Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

ስለ ስልጣን.pdf


  • word cloud

ስለ ስልጣን.pdf
  • Extraction Summary

ፋኖዣው መለስ በምስራቅ ምፅራብ መስህብ መዋተት የጫካው እና ከቶሜውጡ መለስ ፕራዚደንት መለሰ ምዕራፍ ስምስት ስሰ መገገስታዊ ሰወጥ መለስ ለኤርትራ የአብዮት ነገር። «ወፈክፉው» የካምፕዴቨድ ገቦ ይራ ልማላ የቤት አመል ገበያ ያወጣቸው የአፍሪ ፆዎች «የሞተሰው አንገተ ረዥም ነው። አብዮታዊ ዴሞክራሲን በቀጥታ አለመስበኩም ጥሩ እርምጃ ነው ነገር ግን ወሳኝ የመሰሉኝን መሰረታዊ አውተትን ለማሻሻል የሚረዱ መንገዶች ያልኩአቸውን ላንሳ ገው በመጀመሪያ ስለፖለቲካ ያለን አመለካከት መተየር አለበት በመሰረታዊነት ከፖለቲካ ጋር ያለን ትስስር ተፈጥሮአዊ መሆኑን ማመን አለብን ከፖለቲካ ለመራቅ የምናደርገው አርምጃ ሁሉ ወደ ተገዥነት የሚያስጠጋን አንደሆነ መረዳት አለብን ፖለቲካን ለማወቅ ደግሞ የግድ በድግሪ ላይ ድግሪ መጫን የለብንም በማንበብ ሚዛናዊ ዜና መረጃ የሚያቀርቡ መገናኛ ብዙፃንን መከታተል ቢያንስ በሳምንት አንድ ሁለት ጋዜጦች ብናነብ ቀስ በቀስ ወደ ተዳዩ አንድንሳብ ያደርናልአሁን በሀገራችን አብዛኛው ሰው የተካነው ካስን የመተንተን አውቀት ትምህርት ቤት ገበቶ ከመማር የመጣ አይደለም ለኳስ የምንሰጠውን ጊዜ እና ያገባኛል ባይነት በጣም ጥቂቱን አንኳን ወሳኝ ለሆነው ፖለቲካዊ ሁነቶቻችንን ለመከታተል ብናውለው ብዙ ነገራችን ይቀየር ነበር አንደሚታወቀው አወዛጋቢው መንግስታዊ ያልሆነ ደርጅቶችን ለማስተዳደር የወጣው ሕግ የሲቪክ ማህበራት አንድም መንግስት ራሱ አንደፈለገ የሚዘውጡራቸው አለያም መንግስት አንዳይከፋባቸው በከፍተኛ ጥንቃቄ የሚሰሩ ናቸውና ከነሱ ብኩ መጠበቅ አይቻልም በመሆነም ይህን ስራ ለመስራት በተጓለሁፄታ መስራት የሚችሉት የፖለቲካ ፓርቲዎች ናቸው የገገርውም ሆነ ተቃዋሚ ፓርቲዎች አባላትን ሲመለምሉ የአባላቱን ቁጥር ከማሳደጉ ጎንለጎን የአባላቶቻቸውን ፖለቲካዊ ንቃት ደረጃ ሊኖረው ስለማይችል ሁሉንም በወል አባላት ብሎ ከመፈረጅ ይልቅ ንቃታቸውን ባገናዘበ መልኩ ደረጃ ተሰቶአቸው ክፍተት ያለበት ከፍተቱን የሚሞላበትን ሁኔታ መመቻቸት ይናኖርባቸዋል በዚ በኩል ደርግ የተሻለ የአባላት አመላመል ስርአት ነበረው ሁሉም አባላት እኩል ደረጃ አልነበራቸውም አንደ ንቃታቸው እና የተመለመሉበት ጊዜ ርዝመት «ታሳቢ» «አጩ አና «ሙሉ አባል» በመባል ይከፋፈሉ ነበር። በአንድ በኩል ዜጎችን የማደራጀቱን ስራ አጥብቆ የያዝዉ መንግስት በሌላ በኩል ድንበር ዘለዉ ጫካ የሚያቃጥሉ ያለክልልላቸዉ ሄቄደዉ የእነሱ ያልሆነን አካባቢ መንግስታዊ መዋቅር የመቀቁጣጠር «ወጠንጀልም» በዐወጦታው ረጅም ጊዜ በመናራቸው ከምንም በላይ ደግሞ ኢትዮጵያዊ በመሆናቸው ያገኙት የዜግነት መበት አንጂ ጥፋትም አልነበረም ምፅራፍ ስድስት ቅይጥ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ማወቅ እንደማያስፈልግ ነው ለቪህ ማመሳከሪው በወታደራዊ ክንፉ ትልት ደረጃ ላይ የነበሩት ጀነራል ታደስ የዘር ሃረግ ሳይመዝዝዝ በመቅረቱ ይህ ሚስጥር ስለተነገራቸው ነው። ከአንድ የአፍሪካ ፃገር ወደሌላው ለመንቀሳስ ምን ያህል ከባድ እንደሆነ ብዙ ሳይራቅ ኬንያ ትንሽ የቆየ ሰውን መስማት ደቡብ አፍሪካ ለሁሉም ነዋሪዎቿ አንድትሆን መጣራቸው በአለም ላይ የሜደነቁ መሪ አድርጓቸዋልሱኹ በተጨማሪም በአብዛኞቹ የአህጉሪቱ የነፃነት ምዕራፍ ሰባት ስለ አፍሪካ ታጋዮች ዘንድ ባልተለመደ ሁኔታ ስልጣን ላይ ሙጥኝ አለማለታቸው ነው አብዛኞቹ የአፍሪካ የነፃነት ታጋዮች እንደ ተራራ የገፈ ልዩነትም ይህ ነው ለማንዴላ መወድስ የሚበዛው የነጮችን የፃብት መሰረተ ሳይንዱ ስለቀሩ ነው ሮበርት ሙጋቤ ደግሞ የነጮችን የዛብት መሰረት ከስሩ ስለነቀሉ ነው የምፅራባዊን መገናኛ ብዙሃን ነውራቸውን የሚያበ ሹት የሚለው ክርክር እውነትነት ቢናረውም የማዴላ ክሰልጣን የተዋጀደ ፖለቲካዊ ማንነት ግን እንደ ነጭም እንደ ጥቁርም ሆኖ ቢታይ ትርጉሙ አንድ ነው ይህም ማንዴላ ከስልጣን መነሳት እንደ ማይገድል ያሳዩ አፍሪካም ለአርአያነት የሚበቃ ታላቅ መሪ ሊፈልቅባት እ በሚችል ያስመሰከሩ ብቸኛ መሪ መሆናቸውን የሚያሳይ ነው የማንዴላ በጊዜ ስልጣን መልቀቅ የትግላቸው እውነተኛ ግብ ህዝብ ነፃነት አንጅ በነዓ አውጭነት ስም የስልጣን ጥምን ለማርካት በፃገር ህብት ቤተዘመድን ቱጃር ለማድረግ አንዳልሆነ ግልዕ ምስክር ነው። ለ አመት ርበርት ሙጋቤ በገጊኳት ዙምባቤ የመሰብሰብ መብት በህግ ተክለክለ ነው።

  • Cosine Similarity

ይህ አካሄዳችን ከዘመናዊው የዲሞክራሲ መርህ ይልቅ ሰበብ እየፈለገ ዜጎችን ከተሳትፎ ያገል ወደ ነበረው የጥንታዊት ግሪክን ዲሞክራሲ ወደ መጠጋጋቱ ይሄዳል የብዛር ፖስቲካችኝ ክሰብበጥ መዝነት ስገዛር ዛገራችን እኤአ በ ዓም የተረቀቀውን ባለሰላሳ አንቀዕ አለማቀና የሰብዊ መብት ጥበቃ አዋጅ ተቀብላ የቱ ህገመንግስቷ አካል አድርጋለች በመርህ ደረጃ ሰብአዊ መብቶች ለሁሉም ሰብአዊ ናጡር በድምላ የሚሰጡ ማይገሰሱ በሰዎች ማህበራዊም ሆነ ኢኮኖሚያዊ ደረጃ የማይወሰኑ በማንኛውም ሁኔታ እና ቦታ ላሉ ሰብአዊ ፍጡራን ሁሉየሚሰጡ ወተ ናቸው ቢባልም በተግባር ግን የሰውልጆች ሰብአዊ መብቶች የመክበር ጉዳይ በሚያስተዳድራቸው መንግስት ዲሞክራሲዊ የመሆን እና ያለመሆን ተፈጥሮ ምዕራፍና አንድ የብሄር ፖለቲካችን ሲወሰን ይታያል መንግስታት ዲሞክራሲያዊ በሆነ መጠን የዜጎችን ሰብዐዌ መብት የማክበራቸው ነገርም የተሻለ የሚሆን ሲሆን የመንግስት አስተዳደር ዲሞክሲዊ ባልሆነ ቁጥር የሰብዐዊ መብት ጥሰሱቱም በዛጡልክ ያይላል ለዚህ የፃገራችንም ማስረጃ ልትሆን ትትላለችት ለሰብአዊ መብቶች ትኩረት ሃሰጠ ህገመንግስት በማርቀቁ ረገድ ኢህአዴግ ከቀደምቶኙቹ የተሻለ ነው በድል መባቻ በነበረበ የመንግስትነቱ የመጀመሪያ አመታት የተጓለ ዲሞክራሲያዊ አስተዳደርን የመዘርጋት ዝንባሌ ነበረው አና የሰብአዊ መብት አያያኩም በጎ የሚባል ነበር ውሎ አድሮ ዲሞክራሲያዊነቱን በልማታነት መተካት ሲጀምር ግን የሰብአአዊ መብቶች ጥሰቱም እያየለ መጣ ዜጎች ተፈጥሮ የለገሳቸውን የማሰላለሰል ፀጋ ተጠቅመው አንደመረዳታቸው መጠን ፃሳባቸውን ለሌሎች ለማካፈል ሲፅፉ ወይም ሲናገሩ ድጋፋቸውን እና ተቃውሟውን ሲገልፁ ኢህአዴግ ቁጣ ቁጣ ይለው ያበክ ዲሞክራሲያዊነቱ አደር አንደጥላ ሲሸሸው ደግሞ ጭራሽ ባልታጠቁ ዜጎች ላይ የጥይት በረዶ ማውረድ ጀመረ ሰው የማይሰየው ጥይት ደግሞ ከምኑም የሌሉትን የህፃናትን ህይወት ጭምር ሲቀማ ዲሞክራሲዊነቱ በአንዴ የከዳው ኢህአዴግ ሰብአዊነቱም አብር ስስውና ስለተፈጠረው ስህተት የመዐዐት ዝንባሌ እንኳን አልታየበትም ጭራሽ ድርሂቱን ፃገርን ከነውጠኞች ጥፋት የማዳን ዐዳል አላብሶት ቁጭ አለ ይሄኔ ኢህአዴሣ በዲሞክራሲ አና ሰብአዊመብቶች መክበር ላይ ያለው ልክ ያልሆነ አቋም በቤትም በጎረቤት ዘንድም ገፃድ ሲወጣ ስልጣን ለማራዘም ፍቱን የሆነውን የብፄር ፖለቲካ አጥብቀ ያከ የዜጎችን ሰብአዊም ሆነ ዲሞክራሲያዊ መብቶች ይዞታ ለማጤን የጅምላ ጉዞው የማይፈቅድለት የዘር ፖለቲካ በብሄር ብፄር ብሄረሰቦች ስም አምባገነንነትን ለማስኬድ ምቹ ነው የዜጎች ሰብአዊ መብቶች በህይወት የመኖር ከቦታ ቦታ ተዘዋውሮ የመስራት አና የመማር ንብረት ማፍራት ዐዘተ የሚያካትት ቢሆንም በፃገራቸን የሰፈነው ዘር ፖለቲካ ይህንን ሲከለክል ማየት ማየት የተለመደ ነው እትብት ከተቀበረበት ርቆ የመሄዱ ፍላጎት አየቀነሰ ሄዲል ቀደም ብለው ከትውልድ ቀያቸው ራቅ ብለው የሄፄዱ ዜጎችም የሚኖሩት ፃገሩላይ እንዳለ ሰው ተዝናንተው አይደለም አንድ ካድሬ ደስ ያለው ቀን ወይም መንግስተ መሬት ሜከራየው ቱጃር ያገኘ ጊዜ ዜጎች ብዙ ከኖሩበት ቀየ መፈናቀላቸው አየበረከተ መጥቷል በብፄራቸው ስም ስልጣን ላይ የተቆናጠጡ የየብፄሩ ልሂቃንም ቆምንለት የሚሉትን ስለ ስልጣን ብሄር ስም በጅምላ ያነሳሱ ይሆናል እንጂ ዜጎቹ በተናጠልም ሆነ በቡድን የሚደርስባቸው የሰብዐዊ መብት ጥሰቶች እንደማያሳስቧቸው በርካቶች በስመ አማራ ከቤት ንብረታቸው ሲፈናቀሉ ጆሮው ላይ የተኛው ብአዴን የጋምቤላ ህዝቦች ለአረብ እና ለህንድ ቱጃሮች ሲባል ቀያቸውን ለወቀው ሲጉላሉ ድምፁን ያጠፋው ጋህዴድ አብነቶች ናቸው የዘር ፖስቲካ ከና ማህበራዊ ኑሯችን የአንድ ሃገር ፖለቲካዊ ስርአት በሃገሪቱን ሁለመና ላይ ተፅዕኖ የመፍጠር አቅሙ ክፍ ያለ ነው። የሙያ ማህበራት እና ሌሎች ራስ አገዝ ማህበራት የአባሉቻቸው ማህበረ ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ አንዲሻሻል ይሰራሉ እነዚህ ማህበራት የመንግስት ፖሊሲዎች ለክባሉቻቸው ኑሮ መሻሻል እንዲመቹ ሆነው አንዲወጡላቸው ይወተውተውታሉ የአባላቱ መብት የሚከዘርበትን መንገድ ያመቻቻሉ ይህ በማይሆንበት ሰዓት ፍላጎታቸው ይሟላ ዘንድ መንግስትን አጠንክረው ይሞግታሉ በመሆኑም በማህበር ካልታቀፉ ባለመያዎች ሰራተኛች ወይም ሴላ የህብረተሰብ ክፍሎች ይልቅ በጠንካራ ማህበር ጥላ ስር ያሉቱ በተሻለ ሁኔታ መብታቸውን የማስክከበር አቅም እና ተሰሚነት አላቸው መንግስት ሰምቶ ለችግራቸው ተገቢውን መልስ የማይሰጥበት አጋጣሜ ከተፈጠረም በማህበራቸው አማካይነት እንደ ሰላማዊ ሰልፍ የአቋም መግለጫ የስራ ማቆም አድማ አይነት ሰላማዊ መንገዶችን ተጠቅመው የመንግስትን ትኩረት ለማግኘት ይችላሉ ማህበራት በዚህ መንገድ የአባላቶቻቸውን መበት ሲያስክብሩ እግረመንገዳቸውን በሃገራቸው ዲሞክራሲ እንዲያድግ የሚያደርገውን መብትን የማወቅ እና የማስከበር ሜና እየተወጡ ነው ለዚህ ነው የጠንካራ ማህበራት መኖር በአንድ ፃገር ውስጥ ዲሞክራሲን ለማሳፉግ ለሚደረገው ጥረት ትልቅ ሚና አለው የሚባለው ማህዘረሰብን የማንቃት ዋና አላማ ይዘው የሚሰሩ የሲቪክ ማህበራት ላሕጪዐርጸርሃ ነዢ ዐዜበክበዘበጻ ከራስ አገዝ ማህበራት ላት ባለሁኔታ ዲሞክራሲን ከሣስፈን አንዣር ትልቅ ሚና አላቸው ምክንቱም ከላይ እንደተጠቀሰው ራስ አገዘ የሊዚክ ሣህበራት ዋነኛ ግባቸው የአባላቶቻቸውን ህይወት ማሻሻል ምዕራፍ ሁለት የሲቪክ ማህበራት ምንነትና ፋይዳ ስለሆነ በዋናነት ትኩረት የሚያደርጉት በአባሎቻቸው ዲሞክራሲያዊ እና ሰብአዊ መበቶች መከበር አና የኑር መጓሳል ላይ ነው ይህ ማለት ግን በፃገራቸው በሚደረገው ፖለቲካዊ ሁነት ላይ የድጋፍ ወይም የተቃውሞ ድምፅ ማሰማት አይችሉም ማለት አይደለም መንግስት የሰፊውን ህዝብ መብቶች የጣሰ በመሰላቸው ጊዜ ወይም መንግስት ህገመንግስቱን ጨምሮ ሌሎችን ህጎችን እንዳላከበረ በታያቸው ሰዓት ማህበራቱ ተቃውሟቸውን ይገልፃሉ እንዲሁም መንግስት አበጀህ የሚያስብል ተግባር በሰራ ጊዜ ድጋፋቸውን የመግለፅ መብት አላቸው ይህ ተግባራቸው የዲሞክራሲን ባህል ከማጎልበት አንፃር ጉልህ ሚና የሚጫወት ቢሆን ህብረተሰብን የማቃትን ስራ ዋነኛ አላማቸው አድርገው የሚሰሩ የሲቪክ ማህበራት የዲሞክራሲን ባህል ከማሳደግ አንፃር ከራስ አገዝ የሲቪክ ማህበራት ላቅ ያለ ድርሻ አላቸው ሽ ማህበረሰባዊ ንቃትን እና ዲሞክራታይዜሽንን ለማስፋፋት ከሚሰሩ የሲቪክ ማህበራት ወገን የሆኑ ተቋማት በተለያየ ማህበራዊ ዳራ ውስጥ ላሉ ህዝቦች መብታቸውን ያውቁ ዘንድ አውቀውም የማስከበር ድፍረት እንዲያሳድጉ የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርቶችን ይሰጣሉ በተለያየ ምክንያት ለመብት ጥሰት ተጋላጭ ለሆነ የህብረተሰብ ክፍሉች ህፃናት የአካል ጉዳቱኞች ሴቶችደግሞ መብታቸውን ያስከብሩ ዘንድ የገንዘብ እና የሙያ ድጋፍ ደርጋሉ ይህን መሰሉ የተቋማቱ ተግባር ህፃናትን ጨምሮ በአንድ ፃሃገር ውስጥ የሚኖሩ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍሉች መብታቸውን እንዲያውቁ ያደርጋልና ቤጎችም መብታቸውን ለማስከበር ንቁ ይሆናሉ ይህ ደግሞ መንግስትን ጨምር የዜጎችን መብት ለመሸራረፍ ለሚሞክሩ ክፍሉች ታላቅ ተግዳሮት ነው አምባገነን መንግስታት በተለይ ግንዛቤ በማስጨበጥ ስራ ላይ ከተሰማሩ የሲቪክ ማህበራት ጋር ኮከባቸው የማይገጥመውም ለዚሁ ነወ ለሰፊው ህዝብ መብቱን ከማሳወቁ ጎን ለጎን ማህበራቱ ዲሞክራሲን ከማስፈን እና የዜጎችን መብት አክብር ከማስከበር አንዛር የመንኘስት አካሄድ እና ቁርጠኝነት ምን እንደሚመስል ተከታትለው ጉድለት ያለ ሲመስላቸው መንግስት አካሄዱን እንዲሃስተካክል ያሳስባሉ ይተቻሉ። ነገሩ ያልጣመው ፄንዝ «ደጋግማችሁ ማርክሲስት ነን ትሉ ነበር እንደውም የአልባኒያን ሶሻሊዝም አርአያ ትግራይ ላይ እንደግማለን ትሉ ነበር» ሲል ሲሞግታቸው አቶ መለስ «እኛ የቻይናንም ሆነ የራሽያን አለያም የአልባኒያን ሶሻሊዝም በህዝባችን ላይ የመጫን እቅድ የለንም» ብለው ከእውነታው የማይገጥመውን ሶሻሊስት አይደለንም ሚለውን አቋማቸውን አጠናክረዋል ቃለምልልሱ ከተደረገ ከአንድ አመት በኋላ አዲስ አበባ የገባው ኢህአዴግ ልማታዊ መንግስት ሆንኩ እስካለበት ድህረ ምርጫ ድረስ ነጭ ካፒታሊዝምን አንደሚከተል አቶ መለስ ደጋግመው ይናገሩ እንደነበር «ዳንዲ» በሚለው መፅሃፃፍ ላይ ዶር ነጋሶ ገልፀዋል ካፒታዝምን መከተሉ የምእራባዊያንን ዲሞክራሲ ማስፈንን የሀገሪቱን ኢኮኖሚ በመንግስት መዳፍ ከመዘወር ለገበያው ሁኔታ መተውን ስለሜጠይቅ እና ይፄ ደግሞ ውስጠማርክሲስት ለሆነው ኢህአዴግ በቀላሉ የማይለመድ መሆነ ኢህአዴግ አይኑን ሙሉ በሙሉ ከምእራባዊያን ላይ ባያነሳም ቀደምት ምስራቃዊነቱ ከልዓም ስቦት በቅርቡ ወደ ቻይና ጠጋጠጋ ማለት ጀመረ መሪው አቶ መለስም ቻይናን ከኢትዮጵያ አልፋ ከአፍሪካ ጋር ዐዳጅነቷን እንድታጠብቅ በአፍሪካ መድረክ በመወትወት አፍሪካቻይና ወዳድነትን አውን አደረጉ የወዳጅነቱ ሁኔታ ቻይናን አንዷን ሀገር አግዝፎ አህጉር ከሆነው ከአፍሪካ ጋር መሳ ያደረገ ያጋደለ ወዳጅነት ነው የጫካወመ ከና ከተሜመ መስስ አስራ ሰባት አመታትን በጫካ ትግል ያሳለፈው ህወሃትኢህአዴግ አዲስ አበባ ከገባ በኋእላም የሚያሳየው የአመራር ዘይቤ ከጫካው አመራር ጋር ተመሳሳይ እንደሆነ አቶ አስገደን ጨምሮ ከድል በኋላ ኢህአዴግን የተለዩ የቀድሞ ታጋዮች በዕሁፍም ሆነ በሚሰጧቸው ቃለምልልሶች ይገልፃለ ይህ መሥጦሳሰል በትጥት ትግሉ ወቅት በተለይ በመጨረሻዎቹ ዘመናት ምዕራፍ ሶስት የአቶ መለስ ትዝታዎች የፖለቲካው ክንፍ ዘዋሪ የነበሩት አቶ መለስ ከድል በሏላም በመሪነቱ በመሰንበታቸው ይሆናል የጫካው መለስ ሁልጊዜ አሸናፊነትን ብቻ ሰንቀው የሚነሱ ከአሳቸው ሃሳብ በተቀራኒ የቆመን ሁሉ ተጨባጭ በሆነም ባልሆነም ፍረዳ ከጨዋታ ውጭ እንደሚያደርጉ የተቀናቃኛቸውን ግብአተመሬት ለመፋጠን ዋና ዋና መርሆችን እንኳን ከመጣስ አንደማይመለሱ የቀድሞ የትግል አጋራቸው እና የዚህኛው የአቶ መለስ ስብእና ሰለባ የሆነት አቶ አረጋይ በርፄ አቶ መለስ ባረፉ ሰሞን ለቪኦኤ በሰጡት ሰፊ ቃለምልልስ ገልዐዋል አቶ ግደይ ዘርአዕዮንንም አቶ መለስ «ህወሃት ገላ ላይ የበቀለ ጋንግሪን ስለሆነ እሱ ካልተቆረጠ ህወሃት በህይወት አትኖርም ብለው እንዳሰናበቷቸው በትግሉ ዙሪያ የተፃፉ መዛግብት ያትታሉ። መድረክ የሜባለው ስብስብ በተለይ አንድነቶች ወየውላችሁ» ያሉበት አጋጣሚም የአፍ ወለምታ ሲሆን ምርጫው እየቀረበ ሲመጣ «መድረክ የሚባለውን ስብስብ የምንክስበት