብዙ ሳይቆይ ከ ዓመት በኋላ ወረራው ተከተለ ሽ ከጣሊያን ወረራ እስከ ነፃነት የኢጣሊያ ዓድዋ ላይ መሸነፍ የሱዋ ብቻ ሳይሆን የመላው ቅኝ ገዥ ኃይል ሽንፈት ነበርና በቂ ዝግጅት ተደርጎ ሽንፈቱ በድል መለወጥ ነበረበት ይህ የሀያላኑ ግልፅ መሻት ነው አውሮፓውያን በጥቁር ህዝቦች ድል ከተደረጉ የሌላውም አገር ጥቁር ለነፃነቱ መነሳቱ አይቀሬ ሙና ሽንፈት ብቻ ሳይሆን ስጋትም ጭምር ነበር በመሆኑም ዳግም ወረራው እንደማይቀር አሳምረው ያውቁታል ኢጣሊያ ያቦካችውን እራሷ መጋገር እንዳለባትም እንዲሁ ስለዚህ ፈረንሣይና እንግሊዝ የኢጣሊያ መንግስት ኢትዮጵያን ዳግም ወርሮ ሸንፈቱን በድል አንዲለውጥ ይፈልጋሉና ከፍተኛ ግፊትና ማበረታታት ቢያሳዩ አይደንቅም የዳግም ወረራው ጥንስስ ከዓድዋው ድል ማግስት የጀመረ ነው ጣልያኖች ከአድዋው ሽንፈታቸው በኋላ ከአፄ ምኒልክ ጋር ወዲያው ነበር የድንበር ስምምነት ያደረጉት በዚያው ጊዜም ቺኮዲኮላን የተባለው ቆንሲል ወደ ኢትዮጵያ መጥቷል ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ስላለው ቀጥኋል በጥቅምት ወር ዓም ፈረንሣይእንግሊዝና ኢጣሊያ የተፈራረሙት ውልም ከኢኮኖሚያዊ ጥቅም ጋር ብቻ የተያያዘ ይምሰል እንጂ ኢጣሊያ በኢትዮጵያ ለሚኖራት ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ የወደፊት ወረራዋን የሚያመቻች ነበር በኛው የዓለም ጦርነት ጀርመን ኢጣሊያን የጦር ጓደኛዋ እንድትሆን ጥያቄ ስታቀርብላት ደግሞ ፈረንሣይና እንግሊዝ ኢጣሲያን መልቀቅ አልፈለጉምና ኢጣሊያ ከእነሱ ጋር ሆና ፀረጀርመን አቋም መያዝ እንዳለባትና ከድል በኋላ ኢትዮጵያን ቅኝ ግዛቷ እንድታደርግ አስፈላጊውን ትብብር ሁሉ እንደሚያደርጉላት ቃል ገቡ ኢጣሊያም ከቅኝ ግዛት ድንበረተኞቿ ጎን ብትሰለፍ እንደሚሻል መረጠች በዚህም ላይ ከድል በኋላ የጀርመንንና የቱርክን ግዛቶች መካፈል ይችሉ ነበርና ኢጣሊያ በተለይ የሰሜን አፍሪካን የቱርክ ግዛቶች ፈለገች እንደነሲቢያ ያሉትን ጓደኞቿ እንደማይሻሟት ቃል ገቡላት የኢጣሊያ እያንዳንዷ እንቅስቃሴም ኢትዮጵያን ዳግም በእጂ ከማስገባትጋር የተያያዘ ነው በ ዓም ኢትዮጵያ የመንግስታቱ ማኅበር አባል ሰትሆንም የይስሙላ ተቃውሞ ከእንግሊዝ በኩል የተሰነዘረ ቢመስልም ኢጣሊያ ድጋፏን አሳይታለች ራስ ተፈሪ አውሮፓን በጎበኙ ጊዜ የኢጣሊያ አቀባበል ከሁሉም የተለየ ሆኖ ዌሻ ኢትዮጵያ እያሉ በይስሙላ አድናቆት እንዲቀበሏቸው ተደርጓል የኢትዮጵያና የኢጣሊያ ፍቅር በደንብ መጠንከሩን ለማሳየት ደግሞ ሐምሌ ቀን ዓም ለ ዓመት የሚዘልቅ የወዳጅነትና የሠላም ውል ተፈራረሙ ከዚሁ ጋርም አሰብንና ደሴን የሚያገናኝ የመኪና መንገድ ለመስራት ተስማምተው ነበር በዚህ ሁኔታ ኢጣሊያ ኢትዮጵያን ስታዘናጋና ስታሰልል ከረመች ጎን ለጎንም ከፍተኛ የጦር ዝግጅት እያደረገች ቆየች ኢትዮጵያ የጦር መሣሪያም ሆነ ሌላ ነገር ገዝታም ሆነ በእርዳታ ለማስገባት ብትፈልግ እንኳ ወደቦቿ ሁሉ በሦስቱ አገሮች ቁጥጥር ስር ነበሩና በተለያዩ ምክንያቶች ሲዘጉባትለማስመሰል ጥቂት ነገሮችን ሲለቁላት ቆዩበመጨረሻ ረጅም ዓመት የወሰደው ዝግጅት ተጠናቆ ውላቸውን በወልወል ጥሰው ጀመሩ ወልወል የሚገኘው በምስራቁ የአገራችን ክፍል በኦጋዴን አካባቢ ነው ከጥቂት ምዕተ ዓመታት በፊት የኢትዮጵያ ንጉሠነገስት የነበሩት አፄ ዘርዓያዕቆብ ያስቆፈሩት በጣም አስፈላጊና በርከት ያሉ የውሃ ጉድጓዶች በዚሁ በወልወል ይገኙ ነበርየፋሽስት ኃይልም ጦርነቱን ለመጀመር ሰበብ ያደረገው ይህንኑ ቦታ በመውረር ነው ከሶማሊያ ተነስቶ በኢትዮጵያ ድንበር ከሚገኘው ወልወል ሳይ በሰፈሩ ጠረፍ ጠባቂዎች ላይ ሳይታሰብ ተኩስ ከፍቶ ቀላል የማይባል ጉዳት አደረሰ ይህን የመጀመሪያ ያልታሰበ ጥቃት የኢትዮጵያ ወታደሮች መከቱና ጠላትን መለሱ ሸሸቶ የሄደው ጥቂት የጠላት ጦር ህዳር ዋን ንም በደንብ ታጥቆ ተሰለፈ የወቅቱ የአካባቢው ጠባቂ ጦር አዛዥ የነበሩ ዓሊኑር ከጥቂት ጦራቸው ጋር ሆነው ይህን ድንበር ለመያዝ የሚነላ ኣለ ህየ ን ከስዋ መ። ቢባል ይሻላል የእንግሊዝ ውለታ ተገቢ ክብር ቢሰጠውም የራሠዋን ጥቅም ማእከል አድርጋ ማገዙዋ መዘንጋት የለበትምየሆነው ሆኖ ይህች ተዓምረኛ አ ክ እርዳታ ነፃ ሆናለች በሱዳን የተዘጋጀው ጦር በአልጋ ወራሽ አስፋወሰን እየተመራ በጃንሆይ አጠገብ ሲያልፍ ሴረኞቹ በስምምነት አስያዚት ሲጣሉ አስለቀቋትኑ መቼም የኢትዮጵያ አምላክ ሒትለርን አስነሳላት አንልም ግን ይገርማልዲምትሪ የፍሞቭ የተባለ ሩሲያዊ ኛው የዓለም ጦርነትና የእስያና የአፍሪካ ህዝቦች ዕጣ በሚለው መፅሐፉ በዚያ የዳግም ወረራ ጊዜ ያለቁትን ኢትዮጵያውያን ሺ መሆናቸውን ፅፏል ሌሎችም ተመሳሳይ አሀዝ ያስቀምጣሉየኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ወርቅነህ ተገኘ በገለፁልኝ መሠረት ደግሞ ሚሊዮን ዜጎች አልቀዋልበመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶች ተቃጥለዋል በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ዶሮፍየልበግከብት አህያ ወዘተ ኣልቀዋልያውም በአሰቃቂ ሁኔታስለዚህ የኢትዮጵያ ነፃነት በደም የተዝዛ ነፃነት ነውሚያዚያ ቀን ብሔራዊ እለት ሆኖ የታወጀውም ለነዚሁ ጀግኖች ነውእኛም በዚሁ አጋጣሚ አመስግነናቸው እናልፋለን በድል አድራጊነት አዲስ አበባ ሲገቡ ኛው የዓለም ጦርነትን የጀርመን ናዚዝም የኢጣሊያ ፋሺዝም የጃፓን ሚሊታሪዝም ተባብረው እስከመጨረሻው ሊገፉበት ቢሞክሩም የቃልኪዳኑ የአሜሪካ የሶቭየት ኅብረት የፈረንሣይና የእንግሊዝ ጦር በስተመጨረሻ ድል አርጓቸዋል ከዚሁ ጋር ተያይዞም በተለይ የኢጣሊያ የአፍሪካ ግዛቶች ከፊል ሶማሊያ ኤርትራና ሊቢያ ከኢጣሊያ ተገዥነት ነፃ ወጥተዋል ሆኖም ድል አድራጊዎቹ የቃልኪዳኑ አገራት አንድ የጋራ ውሣኔ እስኪያሳልፉ ድረስ ነፃ የወጡ አገሮች በእንግሊዝ ሞግዚትነት መቆየት ነበረባቸው እንግሊዝም ከጠላት የነጠቅናቸው አገራት ናቸው አለች እንጂ ኝፃ አወጣናችሁ አላለችም ነበር ኤኤ ወረ ን ከነጻነት በኋላ ጃዝያይ በቤተመንግስታቸው የኢትዮያን ሰንደቅአላማ ሲሰቅሉ የእንግሊዝ የበላይነት የእንግሊዝ ወታደሮችና የኢትዮጵያ አርበኞች በኅብረት ፋሽስቶችን በአጭር ጊዜ ድል አድርገዋል የቀድሞው የኢጣሊያ ሶማሌላንድን ወደራሳቸው የሶማሊያ ግዛት መቀላቀል የቻሉትም ሆነ ኤርትራንም ደርበው የያዙት በጦር ኃይል የተያዙ የጠላት ግዛቶች ናቸው በሜል ነው ነገር ግን የኢትዮጵያ ግዛት የሆነውን ኦጋዴንን ቀደም ሲል ኢጣሊያ ከቀድሞው ግዛቷ ከኢጣሊያ ሶማሌላንድ ጋር ቀላቅላው ስለነበር አሁንም እንግሊዞች አብረው ሊወርሱት ፈለጉ የእንግሊዝ ጦር ባለስልጣኖች የኢትዮጵያን ነፃነት እውቅና ቢሰጡትም ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ባደረጉት ለ ዓመት የሚቆይ ፖለቲካዊና ወታደራዊ ውል አማካኝነት የእጅአዙር ቅኝ ግዛታቸውን ለመቀጠል ሞከሩይህ ውል ጥቂት ለኢትዮጵያ የሚያስፈልጉ አንቀጸችን በማካተት የቀሩት የእንግሊዝን የበላይነት የሚያረጋግጡ ነበሩሆኖም ለክፉ የሚሰጥ ውል አለነበረምንጉሱ ውለታ ስላለባቸው ብቻም ሳይሆን አንዳንድ ጠቃሚ ነገሮች ስለነበሩበትና ለ ዓመት ብቻ ስለሆነ ፈረሙበትየታሪክ አጥኝው ፕር ላሏሶ ዲሌቦ ካካተቷቸው ጥቂቶችን ስናይ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ከሌሎች የውጭ መንግስታት ተወካዮች የቅድሚያ ክብር ይሰጠዋል የእንግሊዝ ዜጎች የጦር መኮንኖችና ባለስልጣኖች ለኢትዮጵያ መንግስት የፖለቲካ እና የሕግ አማካሪዎች ሆነው ይሰራሉ ለእንግሊዝ መንግስት በቅድሚያ ሳያሳውቅ የኢትዮጵያ መንግስት ሌላ የውጭ አገር አማካሪዎችንና ሰራተኞችን ለመቅጠር አይችልም በአራት ተከታታይ አመታት ውስጥ የእንግሊዝ መንግስት ለኢትዮጵያ መንግስት የ ሚሊዮን ሺ ፓውንድ ስተርሊንግ በእርዳታ ሊሰጥ ተስማምቷል የኢትዮጵያ መንግስት በበኩሉ ለእንግሊዝ የጦር ኃይሎች አገልግሎት የሚያስፈልጉ የማይንቀሳቀስ ሐብትና ንብረት ማለትም የመሬት አገልግሎት ያለክፍያ ለመስጠት ተስማምቷል የኢትዮጵያ የውጭ ንግድና የገንዘብ ፖሊሲ የሚካሄደው በእንግሊዝ መንግስት የስራ መመሪያና ፈቃድ ይሆናል የፋሽስት ጦር እስረኞችና የእንግሊዝ ዜጎች በኢትዮጵያ ሕግና ዳኞች አይከሰሱም ከእንግሊዝ አየር መንገድ በስተቀር ሌላ የውጭ አገር አየር ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ ተወስኗል በምስራቅ አፍሪካ የእንግሊዝ ጦር ጠቅላይ አዛዥ ሳይፈቅድ ኢትዮጵያ መንግስት በወታደራዊ ጉዳይ ከሌላ የውጭ አገር መንግስት ጋር ምንም እይነት ስምምነት ለማድረግ አይችልም አንድ የእንግሊዝ ወታደራዊ ቡድን ከምስራቅ አፍሪካ የእንግሊዝ ጦር ጠቅላይ አዛዥ በሚሰጠው የስራ መመሪያ የኢትዮጵያ ጦር ሠራዊት ይቋቋማል በሚሉና የባቡር መስመር ሐዲዱን ሳይቀር የበላይ የሚሆኑበትን ውል በጥር ወር ዓም አስፈረሟቸው በዚህም ኢትዮጵያን ለ ዓመት ያህል በወታደራዊ ሕግ በጥገኝነት ይዘው ቆዩ የእንግሊዝ ጦር ባለስልጣኖች በሁለት ዓመት የጥገኝነት አገዛዛቸው ወቅት በኢትዮጵያ የእንግሊዝ ወታደራዊ ተልዕኮ የሚባል ቡድን በማቋቋም የአገሪቱን የመከላከያ አቋም በዘመናዊ መልክ ለማደራጀት ተስማምተው እንቅሰቃሴያቸውን ጀመሩ በአገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ የበላይ ተቆጣጣሪ ሆኑጉ የኢጣሊያ ጦር ይጠቀምባቸው የነበሩትን ልዩ ልዩ ማቴሪያሎች ከአገር አወጡ በአንድ በኩል የንጉሠ የፖለቲካና የጦር አማካሪ ሆነው እየሰሩ በሌላ በኩል በድብቅ ህዝቡን ማጋጨት አርበኛውን ከስደተኛ ስደተኛውን ከአርበኛ በዘዴ እያፋጩ ከውል ውጭ በሆነ መንገድ ኦጋዴንን በቁጥጥራቸው ስር አደረጉ ኤርትራ ከ ዓም ጀምሮ በኢጣሊያ ስር ስለነበረችና አሁን እንግሊዞች ስላስለቀቋት ከሌሎች የአፍሪካ ቅኝ ግዛት አገሮች ጋር እጣዋ እስኪወሰን በሞግዚትነት መያዛቸው አግባብነት ቢኖረው እንኳ ኦጋዴን ግን እስከ ዓም ድረስ ተነጥሎ ስለማያውቅ እንግሊዞች በአዲሱ የኢጣሊያ ክለላ መሰረት አድርገው ወደ ቅኝ ግዛታቸው መቀላቀላቸው ሕገጉወጥ ነበር የእንግሊዝ ጦር ባለስልጣኖች በዚህ ሳይወሰኑ የኤርትራን ህዝብም በዘር በሃይማኖት በጎሳ እየከፋፈሉ ወደፊት ከእናት አገሩ ከኢትዮጵያ ጋር እንዳይቀላቀልና ለነፃነት እንዳይነሳ ያመቻቹት ነበር ንጉሱ ኤርትራ ለኢትዮጵያ መሰጠት አለባት ብለው እየተከራከሩ ጭራሽ ኦጋዴንን ሊነጥቋቸው በመሞከራቸው ሊታገሱት አልቻሉም የእንግሊዝ አካሄድ መጥፎ አቅጣጫ እየያዘ ሲሄድ ሌላ ረዳት ፍለጋ ማማተር ነበረባቸው የሁለት ዓመቱ ውል አልቆ በታህሳስ ወር ዓም ሌላ ውል ሲፈራረሙ የኦጋዴንን ጉዳይ ቢያነሱትም እንግሊዞች መልቀቅ አልፈለጉም ለ ዓመት የዘለቁት ውሎች በሁለተኛው ውል አማካኝነት ቢሻሩም የኦጋዴን ጉዳይ አልተመለሰም ነበር በተረፈ የቱ ውል የባቡር መስመር ሐዲዱን ለኢትዮጵያ ያስመለሰ የአምባሳደሩን የበላይነት ያስቀረ ኢትዮጵያ ከየትኛውም አገር ጋር በነፃነት በአማካሪነትም ሆነ በቅጥረኝነት እንዲሁም በማናቸውም አይነት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ቀጥታ ማድረግ የምትችል በአጠቃላይ ሙሉ ለሙሉ ለማለት በሚያስችል ሁኔታ ነፃነቷን የመለሰ ውል ነበር ከዚህኛው ውል በኋላም ነው ንጉሠ ከሌሎች ኃያላን አገራት ጋር ጥብቅ ትስስር ለመፍጠር እንቅስቃሴ የጀመሩት የኦጋዴን ጉዳይ ግን እስከ ዓም ድረስ በጅጅጋ ማዕከልነት በእንግሊዞች እጅ ቆይቶ በ ከፊሉን የኦጋዴን ድንበር ማለትም ከእንግሊዝ ሶማሌላንድ ጋር የሚዋሰነውን ሀውድን ቆርሳ ወደራሷ ከቀላቀለች በኋላ ፕተከለለ ድንበር ብላ ወስና ከፊሉን ለኢትዮጵያ መለሰች በመጨረሻ በ ዓም ደግሞ እሱንም መልሳ ለቃ ወጣች ይህም የኢትዮጵያ መንግስት ሙግትና ክርክር ብቻውን ያስገኘው ውጤት ሳይሆን ዓለም አቀፍ ይዘት ያለውን የኢምፔሪያሊዝም መፍረክረክን ተከትሎ የመጣ ነው የኦጋዴን ወደ ኢትዮጵያ መመለስ ደግሞ ከሶማሊያዎች ነፃ መውጣት በኋላ የይገባናል ክርክር አስነስቶ ነበር በመጨረሻ ግን የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ከተቋቋመ በኋላ በቅኝ ገዥዎች የተከለሉ ድንበሮች ሁሉ በዚያው መፅናት አለባቸው የሚል ው ምምነት ላይ ተደርሶ ኦጋዴን በትክክለኛ አን ምምነት ላ ታሪኩ የኢትዮጵያ ሆኖ የእንግሊዝ የበላይነት ቆይታ ምንም እንኳ የንጉሠ መንግስት አስተዳደር ባይጋፋም ሴራ የተቀላቀለበት ችሮታ መሆኑ ግልቱ ነው የኢትዮጵያ መንግስት በእነዚያ ጊዜያቶች የድንበር ይገባኛል ጥያቄውንም የአዲስ የአስተዳደር ስራውንም ሕጎችን በማውጣት አዋጆችንና ድንጋጌዎችን በማፅደቅ ወዘተ ተጠምዶ ነው የቆየው ምንም እንኳ የኦጋዴን ጉዳይ የኃያላን አገራቱን ትኩረት መሳብ ቢሳነውና እንግሊዝ በራሷ የውስጥ ፖለቲካ ችግር ለመልቀቅ ብትገደድም የኤርትራ ጉዳይ ግን በደንብ መገላበጥ ነበረበት