አያሌ መረጃዎች ስለላሉን ምርጫው ሲያልና የሚታሰሩ አመራሮች ይናራሉ» ብለው በግልፅ ተናግረው የነበረ ቢሆንም በምርጫው ፓርቲያቸው አመርቂ ውጤት አስመዘገበ ከተባለ በኋላ ደግሞ አዛው ፓርላማ ውስጥ «ሰዶ ማሳደድ ስለሌለብን ሰብስበነው የነበረውን መረጃ ወደ ክስ ሳንቀይር ትተነዋል» ሲሉ ተናግረዋል ከምርጫው በፊት የተናገሩት ንግግር በኢህአዴግ በኩል መድረክ በምርጫ ተፎካካሪ ሊሆን ይችላል የሜል ስጋት አንደነበረ የሚያሳይ ሲሆን ፍርፃቱ እውነት ሆና ኢህአዴግ በምርጫው ያሰበውን ያህል ወንበር ማግኘት ባይችል ኖሮ በ ቱ ምርጫ ማግስት አንዳደረገው ዋና ዋና የተቃዋሚ አመሮችን የማሰር እርምጃ ሊኖር አንደሚችል የሚገልፅ ነው የቷለኛው የአቶ መለስ ሰዶ ማሳደድ ስለሌለብን ክሱን ትተነዋል አይነት ንግግር ፓርቲያቸው በምርጫዐ ከበቲ በላይ ወንበር አግኝቶ ስላሰነፈ ተተዋሚዎችን መሥክሰስ ማሰሩ ከጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል የሚል አንድምታ አለው በሌላ በኩል ንግግሩ የተቃዋሜዎችን መከሰስም ሆነ መታሰር የሚወስነው ኢህአዶግ በምር ሚሜያስመነዘገበው ውጤት ሆና ኢህአዴግን መገዳደር ብሉም በምርጣሣ ማሸነፍ ወደ አስርቤት አንደሚልክ የሚገልፅ ነው ይሄ ደግሞ ኢህአጻኘ ስለ ስልጣን አሰፈንኩት ከሜለው የህግ የበላይነት መርህ ጋር ይጋጫል ተቃዋሚዎቹ በመረጃ የተደገፈ የሚያስከስስ ጥፋት ከሰሩ መክሰስ ነበረባቸው እንጂ ምርጫው በኢህአዴግ ድል ሲጠናቀቅ በሰዶ ማሳደድ ስም የሚተው ለክስ የተዘጋጀ ማስረጃ በፊትም መኖሩ ያጠራጥራል በጥቅሉ ከላይ የተገለፀው የአቶ መለስ ከምርጫ በፊት እና በኋላ ንግግር ኢህአዴግ ለምርጫ ያለውን አረዳድ እና ለጠንካራ ተፎካካሪ ፓርቲ ያለውን በጎ ያልሆነ አይታ ያሳያል ይህ ደግሞ በፃገራችን የዲሞክራሲ ጀንበር የምትወጣበትን ቀን ያረዝመዋል የከረፍት ናዬቅት አቶ መለስ የገደላቸው በሽ ሰሞን ከታላላቅ ባለስጣና ከኢትዮጵያ ፈርስት የመጣው ዲያስፖራ ጋዜጠኛ በኢቲቪ ቃለምልልስ ሲያደርግላቸው ከዚህ በኋላ እረፍት እንደሚፈልጉ እረፍት እንደናፈቃቸው አጫውተውት ነበር አያይዘውም በእረናት ጊዜያቸው መፃፍና እንደሚፈልጉ ሲገልዑ «ማለፍም ስለሚናር ከስር ክስር መፃፈ እንዳለብኝ አስባለሁ» ብለው ነበር አባባሉ የተቀራኛቸው ህመም ከባድ በመሆኑ ረዥም አድሜ እንደማያኖራቸው ቀድመው የገመቱ መሆኑን ያሳያል እንዳለባቸው ያወቁት በ እንደሆነ በሞቱ አረፍት ያስፈልገኛል ያሉት አቶ መለስ ከስልጣን ገለል የማለት እቅድ እንዳላቸው ቢገልዑም ፃገራቸው ውስጥ ሆነው የፓርቲያቸውን ስራ መስራቱን ግን እንደሚቀጥሉ ገልሀው ነበር አሳቸው እንደግለሰብ ከስልጣ መንበሩ ቢለቁም ፓርቲያቸቸው ኢህአዴግ ግን ከፃገሪቱ የመንግስትነት መንበር እንዲጠፋ የሚፈልጉ አይመስልም ነበርሱ ለዚህ ተግባራዊነት አቶ መለስ ወሳኝ አርምጃዎቸን አክከናውነዋልበ ጃፓን አርባ አመት በስልጣን ላይ ስለቆየው እና አሁንም በስልጣን ላይ ስላለው ፓርቲ እያነሳሱ አንድ ፓርቲ ስልጣን ላይ መቆየቱ በራሱ ችግር አይደለም ሲሉም ያስረዱ ነበር ሟቹ መለስ በ በተደረገው ፃገራዊ ምርጫ ማግስት በማንኛውንም ክፍያ ስልጣንን የማዳን ውክቢያ እሱን ተከትሎ ኢህአዴግን አውራ ፓርቲ ለማድረግ የተደረገው ትንሽ ትልቁን በአባልነት የመሰብሰብ ስራ እና በተቃራኒው ተቃዋሚ ፓርቲዎችን የማኮሰሱ የአቶ መለስ መንግስት አርምጃ ለፃገሬው ው በኢቲቪ በኩል ይነገር ነበር በ ምፅራፍ ሶስት የአቶ መለስ ትዝታዎች ህዝብም ሆነ ለውጭ መንግስታት ከኢህአዴግ በቀር ኢትዮጵያን ለመምራት የተዘጋጀ አካል እንደሌለ እንዲያምን አድርጓል ይህንን አመለካከት በጥሩ ሁኔታ እንደገነባ ያወቀው ኢህአዴግም ስላመጣው ልማት እና ወጠደፊት ሊያመጣ ስላሰበው ልማት ሲባል ከዚህ በሏላ ለሚቆጠሩ ፃምሳ አመታት በስልጣን ላይ መቆየት እንዳለበት እያወሳ ነው ፓርቲያቸው በስልጣን ላይ ሲሰነብት አቶ መለስ በህይወት ቢኖሩ ኖሮ ከመጋረጃ ጀርባ ሆነው የፃገሪቱን ፖለቲካ የመዘወሩን ስራ መቀጠላቸው እንደማይቀር መጠርጠሩም አውን የማይሆን ግምት አይደለም። ፅ ይህን አስመልክቶ ለአቶ መለስ በህይወታቸው የመጨረሻ በሆነው የፓርላማ ውሉዋቸው ሰፋ ያለማብራሪያ ሰጥተው ነበር ከአቶ መለስ ሰፊ ማብራሪያ በተጨማሪ በፌደራል ጉዳዮች ሚኒስተር ዶር ሽፈራው ተማርያም የተደረገው እስከ ፃረር የተጓዘ ከአስልምና ፃይማኖት መሪዎች ጋር የተደረገ ውይይት የሙስሊመ ማህበረሰብ ጠንክር ያለ ተቃውሞ ምን ያህል የአቶ መለስን መንግስት እንዳሳሰበ አና ትኩረቱን እንደሳበ ያሳያል የአቶ መለስ መንግስት በየቀነ እየበረታ ለሚሄደው የሙስሊጮ ማህበረሰብ ተቃውሞ እልባት ሳይሰጥ ነበር ከወደ ዋልድባ ገዳም ሌላ ተቃውሞ የገጠመው መንግስት የዋልድባ ገዳም ይዞታ ነው የተባለውን መሬት ስለ ስልጣን ለስንኮራ አገዳ አርሳነት መርጨዋለሁ ብሉሎ ማረስ ጀመረ መባሉ ነበር የዋልድባገዳምን ማህበረሰብ እና የኦርቶዶክስ ፃይማኖት ተከታዮችን ማስቐጣት የጀመረው አማኞቹ ገዳሙ ድረስ ፄደው ከመንግስት ወኪሎች ጋር ውዝግብ በማንሳታቸው መንግስት ቦታውን ለእርሻ ቦታነት ለመጠቀም ሲያርግ የነበረውን እንትስቃሴ ገታ እንዲያደርግ አስገድዶታል መንግስት ከአስልምናም ሆነ ከኦርቶዶክስ ክክርስትና እምነት ተከታዮች የዘበመው ተግዳሮት የፃይማኖት ጉዳይ ነውና ከዚህቀደም «በድል» እንደተወጣው የፖለቲካ አመዕን እንደማፈነ ተግባር ቀላል የሚሆለት አይመስልም ጉዳዩ ብልህ መሪ ለሚባሉት ሟቹ አቶ መለስም ቀላል የሚሆን አይመስልም ሞት ቀደማቸው እንጂ «የስሰም ተደማፕ የስፍረካ መሬሪነት» ዘአለም አቀና የአኛር ንብረት ለውጥ ጉዳይ ላይ ለመምከር ኮፐንፃገን ላይ በተደረገው ስብሰባ ላይ አቶ መለስ አፍሪካን ወክለው እንደተካፈሉ የሚታወቀ ነው ይህ አቶ መለስን ለማሞገስ ትቂት ለሜበቃቸው አወዳሾቻችው ክአበቂ በላይ ነው አቶ መለስን ለመሸኝት በብፄራዊ ቤተመንግስት በተለመዱት አድርባይ አርቲስቶች የተደረገው ምርቃትን አና ትርኢትን የጨመረ ሰፊ ፕሮግራም አቶ መለስ ከስብሰባው በኋላ ለአፍሪካ ያስገኙትን ትርፍ የሚመፕን አልነበረም በስብሰባው የአፍሪካ ፍላጎት በኢንዱስትሪ ያደጉ ሃገራት ባደረሱት የአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት አህጉሪቱ ለደረሰባት ተዳት በኢንዱስትሪ ያደጉ ፃገራት የገንዘብ ካሳ እንዲከፍሉ ማድረግ ነበር ለተግባራዋነቱም ከተወሰነ መጠን በላይ የኢንዱስትሪ ጭስ የሚለቁ ፃገራት ከሃገራቸው ትላልቅ ባንኮች አገልግሉት ከሚያገኙት ገንዘብ የተወሰነውን ፐርሰንት ለአፍሪካ ፃገራት ካሳ እንዲሆን በአንድ የገንዘብ ቋት እንዲያስገቡ ዞርበን ታክስ እዲከፍሉ ነበር አቶ መለስ በወቅቱ ያቀረቡት ፃሳብ በተግባር ግን የተጠየተውን የገንዘብ ካሳ ማግኘት ቀርቶ የኪዮቶውን ፕሮቶኮል ማደስና ፃገራቱን አስገዳጅ ህግ ውስጥ ማስገባት አንኳን አልተቻለም አቶ መለስም ከስብሰባሁ ሲመለሱ ሊያሳኩ አቅደው ከፄዱት በጣም ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ያለውን ግብ ብቻ አሳክተው አንደተመለሱ ነበር በአንደበታቸው የገለሁት ሦዕራና ሶስት የአቶ መለስ ትዝታዎች ያ የበለጸጉት ፃገራት በበኩላቸው የአፍሪካ መሪዎችን የካሳይገባናል ጡትጠታ ስለአየር ንብረቱ ለውጥ ከማሰብ ሳይሆን ከሃብታሞቹ ኪስ ዶላር ለመቀራመት አንደ መቸኮል አድርገው ሲያተርቡት አቶ መለስን ደግሞ በካሳ ስሥ የመጣውን ገንዘብ የራሱን ህዝብ ለሚጨቁነጡ መንግስታቸው ጉልበት ማፈርጠሚያ ለማዋል የሚጣደፉ አምባገነን የሚሏቸው ብዙዎች ናቸው ይህ ስብሰባ ከቱ ምርጫ በኋላ በመደረጉ ምአራባዊያትነ ለአቶ መለስ የነበራቸው ምስል እየተተየረ በመፄዱ ይመስላል ይህ ግምተ መሰንሩ ጠቅላይ ሜኒስትሩ በዚህ ስብሰባ ላይ ኦንዲገኙ ሲጋበዙ ከብዙዎቱ የአፍሪካ መሪዎች ተመርጠው እንደሆነ እሙን ነው አች መሰስ በአለም መድረክ ላይ አፍሪካን እንዲጦክሉ የተደረገው በፃገራቸው የገነቡት ዲሞክራሲያዊ ስርአት የአፍሪካ ተምሳሌት ስላደረጋቸው ወይም በሌብሪል አስተሳሰባቸው ከአጡሮፓዌዊያኑ ጋር ስለሚገጥሙጮ አይደለም በምትኩ አቶ መለስን ተመራጭ ያደረጋቸው ከምእራባዌያኑ ጋር እንዴት ማውራት አንዳለባቸው የሚያውቁ ብልጥ መሪ ስለሆነ ነው አቶ መለስ ከኣውነተኛጡ ፖለቷካዌ ማንነታቸው እና በፃገር ውስጥ በገፃድ ከሚያራምዱት የአመራር ዘይቤ ጋር የማይገጥመውን ሌላ ማንነት ይዘው አውርፓዊያነ መስማት የሚፈልጉትን ማጡውራት የሚችለ ሰው ናቸው በዚህ ረገድ ሌሉቹ የአፍሪካ ሠወሪዎች አምብዛም የተካነ አይደሉም ወደ ምአራባዊያኑ ሲሄዱ የሚቀይሩት ማንነት የላጥውምና የሆኑትን ሆነው ስለሚተርቧው ምእራባዊያት ብዙ ቦታ አይሰጧቸውም። አካፄድ የሚውቁት አቶ መለስ ዲሞክራሲን አስፍነ የሚል ውዝገባ የበዛበት የምአሪራባዊያነ አጋርነት ብቸኛ እንዳልሆነ ለምዕፅራባዊያነ በተግባርለማሳየት ከቻይና ጋር ያላቸውን ወዳድነት ማጠባበቁን ተያይዘውት ነበር ብድር አና አርዳታ ከምስራቅም ሊገኝ እንደሚችል ከቅርብ ጊዜ ጦዲህ ከቻይና ጋር በጀመሩት ሁለንተናዊ ፀዳድነት በተግባር አስመስክረዋል ወደቻይና አግር ያበዙ የነበሩት አቶ መለስ ሰብአዊ መብት ተገፈፈ ዲሞክራሰ ቀጨጨጩ የማይለው የቻይና አጋርነት የተመቻቸው ይመስል ሃበር በመሆኑም አጋርነቱን ወደ መላው አፍሪካ አሳድገው አናሪካቻይና ወዳድነትን ሲመሰርቱ እንደጠበቁት አሜሪካን ማስደንገጥ ችለው ነበር የቻይና በክባድ እርምጃ ጠደ አፍሪካ ኢኮኖሚ መዝለቅ ያስደነገጣት ልፅለ ሃያሏ አሜሪካም የአባሪካ ፃገሮችን ከአሜሪካ ጋር በንግድ የሚያሰተሳስረውን እከክ ዐህከ ልበ ዕዩፀዩህበቪሃ ልርእ በምህዛረ ቃሉ ልዕልን ማጠባበት ጀምራለጎ የነገሮችን አዝማሚያ እያዩ በተለያየ አቀራረብ የምአራቡንም የምስራቁንም አጋርነት ያላጡት አቶ መለስ ካድሬዎቻቸው «የአናሪካ አንድ አይን ናቸው» እያሉ እንደሚያጋንኑት ባይሆንም በአፍሪካ ጉዳይ ላይ በቅድሚያ ከሚጠሩት መሪዎች አንዱ መሆናቸው ሣቅ ነው አቱ መለስ የአፍሪካ አንድ አይን ነበሩ የሚሉት ደመዛሙርቶቻቸው አቶ መለስን «የአለም ታላቅ መሪ» ሲሉ ግነቱን ዛብ ያሳጡታል እውነቱ ካድደሬዎቻቸው እንደሚሉት ቢሆን ኖሮ አቶ መለስ ሲሞቱ አብዛኛዎቹ የአፍሪካ ሃገራት በሃገራቸው ብሄራዊ የሃዘን ቀን ባወጁ የፃምላሳ ስድስቱ የአፍሪካ ፃገራት መሪዎችም በአቶ መለስ የቀብር ስነስርአት ላይ በተገኙ ነበር ለምሳሌ የቬንቪወላው ሁጎ ቻቬዝ በሞቱ ጊዜ አርጀንቲና ኩባና ቬትናም ብፄራዊዌ የፃዝን ቀን አውጀው ነበር ለአተ መለስ ሞት ግን ወዳዳዛቸው አልበሽር በሚመራት ሱዳን አንኳን ብሄራዊ የፃዘን ቀን አልታፀጀም ለቀብር የተገኙት የአፍሪካ መሪዎች ብዛትም ከአስራ ቤት አይዘልም ይህ የሚያሳየው አቶ መለስ በአዓሪካ ሁለንተናዊ ጉዳይ ስለ ስልጣን ላይ የነበራቸው ሚና የሚናቅ ባይሆንም ካድሬዎቻቸው እንደሚያጋንኑት አለመሆኑን ነው ወፈከፉወ» የካምፕዴቪደ ጉዞ መንግስታቸው አመጣው በተባለው የልማት እምርታ በፕሬዚዳንት ኦባማ ጠሪነት አቶ መለስ በካምፕዴቪዱ ስብሰባ እንዲካፈሉ መጋበዛቸው ታይቶ የማይታወቅ ልማት አመጣሁ ለሚለው መንግስታቸው መልካም የፕሮፖጋንዳ ግብአት ነበር በአንፃሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊ ከሆነው ጋዜጠኛ አበበ ገላው ከልማታዊነታቸው አምባገነንነታቸው ይብሳል የሚል አንድምታ ያለው በጩዝሽዘት የታጀበ ተቃውሞን ያስተናገዱበትም ነው የካምፕዴቪዱ ስብሰባ የጋዜጠኛው በጩዝኸት የታጀበ ተቃውሞ የአቶ መለስን መንግስት አምርሮ ለሚተቸው ዳያስፖራ እንደትልቅ ጀብዱ ተቆጥሮ ጋዜጠኛውን እንደ የጀግና መጨረሻ አስቆጥሮት ነበር በአቶ መለስ ደጋፊዎች ዘንድ ደግሞ አበበ ገላውን ፃገሩን በባዕዳን ፊት ያዋረደ መልካም ገዕታዋን ያጠለሽሸ ተደርጎ ሲብጠለጠል ከርሟል እንደ ኢህአዴግ ደጋፊዎች የአበበገላው በሣሃይለኛ ጩ። ስለአቶ መለስ የጤና ሁኔታ ከፃገር ውስጥ በግልዕ የተነገረ ነገር ባይኖርም ከህወፃት ሰዎች ውስጥ የተሻለ ለመገናኛዙሃን መረጃ የመስጠት ልምድ ያላቸው አቶ ስብፃት ነጋ ለቪኦኤ የስጡትን ቃለምልልስ ልብ ብሉ ላደመጠ «ሕሁን የስልጣን ሽግግር ላይ ነን» ያሏት ቃል የአቶ መለስን ማረና የምትጠቁም ነች በተጨማሪ አቶ ስብዛሃት በዛው በቪኦኤ «ፋጢማ መጣች በቀለ ፄደ ኢህአዴግ ማስተዳደሩን ይተጥላል» ሲሉ የአቶ መለስን ዳግም መታየት አለመቻል የሚያረጋግጥ ድምሀት ያለው ንግግር ተናገሩ አቶ መለስ ወደ ስልጣን የመመለስ አድል ቢኖራቸው ኖር አቶ ስብፃት እንደቪህ እንደማይናገሩ እሙን ነው በአንፃሩ የአቶ በረከት ስለአቶ መለስ በመስከረም ወደ ስራ መመለስ አርግጠኛ ሆኖ መናገር ደግሞ ሌላው አደናጋሪ ነገር ነበር ምንም ተባለ ምን የሞቱን ዜና ማዘግየት አንጂ ደብቁ መቅረት አልተቻለም እና ኢቲቪም የግዱን ሞታቸውን አወራ የአስከሬን አቀባበሉን ስነስርዓትም በቀጥታስርጭት አስተላለፈ አቶ በረከትም ስለጓደኛቸው ሲያነቡ ታዩ አቶ መለስ በቀይምንጣፍ በብዙ አጀብ ሲመላለሱበት በነበረ አውሮፕላን ማረፊያ እስትንፋስ አልባ በድናቸው በአራት ማእዘን ሳጥን ታሸጎ በሰው ሸክም ሲወርድ ሲታይ የሚፈጥረው ስሜት ይረብሽነበር የአቶ መለስ ሞት ለኢህአዴግ ባለስልጣናት ድርብ ሃዘን ነበር መንግስታዊ የስልጣን ደረጃቸውን በማይመጥን ሁኔታ ፃዘናቸውን እየየ በበዛበት ሁኔታ መግለፃቸውም የፃዘናቸውን ብርታት ያሳያል ባለስልጣናቱ በባልደረባቸው በመካከለኛ አድሜ ላይ መሞት ከሚለማቸው ዛዘን ባልተናነሰ የኢህአዴግን ስልጣን ከማስቀጠሉ ፈታኝስራ ጋር በድነገት መጋፈጡም አስደንጋጭነቱ ቀላል አይደለም የባለቤታቸው የወር አዜብ መሪር ፃዝን እና ዋይታም አቶ መለስ ለሚስታቸው የነበራቸውን መልካምነት ያሳያል ስለ ስልጣን «የሞተሰወ ስገገተ ረም ነወ» አንደ አቶ መለስ ለረዥም ዘመን በስልጣን ላይ የቆየ ሰው የሚታወሰው ኢቲቪ አንደሜለው ወደ መላእክት ዐገን በተጠጋ በጎ ጎን ብቻ አይደለም ሰዎች አንደ መረዳታቸው ደረጃ የአቶ መለስን አስተዳደር ሊያመሰግነም ሊያወግዙም ይችላሉ እንደ አእ መረዳት የአቶ መለስ አስተዳደር በተለይ በመጀመሪያዎቹ የስልጣን ዘመናት ለፃገራችን የዲሞክራሲ ብልጭታን ለማሳየት ሞክሯል በአመራር ላይ ለን መንግስት የሚተቹ የፕሬስ ውዘጠቬተቶች መታየታቸው ለዎች በግል የሚፈልጉትን እምነት እንዲከተሉ መደረጉ የክልል ከተሞችን በማሳደጉቱ በኩል በአስፋልት መንገድ ገጠራማ ዞታወችን ጭምር ለማገናኝት የተደረገው ጥረት የአን ትምህርትን በማስፋፋት በኩል መልካም ስራዎች አንደሰራ ይፅማ ል ና በተቃራኒው የአቶ መለስ አመራር ብዙ ዋጋ ተከፈለለትን ዲሞክራሲን የማስፈን ጥረት በማምክን ተጠቃሽ ነው ከንጉሱ ዘመን ጀምር ብዙዎች ህይወታቸውን ያጡለትን ህዝብን የስልጣ ባለቤት የማድረጉን ስራ በማራመድ ፋንታ አቶ መለስና ጓዶቻቸው ብዙ አመት ወደ ንላ እንደ ጎተቱት ፀፃይ የሞቀው እውነት ነው የማታ ማታ የመጣው የአቶ መለስ የልማዊ መንግስትነት ሙግትም ፓርቲቸው ስልጣ ላይ ተወዝቶ አንዲኛር ለማድረግ የተጠቀመብት የመጨረሻ ካርዳቸው ነው ዲሞክራሲን በማስፈን ታላት ተስፋ ተምር በአምባገነንነት ያለቀው የአቶ መለስ ፖለቲካዊ ስብዕና አበጀህ የሚያስበብል ኢቲቪ አንደሚለው የአቶ መለስን ታላቅ መሪነት የሚያሳይ አይደለም አቶ መለስ በስልጣን ዘመናቸው ስዩመ እሣዚአብፄር መባሉ ቀርቶባቸው ይሆናል አንጂ እንደ ነገስታቱ ይፈሩ ወደ አምልኮ በተጠ ክብር ይከበሩ ነበር ከትርብ አመታት ወዲህ ደግሞ በአለም አተላ ተቋማት በሚወጣ የአምባገነን መንግስትነት ደረጃ የአቶ መለስ ኢትዮጵያ ስም ከቀዳሚ አስር ቦ ዜባ ፃገራት ዝርዝር ጠፍቶ አያውቅም ነበር አቶ መለስ ከሞቱ በኋላ በሃፃገሬውም ሆነ ከውጭ ፃገር በመጡ ለቀስተኞች የተዛካለው አና ዘኢቲቪ ሊተላለና የነበረው መሙገሳ እንደመሪ የምናውታቸውን አቶ መለስን አይፀክልም ይልቅስ «የሞተ ሰው አንገቱ ረዥም ነው» የሚለውን ምዕራና ሶስት የአቶ መለስ ትዝታዎች የፃገራችንን ብሄል በሚያስታውስ ሁኔታ ለሟቹ አቶ መለስ የተጋነነ ውበት የሚሰጥ ነበር ስፅናኙ ያስመጣስት ኪህስበዴገ የአቶ መለስን ጫማ የሚሞላ ሰው ሣማግኘት ለኢህአዶዴግ ከባድ እንደሆነ አቶ መለስ በሞቱ ሰአት የድርጅት ጉዳይ የነበሩት አቶ ሬድዋን ሁሴን «እንሞክረው እንጂ አቶ መለስን መሆን ይከብዳል» ሲሉ ነበር የአቶ መለስ ጫማ ለኢህአዴጋዊያነ እንደሚሰፋ የገለዑት በተግባርም የአቶ መለስን ፎቶ በየቦታው መለጠፉ አንድ ጦቅታዊ ጉዳይ ሲክሰት አትቶ መለስ በህይጠት ዘመናቸው ጉዳዩን አስመልክቶ የተናገሩትን ማስደመጡ ሙት አመታቸውን በማስመልከት ሰርክ ስማቸውን ማነሳሳቱ ዋናውን ያጣው ኢህአዴግ አፅናኙን እንዳላገኘ ጠቋሚ ነው አርግጥ አቶ መለስን ማጣት ለኢህአዴግ አንደክረምት የከበደ ፈተና ነው አውነታውን ተቀብሉ ወደተጣይ አርምጃ መካዓበንም ብልህነት ነፀ። ማንኛውም ሰው የተወሰነ አፍትር ስልጣን እንዳለው ዘዘርፉ ጥናት ያደረጉ ምሁራን ይሃልፃሉ ነገር ግን የተጋነነውን የደርግ የስልጣን ፍቅር ምክንያት ከላይ በተጠቀሰዉ አሳቤ መሰረት በአስራ ሰባት አመት ቁይታው ከሰራቸው ስራዎች ለመረዳት ያስቸሣራል ራሱንና አጃቢዎቹን ለማበልፀሃ ስልጣንን አንደ ኢኮኖሚያዋ መድህን ለመጠቀም ነውቡ አንዳይባል ደርግ የፃገርን ፃብት በመመዝበር አይታማም በስልጣኑ ሊያሳካው የሚፈልገው አንድ ርአዮተ ዓለም አለው ለማለትም አያስደፍርም ምክንያቱ ደግሞ ደርግ እከተለዋለሁ የሚለውን የሶሻሊዝም ዕንሰ ሃሳብ ከማነብነብ ባለፈ ጠንቅቆ ስለማያውቀው ነው ደርግ ስልጣኑን አጥብቅ የሚሜወደው ለፃገር በጎ ሊሰራበት ፈልጎ ነው የሚለዉ አሳቤም ብዙ ርቀት አያስኬድምየፃገርን ህዝብ የጥይት አራት አያደረጉ ለፃገር አስባለሁ ማለቱ ትርጉም ስለማይናረው ነው ከደርግ የአስራ ሰባት አመት ነገረስራ በመነሳት ስልጣን የሚፈልገው ለምን ነበር ለሚለው ነገር ወደ አርግጠኝነት የሚቀርብ መላምት ለመስጠጥ ባይቻልም ሁለት ነገርችን ግን ማስቀመጥ ይቻላል አንደኛው ዝም ብሎ ስልጣንን መውደድ የስልጣንን ግርግርና አጀብ ላለማጣት ሲባል ስልጣን ላይ ሙጥኝ የማለት ነገር ይናራል በተጨማሪም የውትድርናው ስነልቦና ከፖለቲካዊ አላዋቂነቱ ጋር ተደማምር ስልጣንን በማንኛውም መንገድ መሣደልን ጨምርነ ማቆየትን አንደ ድል አድራጊ ጀግንነት ሊያስቆጥር ይችላል በመሆኑም ደርግ ስልጣኑን የሚያስጥሉት የመሰሉትን ለሀገሬ ያገባኛል ዛዮች ባለቤቱን ንቀው የስልጣነን አጥሩን የነቀነቁ ያህል ይሰማዉና ክአኘሩ በታች ወይም ከመሬት በታች ካለደረጋቸዉ እንቅልፍ የለም በሌላ ዘዙል ደርዝ ስልጣን የሚፈልገው አሱ ከሌለ ሀገር ትበታተናለች በማለት ዞሰን የፃዝ ብቸኛ ዘበኛ አድርጎ ከማሰብ ነው ምዕራፍ አራት ስለ ስልጣን ከበረፃ ወደ ስስጣገ አስካሁን ከብዙ አስርቺነዛ ያልጦጣችውን ፃገራችንን ነፃ አናወጣለ ብለው ልጅነታቸውን በደደቢት በረፃ ያሳለፉት የዛሬዎቹ መሪዎቻችን አስሪ ሰባት አመት ሲታገሉ ቢያንስ ከስልጣን በኋላ የሚያደርጉትን ክፉም ሆነ በጎ ስራ ያውቁ ነበርና በተንደርደር ከመጣፀዑ ደርግ ይሳሉ ነበር ደርሣ እንደ ዋናተኛ ባዶ እጁን ነበር ስልጣን ላይ ፊጥ ያለዐእ ያለአንዳች ፕርሃም የዛሬኑ ኢህአደኤግ ዋና ህወፃት ግን ማኒፌስት ነበረው በጫካ ሆና ስሙ ህወፃት የትግራይ ነፃአዉጭ ሆና ሳለ እንኳን ኢትዮጵያን ወክሉ ከስልጣን በሏንላ በኢትጵያ መሬት አና ወደብ ላይ ምን አንደሚያደርግ በግልዕ ውል ይፈራረም ይደራደርም ነበር ኢትዮጵያ ፃገሩን ያለአግባብ ኤርትራን የምትገዛ ጉልበተኛ አድርጎ ያስብ ነበርና ለስልጣን ካበቃው «በቅኝ ግዛት» የተያዘውን ምድረኤርትራ ለባቤቱ እንደሚመልስ ይሳል ነበር «በባርነት» ላሉ የምድሪቱ ህዝቦችም ታላቅ ነጻነትን እንዲያዩ በራሳቸው መንግስት እንዲተዳደሩ እንደሚተዋቸው አስረግጦ ተናግራል አንደውም የኤርትራ ነዛ አዉጭዎች ይህን የነዛነት ትግላቸዉን ዳር ከማድረግ አንዳች አናዝ አደንገዝ ቢያሳንፋቸው እና አፈሙዛቸውን የቁልቁሊት ቢደፉ ስለኤርትራ ህዝብ ነጻነት ስንል የተደፋውን አፈመዝ እኛ ጠደላይ አቅንተን ትግሉን አናስተጥላለን ይሉ ነበር የኤርትራ ህዝብ ትግል የቁለቁሊት አይደፋም» የሚል ርዕስ ያለው መፅሃፍ እስከ መፃፍ የደረሰ የአኔ ልባስ ተቀርቋሪነትም አሳይተዋል ይፄ ሁሉ ለምን ለሚለው ጥያቄ መልስ የሚሆነው በጫካ ትግሉ ወቅት ሻብፅያ አህአዶግን ወደ ስልጣን ሊያደርስ የሚችል በአንፃራዊነት የላቀ ሁለንተናዊ አትም ስለነበረው ነበር በተጨማሪም ደርግን በሁለት በኩል በማዳከም ወደ ስልጣን መትረቢያ ስአትን ለማፋጠን ነበር የኢትዮጵያ መሪ ከሆነ በሏላም ሳይቀር «የኤርትራ ህዝብ ትግል ክየት ወደ የት» የሜል መዕፃናፍ ዕፈው ስለ ኤርትራ ዝም ማለት አንደማይችሉ ያስመሰክራሉ የዚህኛው ምክንያት ደግሞ በአመዛኙ የኢህአዴግ ዋነኛት በኑስጥ አለ የሚባለው ኤርትራዊ ማንነት እና የጫካው የጓሻብፅያ የበላይነት ጥሉ ያለፈው የስነልቦና ተዕዕና ሊሆን ይችላል ዘትግራይ ነፃ አውጭነት የጀመሩት ትግል ቀና ሲሆንላቸው ኢትዮጵያን ነዛለማውጣት የተመኙት ህወፃቶች የግስጋሴ ጉልበታቸውን ያበረታልናል ስለ ስልጣን ያሉትን የዛዘመን ኢህዴን የአሁኑን ብአዴን በትግል አጋርነት አዳበሉት ህወፃትም ኢህዴንም ህልውናቸጡ አንዳለ ሆኖ ኢ ህአዴ ግ የሚባል ሰፊ አቃፊ ውስጥ ተካተቱ ጉና ተራራንም በህብረት አለፋት ኢህአዴግ የሚለው ምህፃር ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ቅቡልነትን ያገኙ ዘንድ ። ስልጣን የመልቀቁ ቃል የተገባው እንግዲህ በአጭር ጊዜ ተብሉ ስለሆነ በአጭርጊዜ በጥይት የሚያስገድድ መጥቶ ክስልጣን ያነሳቸዋል ተብሉ አይገመትም ያው በነፃ ምርጫ ስልጣን እንደሜለቁ ለመናገር እንጂ ምርጫ ነዛ ነው የሚባለዉ ከምርጫው በፊትም ሆነ በኋላ በመራጩ ህዝብ በተወዳዳሪ ፓርቲዎች አባላት እና ደጋፊዎች በምርጫ ታዛቢዎች ወዘተ ላይ በብዛት በገዥው ፓርቲ በኩል ምንም አይነት የማስፈራራት እና የማስደንገጥ አርምጃ ሳይስተዋል ምርጫው ሲጠናቀቅ ነው ማስፈራራቱ ተቃዋሚን መምረጥ ከምርጫ በጊላ የሚገኙ ማህራዊ አገልግሉቶችን አንደሚያስነፍግ ስለ ስልጣን አንዳንዴም አስርቤት እንደሚያስገባ ህዝቡ ከልምድም ከካድሬ ስብከትም ተምሯልና መናዛፍራቱ አይቀርም ይፄ የማስፈራሪያ አካፄድ በራሱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ዚያሸንፉ አንኳን የመንግስት ስልጣን አይዙም ከማል ልምድን ማአከል ያደረገ አሳቤ የመጣ ነው ባይሆንማ የምርጫዉ አሸናፊ ዛልታዐተበት ሁኔታ ከምርጫ በኋላ ይፄን ይሄን እናደርግላችኋለን የሚለውን ነገር ማምጣቱ ተቀባይነት ናርት አስከማስፈራት አይደርስም ነበር በፃገራችን በምርጫ ሰሞን ስለሚሰናፍነው የፍርፃት መንፈስ በሁለመናቸው መረጃ ሚሰበስቡ የውጭ ዛገር ጋዜጠኞች ከህዝቡ አይን ውስጥ ማገበብ እንደቻሉ ይዘግባሉ በሶስተኛዉ ሀገራዊ ምርጫ ለክርክር የቀረቡት የኢህአዴግ ባለስልጣን አቶ ስዩም መስናን ከምርጫ በላ ደም መፋስስ ሊናር እንደሚችል የተናጎፋዘት ሁኔታ ነርክሩን ለሚከታተል ሰው ናርፃሃት የሚያጭር ነበር አንደዚህ ያሉ የገዥውን ወገን ብቻ አሸናፊነት ታሳቢ ያደረጉ ንግግሮች ለህዝቡ ያላቸው መልአክቶች በሰላም መኖር ከፈለጉ ጉልበተኛውን መምረጥ አንዳለባቸው መዝር ነው በመሆኑም በሶስተኛው ፃገራዊ ምርጫ ያስከፈለውን ውጤት አልባ መስአዋትነት መድገም የማይፈልገው ህዝብ ምርጫውን ከናላጎቱ ይልቅ የተልበተኛችኙን ናላጎት ባማክለ ሁኔታ ቢያደርግ አያስደንቅም ይልቅስ የሚያስደንቀው ስለዲክራሲያዊ ምርጫ በጫካ ሲያወራ ከነበረዉ በተቃራኒ እየሰራ ያለው ኣህአዴሣ ሃው ምርጫ ናዓትፃዊ ነው የሚባለው ደግሞ ከመገናኛ ብዙፃን አጠቃቀም ደምሮ ተጠዳዳሪ ፓርዎች መፃዛከል ያለውን ናትፃዊ የባጀት ምደባ በድምዕቆጠራ ሰአት ያለሁኑን ክአድሉ የፀዳ አሰራር ከሁሉም በላይ ደግሞ የምርጫ ቦርድን ገለልተኝነት ያጠቃልላል በዚህ ረገድ በሀገራችን ያለውን እውነታ እንዘርዝር ቢባል ለተባሪ ማርዳት ቢሆንም አንዳንድ ነገሮችን ለማለት ያህል ከምርጫ ቦርድ ቢጀመር ቦርዱ ሰው በሞላበት ፃገር አቶ ተስፋየ መንገሻ ላይ ሙጥኝ ማለቱ የሚያላየው ነገር ብዙ ነው የፃገራችን ምርጫ ቦርድ አንዳንይ የኢህአዴግ ፅህፈት ቤት አስኪመስል ድረስ ለኢህአዴግ የሚቁመው ጥብቅና እና ለሌሎች ተቀናቃኝ ፓርቲዎች የሚሰጠው የዝሆን ጆሮ ወይም ፍርደገምድል ውሳኔ አስገራሚ ነው ይፄ ወደ ገዥው ፓርቲ ያጋደለ የምርጫ ቦርድ አቋም ተለይ በቅርቡ በፃገሪቱ የሚደረጉ ምጫዎችን ተአማኒነት ጥያቄ ውስጥ ከመጣል አልፎ ቦርዱም ሆነ መንግስት የምርጫዎቹን ውጤቶች ተአማኒነት አየማሉ ዚስረዱም የሚያምናቸው ከበፊቱም ለማመን የተዘጋጀ ብቻ ነዐ ጮ ምፅራና አራት ስለ ስልጣን ሀገራችን የምርጫ ስርአት ሁኔታ ከቀን ቀን ከመጓጓል እየባሰ የኮሚኒስተ ፃገሮችን ምርጫ ወደ መምሰሉ ተቃርቧል በኮሚኒስት ዛሃገርች አንድ ፓርቲ ይወዳደራል ራሱ ያሸንፋል የአኛ ነገርም ጠደዛው እየተጠጋ ነው ምርጫ በተለይ ለደፃ ፃገር ወገብ ቆራጭ ወጭ የሚያስወጣ ሁነት ነው ወጭው ያልቀረላት ድፃዋ ሣዛገራችን ኮሮጆ የመገልበጥና በማይመስል ተቃዋሚዎች ምርጫ አጭበረበሩ የሚል ውዝሃብ የምርጫ ጊዜዋን ጩርሳ ባለጉልበት አንዲነዳት አጣፋንታዋን ከባለ ጠመንጃ ጋር ታደርጋለች ታዲያ ምርጫ ገንዘብ ከማባከን ያለፈ ምን ፈየደ ብሎ መጠየቅ ምክንያታዊ ነው በትክክል በህግ የተጻፈው ቢተገበር በዘመነ ኢህአዴግ እንደዋዛ የሚያልፈው ምርጫ ኢህአዴግ ራሱ በጫካ ብኩ ያወያራለት ብዙምሁራን በደርግ ጥይት የተቆሉበት የህዝብ መንግስት የሚመሰረትበት ዲሞከራሲ የሚገነባበት ሃገር ወደ ተሻለ ከፍታ የምትራመድበት ዐሳኘኝ ሁነት ነበር በፃገራችን የሚታየው ፈርጀ ብዙ ማህበራዊም ሆነ ፖለቲካዊ ችግሮች መፍቻ ቁልፉ ያለው በምርጫ ስርአታችን ላይ ነው ትክክለኛውን ዲሞክራሲያዊ አካፄድሯ የተከተለ ምርጫ ተደረገ ማለት እውነተኛ የህዝብ መንግስት ወደስልጣን መጣ ማለት ነው ይፄ አይነት መንግስት ደግሞ የህዝብ ራቁትነት መሰደድ መፈናቀል ጎዳና መውጣት ተገቢውን ማህበራዋ አገልግሉት አለማግኘት መብት ማጣት ያሳስበዋል የህዝቡን ፍላጎትያውቃል የልብትርታውን አዳምጦ ጉድለቱን ለማሟላት ይደክማል አንጂ ለብቻው አያወራም የማይተገበር የተስፋ ቃል ሲደረድር ሩብ ምዕተአመት አያሳልፍም ህዝብ አራሱን ሲያመው እግር አያሻሽም አውቶ ተኝተ ቀስቅሱኝ አይልም እውነቱ ለሁሉም ግልዕ ሆና ሳለ በሽንገላ የፓርላማ ሰአትና የመዕፃዛፍ ገዕ አያጣብበም አቶ መለስ ዜናዊም ሆነ ራዕይ አስፈፃሚው አቶ ኃማርያም ደሳለኝ በየፓርላማ ውሏቸው በወሳኝ ፃገራዊ ጥያቄዎች ላይ የሚሰጡት ሸንጋይ መልሶች እና አቶ በረከት ስምኦን «የሁለት ምርጫወች ወግ። » በተግባር ህዝቡ ከኢህአዶግ ሌላ ጌታ አንዳይኖረው እየሰራ ያለው የኢህአዶዴግ ባለስልን ናቸው እንግዲ አንደዚህ የሚዕፉት ስለ ስልጣን በቱ ፃገራዊ ምርጫ ውጤት የኢህአዶዴግ ፃሴት ቃላት ከሚጠክሉት በላይ ነበር አንደ አጡነቱ ከሆነ የ ፃገራዊ ምርጫ ውጤት አንደ ኢህአዴግ አስራሰባት አመት ለፍትህ አና ዲሞክራሲ ተዋጋሁ ላለ አካል አንደዛ ማናነክነዘ አልነበረበትም ታጋይ የህዝብ ልጅ የተዘመረው ስለዲሞክራሲ ማአልት እና ሌሊት የተወራው የዲሞክራሲ ዋና በር የሆነውን የምርጫ ስርዐትን ስለስልጣን ለመሰዋት ግርማውን ገፍፎ ምንም ለማድረግ ከነበረ ያሁሉ መስዕዋትነት ባይከፈል ይሻል ነበር የምርጫ ውጤት አግኝቼ ስላሸሰነፍኩ አንኳን ደስ አለህ በሉኝ ብሉ በጠራጡ ስልፍም ህዝቡን ሰብስቦ ጣት አንቆርጣለን በተባለበት አባ እጅ እንነሳለን ተባለ በዕለቱ አቶ መለስ በታላቅ ደስታ ውስት አንደነበሩ የተናገራቸው ታላት ያስታውቃሉ በፓርላማ ጠንበር አግኝተው አንኳን የጀመሩትን ዐረፍተ ነገር ሳይጨርሱ አፋቸውን ሲባሉ የነበሩትን ተቃዋሚዎች ሳይተር ፓርላማ ባይገቡም የሆነ ቦታ ሰብስበን በፃገር ጉዳይ ላይ አናማክራትዋለን አሉ የአፍ ዳገት የለውምና ተናገሩ ነገር ግን አንድም ቀን የትም ቦታ ሰብስበው በምንም ጉዳይ ላይ ሲያናግሯቸው አልታየም ይልቅስ አበሳፐውን አብዝተው ወደ አስርቤት ያግዚቸዋል እንጂ የህዝብ ዲሞክራሲዊ ከና ሰብዊመብተች መከበር በመርህ ደረጃ የህዝብ መብት የመንግስት ግዴታ ነው የኢትዮጵያ ህዝብ ከሚበላው ምግብ አና ከሚጠጣው ሻይ ሳይቀር ግብር ከሚሰበስብ የኢህአዴግ መንግስት የተለያዩ ግልጋሎቶችን የማግኘት መብት አለው የጤና የትምህርት የመጠለያ የመንገድ ወዘተ አገልግሉቶችን ማግኘት መበቱ አንጂ በመንግስት ቸርነት የተሰጡ ቱርፋቶች ተደርገው የፕሮፖጋንዳ ግብአት መሆናቸው ስህተት ነጡ አደራጅቶ ኮብል ስቶን ማስጠረቡ ኮንዶሜኒም ሰርቶ መሸጡ መንገድ ማሰራቱ ትምህርት ቤት በገጠር በከተማ መክፈቱ ሁሉ ከኢህአዴግ ሩህሩህ ልቦና የመነጨ ልግስና ሳይሆን መንግስት ነኝ እስካለ ድረስ ማሟላት ያለበት ግዴታው ነው በምድር ላይ ይህንን ያሟላ መንግስት ኢህአዴግ ብቻ አስኪመስል ድረስ መንግስት በሚቆጣጠራቸው መገናኛ ብዙፃን የሚቀርበው እውነትነት የራቀውና ችክ ያለ ፕሮፖጋንዳ ያሰለቻል በሊላ በኩል መንግስት የህዝብ መብቶችን ማክበር ግዴታው መሆነን ቢያውቅም ስለስልጣነ መዳበር ሲል ከመከልከል አልፎ የሚያወግዛቸው አውግዞ ብቻ ምዕራፍ አራት ስለ ስልጣን የማይተዋቸው ፃይለኛ በትር የሚሳርፍባቸው የህዝብ የመብት ጥያቄዎች በዝተዋል መብቱን ለመጠየቅ የሞከረ ሰው ድብቅ ፖለቲካዊ አጀንዳ አለው የሚል ማሸማተቂያ አና ማስፈራሪያ ቃና ያለው መልስ ይሰጠውና አፉን ይዞ እንዲቀመጥ ይደረጋል ድብቅ የፖለቲካ አጀንዳ ምንድን ነው። ፖለቲካዊ አደንዳ እንዳይነሳ በማስፈራራት የሚከለክለው የመንግስት አካሄድ በሌላ መንገድ ህዝቡን በህጉመንግስት የተሰጠውን ዲሞክራሲዊ መብት እንዳይጠቀም ሚከለክል ስነልቦናዊ አካሄድ ነዐ ሲያዩት አንድ አረባተ ነገር የሚመስል ግን ህዝብን ከብዙ ፖቲካዊ መብቶች የሚያግድ ንግግር ነው ይፄ ድብቅ ፖለቲካዊ አጀንዳፍላጎት የሚል የተለመደ ኢህአዴግ ካድሬዎች እንደማስፈራሪያ የሚቃጣው አባባል በውጤቱም መደበኛ በሆኑ መገናኛ ብዙፃንም ሆነ መደበኛ ባልሆነው የዜጎች ውይይት ላይ ፖለቲካዊ አጀንዳዎችን ማንሳት ከፃይለኛው መንግስት ጋር እንደመሳፈጥ አይነኬውን አእደመንካት ድፍረት ተደርጎ እተቀቁጠረ መጥርል በህገመንግስትም ሆነ በሌላ አካል ችሮታ የማይሰጡት ተፈጥሮአዊ ሰብአዊ መብቶችም ባለመከበራቸዉ ከፖለቲካዊ መብቱ ቢብሱ እንጂ አይሻሉም በተለያየ ምክያንት እስር ቤት የታጎሩ ዜጎች ሲደበደቡ አካላቸው ሲጎድል ቃሊቲም በዛ ተብሶ ወደ ዝዋይ ሲወሰዱ ከጠያቂ ቤተሰብ ወዳጅ ዘመደ ሲርቁ ሁለት ሰው ብቻ አንዲጠይቃቸው ሲደረጉ ግፋ ሲልም ያሉበት በማይታወቅበት ቦታ ሲታገቱ ሁሉ መነካትየሌለበት ሰብአዊ መብታቸው አእተጣሰ ነው ማሰብን ፈጣሪ የቸረው ሰብአዊ ናዛጡር ሁሉ ሃሳቡን በቃላት ወከሉ ለመፃናዛ ከፈራ ሰብአዊ መብቱ አደጋ ላይ ነው ማለት ነው ሰብአዊ መብቶች በምሉዕነት የሚሜሰጡ እንጂ አጓድ ሰው ከበላ ከጠጣ ትምህርት ቤት ከፄደ ይበቃዋል ተብሎ ሌሎች ሰው በመሆኑ የሚያገኛቸው መብቶቹ የሚሸራረፉ አይደሉም ሰው በመረጠበት ቦታ ተንቀሳቅሶ የመስራት ንብረት የማፍራት ንብረቱን የመሸጥ የመለወጥ መብትም መንግስት ከምድር ተነስቶ ለጠላው የሚነናገው ስለ ስልጣን ለወደደው ደግሞ በአንድ ሌሊት የሚያከናንበው መብት ሳይሆን በተፈጥሮ ከሰውነቱ ጋር አብር የተሰጠው ሰብአዊ መብቱ ነው የበታች ሹማምንት መሬት ለመነገድ ሲሉ አፈናቀሏቸዉ የተባሉት የአማራ ብፄር ተወላጆች እንግልት የዛገራችንን መንግስት ስለሰብአዊ መብቶች መክበር ያለመከበር ያለውን ምንግዴነት የሜሳይ ፃው በደርግ መቱጉገፃስት የተፈፀመው የዜጎች ሰብዐዋ መብት መጣስ ከዩኒቨርሲቲ ደደቢት መራን ያሉት የትንናንት የነፃነት ታጋዮች አለም አቀፍ የሰብዐዊ መብት ድንጋጌዎችን የፃገሪቱ ህገመንግስት አካል ቢያደርጉም ተግባራዊ በማድረጉ በኩል ግን የቃል ባለአዳዎች ናቸውጡ የህዝብን ሰብዐዊም ሆነ ዲሞክራሲያዊ መሥብቶች በማክበሩ በኩል ጉዳዩን በሚከታተሉ አለም አተቀዓ ቋማት በኩልም የኢህአዴግ መንግስት መልካም ስም የለውም ሆናም መንግስት ግን አነዚህን ገለልተኛ ተቋማትንም በተለመደው ድብቅ የፖለቲካ ዓላጎት አራማጅነት ይከሳቸዋል ከፈፊለጉ ይዝለሉ ይላል እንጂ የራሱን አካሄድ መለስ ብሉ አይፈትሽም ተግባር አላማን ይናገራል በሚለው የመነሳአሳቤያችን ይህንን ነገር እንየው ከተባለ ኢህአዴሣ ከስልጣን በፊት ስለሰብዐዊ መብቶች ተቆርቋሪነቱ ይለው የነበረው ነገር ሁሉ ስለ ስልጣን የተደረገ አንጀት መብያ አንጂ ከልብ የመነጨ አንዳልሆነ መደምደም መሳሳት አይሆንም መገግስታዊ ስባካኝነት የደርግን ስርአት በመንግስታዊ አባካኝነት ይክስ የነበረው ኢህአዴግ ለክሱ ማስረጃ የሚደርገው ደርግ ለተለያዩ መንግስታዊ በአሳት ያወጣ የነበረውን ወጭ እና የባለስልጣናቱን በቢራ መታጠብ ጮማ መቁረጥ ነበር ነገሩ በተለይ የደፃ ዛገርን ኢኮኖሚ አያናጋም ማለት ባይሆንም ከሚሜብሰው ጋር ሲወዳደር ይሻልነበር የሚያስብል ነው ወቃሹን ኢህአዴግን ራሱ ባመጣው የመንግስታዊ አባከኝነት ጉዳይ ብንመገዘሃው አንከነኙ ብዙ ነው አቢህ ላይ ብዙ ስለተባለለት የመንግስት ባለስልጣናት ሙስና ጉዳይ ከማንሳት ብዙ ስለማይነሳው ግን ፃገሪቱን እየጎዳ ስላለው ለመንግስት ስራ ማስፈጸሚያ ተብለው የሚዝኑ የቅንጦት መኪናች የቢር ግንባታእና ቁሳቁሶች መንግስታዊ በአላትን ለማክበር ስለሚፈሰው ገንዝብ ብኩ ለማይፈይድ ስብሰባ ከፈለው አበል ለሚደረደረው ብፌ የሚወጣውን የገንቨብ ብክነት በትቂቱ ማየቱ ይመረጣል ምዕራባ አራት ስለ ስልጣን የኢህአዴግ አባል ድርጅቶችን ብአዴን ኦህዴድ ደኢህዴን ዋና ዕህፈት ቤት ህንፃዎች የተሰሩበት አምነበረድ የተነጠፈባቸው ምንጣና የያዙት መሬት ስፋት ስራቸጡን ሚመጥን ሳሆን መንግስታዊ አባከኝነታቸውን የሚያሳብቅ ነው እነዚህ ፓርቲዎች ሁለነገራጥውን በህወሃት አዝማችነት እንደሟጫሰሩ እየታወቀ አንዳች ለማይፈይዱበት ትልቅ ቢር ፈረስ መጋለቢ የሚያክል አዳራሽ በከበረ ፍንጋይ አሰርተፀወኑ እንደሰርግ አዳራሽ በአበባና በምንጣና ያሳምራሉ በአመት አንዴ ለሚሰበሰቡበት አዳራሽ ለዛውም በራሳቸው የሚፈጥሩት ነገር በሌለበት እውነታ በክልል ከተሞች ያውም ሀይን የሆነ ቦታ ላይ ሕንፃ ገንብተው ቦታው እንኳን ምርታማ ስራ ለሜሰራ እንዳይተርፍ ያደርጋሉ በበኩሌ በሃዛገራችን ኢኮኖሚ አትም ለመንግስት ቢሮ ፎቅ መገተሩ አስፈላጊ አይመስለኝም በመለስተኛ ጠጭ ቢሮ ገንብቶ ጠብ የሚል ስራ መስራት እንጂ መስታወቱ የበዛ ፎቅ በመሃል ከተማ መደንተሩ የቁስ ሰቀቀንን ያስታገግስ ይሆናል አንጂ ለፃገር የወደፊት አርምጃ የሚፈይደው ነገር የለም የመንግስት ባለስልጣናት የሚይዚቸው ባለ ሽፍን መስታወት ኮብራዎችም የፃገራቸውን ድህነት አይመጥኑም ጎዳና ላይ ራቁቱን በተኛ ዐግን መፃል በእነዚህ መኪኖች መፍስስ ምንአይነት እርካታ ይሰጣል። ከላይ የተወሱትንም ሆነ ሌሎች ቃል ኪዳኖቹን ያልፈፀመዉ ኢህአዴግ አሁንም ስልጣን ላይ አለ ምናልባት ከላይ የተጠቀሱትን በተለይ ከመብት ጋር የተገናኙትን ቃሉቹንም ሆነ በህገመንግስት የሰፈሩ መብቶችን ቢያከብር አና ቢያስክከብር ናር አስካሁን በስልጣን ላይ ላይቆይ አንደሚችል ያስብ ይሆናል ይፄ ደግሞ ስልጣንን ከነሙሉ ክብሩአና ጥቅሙ ላየሰው አስቸጋሪ ሊሆን ይችላል በመሆኑም የጠፋው ሁሉ ከስልጠን አይበልጥም ተብሎ ልብ አያወቀ የተደረገ እንጂ ባለማወቅ የሆነ አይደለም ይፄ ደግሞ የሆነው ሁሉ የሆነው በጫካ የተከፈለው መስእዋትነት ሁሉ ስለ ስልጣን ተብሉ አንጂ ስለተወራው ሰወችን ነፃ የማውጣት ልዕልና አልነበረም ወደ ሚለው መደምደሚያ ይመራናል እውነተኛውን ምክንየት ሳያውቁ የተባለውን አሦነዘበ ለህዝብ ቀን ያወጡ መስሏቸዉ በስዞ የተበሉት በበረፃ የጥይት አራት የሆኑት ግን በህይወት ተርፈው የምቾት አክርማ ከሚቀጩት በላይ ምዕራፍ አራት ስለ ስልጣን ልዕልና አላቸጡው ተርፈው ወደስልጣን የተቆናጠቱት ግን ከስልጣን በላይ ነፋስ ብለው ስላልፈፀመሙት ቃላቸው የቃል ብቻ ሳይሆን የሟች የትግል አጋርቻቸዉ የደም ባለእዳ ናቸው የሲህስዲገ ስስጣነ ምሰሶ ጠዉጋገራዎች አስራ ሰባት አመታትን በትጥቅ ትግል የቁየው ኢህአዴግ አብዝቶ የተመኘውን አግኝቶትም የማያምነውን ስልጣን ከጨበጠ ሩብ ምፅተአመት ተጠጋው በህ ፃዛት ጀምር ኢህአዴግ የሆነው ገዢዥው መንሣስት ስልጣንን በመራራ መንገድ ተጉዞ አንዳገኛት አንዳነንይ በቃል ብዙ ጊዜ ደግሞ በተግባር ያሳውታል ስለስልጣን መልቀቅ ሲወራም ከህይወት መዝገብ እንደ መሰረዝ አየቁጠረው ቁጣ ቁጣ ይለዋል ስልጣን ልቀቅ የሚለው ጥያቄ በበረታ መጠን የስልጣን ውዱ ይጨምራል በመጀመሪያዎቹ የስልጣን ዘመናት የኢህአዴግን ባትረስልጣን ከነገረስራው ተነስቶ ለመገመት አይቻልም ነበር አንደውም ኑና የሽግግር መንግስት መስርተን ፃገራችንን የጋራ ቤታችን አናድርግ ሲል በፃገራቸው ፖለቲካዊ ሁለመና ቅር ብሏቸው በሰው ፃገር የመሸጉትን በመሉ ባይሆንም ጠርቶ ወንበር አጋርቶ ነበር እንዲህ አይነቱ የኢህአዴግ በጎ ገዕታ ግን አድሜው አጭር ነበር በኢህአዴግ ጊለኛ የስልጣን ዘመን ላይ ሆና መለስ ብሉ ለሚያስብ አንደውም የዛን ዝመት ነ ዛገር እናሸስጋግር የሚለው ግብዣ ፃምሳ ሎሚን በጋራ ለመሸከም የተተየሰ በዶ አንጅ ከልብ የሆነ ላይመስል ይትላል ያም ሆነ ይህ ለኢህአዴግ ባይታወቀውም ስልጣን ላይ አረጋዊ እየሆነ ነው ዐጣት የነበሩት ታጋዮቹ አየጎለመሱ ጎልማሶቹ እያረጁ ቢሆንም ኢህአዴግ ግን አሁንም ልጅነት አንደሚሰማው ይታወትቅበታል ፓርቲው ከስልጣን መንበር ላይ ላለመጥፋት ብዙ ይዘይዳል ከኢህአዴግ የመሰንዘቻ ጥረት በተጨማሪም የፃገራችን ነባር ማህበረፖለቲካዊ አውድም ረድቶት ከሚወደው ስልጣኑ አልታጣም ጭራሽ ክባጀበት ጊዜ በላይ በስልጣን ላይ ለመክረም እያሰላ ነው የኢህአዴግ በስልጣን የመቁየት ምኛት ግን ዝም ብሉ ምኞት አይደለም ገና ከማለዳው በጥሞና የታሰበበት ጉዳይ አንጅ ለዚህም ነው ከቱ መሰንጠቅ እፍ ከቱ መደነቃዋፎች ውጭ ብዙ ተግዳሮት ሳይገጥመው የህዝብ ድጋፍ እያደር እንደማታ ጀንበር አራቀውም ቢሆንም ከመንበሩ ላይ ያልጠፋው ለኢህአዴግ ደግሞ ማኪያቬሌም እንደሚለፁ ስለ ስልጣን ዋናው በስልጣን ላይ መቆየት ነው ኢህአዴግ ስልጣነ ላይ ተደላድሉ ለመሰንበት ከረዱት በርካታ ምክንያቶች ትቁቶቹ የሚከተሉት ናቸው የቀየጠ ፖስቲካዊ ባህሳን ነገስታት የሚመረጡት በአግዚአብፄር በመሆነ አነርሱን መታበም በእግዚአብሄር ላይ እንደ መነሳት አድርጎ የማሰቡ ፖለቲካዊ ባህል ዘሃገራትን የመጨረሻው ንጉስ አስከወደህበት ዓም ድረስ ተቀባይነት ነበረው መሆኑም ከቱ ያልተሳካ የመፈንቅለመንግስት መከራ ዘፊት አብዛኛው የሃገራችን ህዝብ በነገስታት አስተዳደራዊ እንከን ምክንያት የሚገጥመውን ችግር ከራሱ እጣፈንታ ጋር ያያይቫል እንጂ ነገስታትን መጠየቅ አይታሰብም ይህ አይነቱ «የንጉስ አይክሰስ» ፖለቲካዋ ባህል ከመፈንቅለ መንግስት ሥከራው በላ ተግዳርት ቢገኮመውም አሻራው በአሁኑ ፖለቲካዊ ባህላችን ላይም ይስተዋላል ስለ ነፃነት አና ዲሞክራሲ በየሰአቱ በሚጠራበት በአሁነ ዘመንም የዛፃገራችንን ኋላቀርነት በየጊዜው ከሚመጡት መሪዎች አስተዳዳራዊ አንከን ይልቅ የአድል ተርታ ጉዳይ አድርጎ የሚወስደጡ ህዝባችን ቁጥር ቀላል አይደለም ነገስታትን የእግዚአብፄር ስዩማን አድርጎ አምላክን በመፍራት መጠን የመፍራቱ የትናንት በስቲያው ባህላችን አሁንም መልኩን ቀይሮ መንግስት ደስ ያለውን ቢደርግ ዝም ብሉ የመቀበል ከፍርፃሃ የመነጨ ህዝባዊ ጭምትነት ተተክቶ አብሮን አለ በቅርብ የሚለቀንም አይመስልም። ይዘክራሉ ዘመናትን ካስቅጠረው የንጉስ አይከሰስ ፖለቲካዊ ባህል ውጭ ሚጠይት ከተገኘ በመንግስታቱ ዘንድ መልካም ስም የለውጡም በነገስታቱ ዘመን አሽ ባፍ ህዝብ «የምንወድህ አና የምትወደን ህዝባችን» ይባል የነበረ ሲሆን ትቂት ጠያቂዎች ደግሞ የጥይት አረር ይወርድባቸው ነበር በተመሳሳይ ደርግ አእምሮ የጎደለው ሰው ብቻ ሊደርገው የሚችለውን ኢሰብአዊ ድርጊት ሲፈፅም ዝም የሚለው ብዙፃዛን ህዝብ «ጭቁነ ህዝብ» ተብሉ ይጠራ ነበር በተቃኒው ስለ ነዛነት የሚሞግቱ ትቁቶች ዩየዐረህዝብነት ታርጋ ተለጥፎባቸው የሰው ልጅ ሊቋቋመው የማይችለውን ስቃይ ተቀብለዋል አሁንም ኢህአዴግን የጠየቀ ሰው ስሙ አሽሸባሪ ነውጠኛ ይሆንና ፍርዛት የወለደውን ቀደምት ፖለቲካዊ ጭምትነት የሚያስተጥሰው የህብረተሰብ ክባል ደግሞ «ጨዋው ህዝብ» ተብሉ ይመሰገናል ህዝብ እና መንግስት አኩል የሚጋሩት ይህን መሰሉ የፖለቲካ ባህላችን ኢህአዴግ ከዐሳኘኝ ዲሞክራሲያዊ መርሆዎች በተቃራኒ እየሰራም ቢሆን ስልጣኑን ለማቆየት አንቅፋት አንዳይገኮመው አድርኝ የስልጣኑን ዘመን አራዝሞለታል ስለ ስልጣን ወታደራዊ ከኀፎ ኢህአዴግ ጫካ እያለ ጀምሮ ጠንካራ ታደራዊ ጉልበት መገንባት ችሉ ነበር ወታደሩ በትግሉ እንዲበረታ ዋና ማነሳሳጓ የነበረው የደርግን ጭራቅነት ሚሜያጎላው ስልጠና አና ፕሮፖጋንዳ ነበር ከደርግ ዲሞክራሲ የራቀው አስተዳደር የተነሳ ህዝቡ የነበረበትን አስከፊ ህይወት እያነሱ ለኢህአዴግ የነፃአውጭነትን ካባ ከማላበስ ለዚህም ወታደሩ አዲስ አበባን የሚረግጥበትን ቀን ከማስናፈቅ ባለፈከነፃነት በኋላ በሚመሰረተው ዲሞክራሲያዊ አስተዳደር ውስጥ ወታደሩ ሊጫወተው የሚሜገባውጡን ትክክለኛ ሚና በማስተማሩ በኩል ኢህአዴግ ብርቱ አልነበረም ክትሃሉ ወቅት ለአላማ መሞት» በሚል ቦላ በድፍን በሆነ ፕሮፖጋንዳ ወታደሩን ሲያሾር የነበረው ኢህአዴግ ክደርግ ውድቀት ደግሞ «ለህገመንግስቱ በብ መቆም» በሚል ሌላ ዜማ ተካው በተግባር ደግሞ ህገመንግስቱ ማለት የኢህአዴግ ስልጣን እንደ ማለት እየመሰለ ነው በዲሞክራሲያዊ መንግስት የፃገር መከላከያ ሰራዊት የመንግስት ወንበር ጠባቂ አለመሆነ ከበፊት ያልተነገረው ወታደርም ኢህአዴግን መቃወም ማለት ህገመንግስትን እንደ መናድ ይቆጥረዋል ወገንተኝነቱንም ከህዝብ ይልቅ ለኢህአዴግ መራሹ መንግስት እንደሆነ ያስባል ይህን ያረጋጠው ኢህአዴግ ደግሞ ስልጣኑ አደጋ ውስጥ የገባ በመሰለው ጊዜ ሁሉ ወታደሩ ያልታጠዋውን ዲሞክራሲ ጠያቂ ህዝብ በጠብመንጃ ቋንቋ እንዲያናግር ለማድረግ አይቸገርም ኢህአዴግ ቀድሞውኑ ጫካ አያለ ከድል በኋላ ዲሞክራሲዊ መንግስት ለመመስረት ቢያስብ ር በዚህ አይነት የመንግስት አስተዳደር የወታደሩ ሜና ፃገክርን ከውጭ ጥቃት መጠበቅ ወገንተኝነቱም ለሰፊው ህዝብ አንጂ ለመንግስት አለመሆኑን ማስተማር ነበረበት ይህ ግን ኢህአዴግ ከሚፈልገው ረዥም የስልጣን አድሜ ጋር አይገጥምም ገዥውን ፓርቲ እና መክላከያሰራዊቱን ያቁራኘው ገመድ መጥበቅ ኢህአዴግን «ባለወታደር ፓርቲ። ከኢህአዴግ ወደ ስልጣን መምጣት በላ በተለይ ዘመናዊ ህገመንግስት አርቅቃ በስራ ላይ አውላለች ኢህአዴግ ወደ ስልጣን አንደመጣ ትኩረቱን ያደረገጡ የሽግግሩን ዘመን የሚያስተዳድርበት ጊዜያዊ ምፅራፍ አራት ስለ ስልጣን የሽግግር ቻርተር በማርቀት ላይ ሃበረ አዋጭጥውን መንገድ በሚያውቁት ሟቹ መለስ ዜናዊ ይመራ የነበረው ኢህአደግ በፍጥነት ይህንን ያደረገው አንድም ደርግ ሲያጠለሸውጡ የነበረበትን «ወንበዴ» የሚል ስም በህጋዊ አስተዳዳሪነት ለመቀየር ሁለትም በህግ አስገዳጅነት ሰላም አና መረጋጋት ለመባጠር ነበር የቻርተሩን ስም አደጋገመ ይጠራ የነበረው ኢህአዴግ በዚህ መልክ በወቅቱ ለሚወስደው አርምጃ ሁሉ ህጋዊ ክለላ አገኘ ለድርጊቱ ሁሉ አበህ ተባለ ሌላው ቀርቶ የመንደር ቀማኛችን ሲረሽን «ሌባ የማይጠድ መንግስት መጣልን» ተባለ አንጅ ሰዎቹ ቀማኞች ቢሆኑም ናርድቤት የመቅረብ መብት እንዳላቸው ያሰበው ጥቂት ነበረ ህገመንግስት በመፃዛካባ የሸግግር ዘመኑን ዓዓዛሜ ያደረገው ኢህአዴግ ህኘ መዛፉ በራሱ የፃገሪቱ ፖለቲካዊ ጥያቄዎችን መመለስ አስኪመስል ድረስ የራሱን አርምጃ ማወደስ አብዝቶ ነበር ኢህአዴግ ህገመንግስቱን እንደ መለኮታዊ ህግ አንከን የለሸ አድርጎ በማቅረቡ በህገመንግስቱ አንዳንድ አንቀፆች ላይ ሊነሱ ሜችሉ ጥያቄዎችን በፕሮፖጋንዳ ሸፋናና ለማለፍ ችሏል ለፐሮፖጋንዳ የማይሰንፈው ኢህአዴግ «ህገመንግስቱ የብፄር ብፄረሰቦች የቃልኪዳን ማህተም ነው የፀደቀውም ህዝቡ በሚገባ ተወያይቶ አስተያየት ሰጥቶበት ነው» ይበል እንጅ ህዝቡ ሊረዳው ተርቶ ኢህአይግ ራሱ እስካሁን በግልፅ ሊያስረዳው የሚቸገረጡ እንደ «ብፄሄር «ብሄረሰቦች» አና «ህዝቦች» የሜሉ አይነት ልዩነት አንድነታቸው የማይለይ ተግተልታይ ቃላትን አቅፏል ህገመንግስቱ የህገመንግስቱ ባለቤት ህዝቡ እንደሆነ ቢወራም አንደ አንቀፅ ያሉ ኢህአዴግ ብቻ የሚወዳቸው ህጎች የህገ መንግስቱ አካል ከመሆን አልቀሩም ስለዲሞክራሲዊ ስልጣን ሽግግር አየተወራም በህገመንግስቱ ላይ የመራፄ መንግስቱ የስልጣን ዘመን ገደብ አልተበደለትምፁ ይፄ የሆነውም በህዝብ ፍላጎት ነው አይባልም መቸም «ብልሁ» አቶ መለስ የፓርቲያቸውን ወንበር የሚያደላድሉበተን ሁነኛ ቦታ እየመረጡ አንደአስፈላጊነቱ ፕሬቪደንትም ጠቅላይ ሚኒስተርም እየሆኑ አስከለተሞታቸው ስልጣን ላይ የቆዩት ህገመንግስቱ ያስቀመጠው ገደብ ስለሌለ ነው በዚህ መልክ ህገመንግስቱን ከተፈጥሯዊ ሣንነቱ ጋር እንዲግባባ አድርጎ የክተበው ኢህአዴግ ከደርግ የሚሻልባቸው ማንነቶቹም ረድተውት እስከ ድረስ ከሞላ ጎደል የህዝብን ልብ ማግኘት ነበር በመሆኑም ስለ ስልጣን ወገዝበሩን ለማደላደል ከህገመንግስቱ ተጨማሪ ሌላ ትናንሽ ህጎች ማውጣት ሳያስፈልገው ቆይቷል። ከሶስተኛው ዛገራዊ ምርጫ በኋላ ስልጣንን በድንገት ማጣትም እንዳለ የተገነዘበው ኢህአዴግ ህገመንግስቱ ብቻ ስልጣኑን በሚፈልገው አድሜ ለማቆት በቂ እንዳልሆነ በማመን ይመስላል ከህጉ መንግስቱ ጋር ሆድ እና ጀርባ የሆነ ህጎችን ሳይቀር ማውጣት የጀመረው የእነዚህ ህጎች ተግባራዊነት ኢህአዴግን የሚሞግቱ ዜጎችን እስረኛ ወይም ስደተኛ በማድረጉ ለብሹሃፃኑ ህዝብ ደግሞ እንደ መቀጣቃጫ በመሆኑ አዋጭነቱ ላይ ትልቅ ጥያቄ ቢኖርም የስልጣን እድሜ በማርዘመ በኩል አስተዋዕኦ አለውጡ ዘሙረ ከብዮታዊ ዲሞክሬሲ ብሄር ብሄረሰቦች ተግባብተው መኖር ካልቻሉ መገንጠል ይችላሉ የሚለውን ሃሳብ የሀገሪቱ ህጉመንግስት አካል ያደረገው ኢህአዴግ ራሱ ን የብሄረሰቦችን ችግር ሁሉ ፈቺ ሲያደርግ የመገንጠል መብቱን ደግሞ የሀገሪቱ ህዝቦች በኢህአዴግ ዘመን ብቻ ያገኙት የነፃነት ጣራ አድርጎ ያወራለታል ከዚህ ሮፖጋንዳ