ንጉሥም ለኤርትራኖ ለኦጋዴን መመለስ የጣሩት ጥረት አጅግ ከፍተኛና የሚያስደንቃቸው ነው ነገር ግን ይህች ዓለም ግጥኔ ተብላ የምትወሰንና እንደልብ የሚያደርጓት የየግል ግዛት ያላቸው መንግስታት የተካፈሏት ፈለክ ትሁን እንጂ የአንድ ወይም የጥቂት ልእለ ኃያላን ብቻ ንብረት ናት ጥንትም ዛሬም ያው ነው የዘመንና የአዝዙ አይነት ብቻ ይለያያል እንግሊዝ በኦጋዴን ተክላው የሄደችው እሾሃማ ችግኝ በዎቹና በዎቹ የሱማሊያንና የኢትዮጵያን ልጆች እያዋጋ አፋጅቷቸዋል አውሮፓውያን ኢምፔሪያሊስቶች ምንም እንኳ ሳይወዱ በግድ አፍሪካን ለቀው ቢሄዱም ለዘመናት ስንናጭ እንድንኖር የሚያደርገውን የቤት ስራቸውን አጠናቀው ነው የሄዱት ፈፅሞ የአፍሪካን ሰላም አይፈልጉም ነበር አሁንም ወደፊትም አይፈልጉም የተባበሩት መንግስታት ድርጅትም ቢሆን የጥቂት ኃያላን ማሳኪያ እንጂ ሐቀኛ ድርጅት አለመሆኑ ጥንትም ዛሬም ግልፅ ውሩ ኋያላኑ እርስ በርስ የተጣሉ ቢመስለንም አፍሪካን በማተራመስ ረገድ ክቋማቸው አንድ ነው ልዩነቱ አንድ ኃያል አገር ስትከሰት ሰፊውን የአፍሪካ ክፍል የመቆጣጠር እድሏ መስፋቱ ብቻ ነው አንድ ግልፅ ነገር አለ ይረዱናል መልሰውም ያርዱናል እንግሊዝ ለቃ የወጣችው በተባበሩት መንግስታት ውሣኔ ይሁን እንጂ ለአሜሪካ መልቀቅ ስለነበረባት ነው አሜሪካ በአልበርት አንስታይን ምክር የአቶሚክ ቦምብ ባለቤት ሆና በጃፓን ሁለት አውራጃዎች የፈፀመችው ከፍተኛ ግፍ የበላይነቷን አረጋግጧል እግረመንገዷንም በአለም ላይ የምትከተለውን ጉ ሁ አይነት ነው ፖሊሲ ማመላከቷ ነው ጉዳዩ እኔ ነኝ የማዋጣችሁ ኢ እንዳለችውም ከኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ብቸኛዋ የሶቪየት ኅብረት ተፎካካሪ ሆናለች ዳ ን ው የዓለም ጦርነት በኃያላኑ ትብብር በአሜሪካ በሶቭየት በፈረንሣይና በእንግሊዝ የበላይነት ከተጠናቀቀ በኋላ የኤርትራ ጉዳይ ውይይት እየተካሄደበት ነበርና የእንግሊዝ ሞግዚትነት ቀጥሷል ኤርትራን ከ ዓም ጀምሮ ኢጣሊያ በጉልበት ወስዳ እስከ ዓም ድረስ ስትገዛት ኖራለች የኢጣሊያ ጦር ከምስራቅ አፍሪካ እንዲለቅ ከተገደደ በኋላም የእንግሊዝ ጦር ባለስልጣኖች ይዘው ቀደም ሲል እንዳየነው የኤርትራን ህዝብ የመከፋፈል አላማቸውን ገፍተው ጣሊያ መልቀቅ ጀምሮ በኤርትራ የተለያዩ ቡድኖች ተፈጠሩ በመጀመሪያ ማኅበረ አገር ፍህሪ በሚል የአንድነት ቡድን ተመሠረተ ከዚህ ቡድን ተቃራኒ የሆኑ ሌሎች ቡድኖችም ተመሰረቱና የ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال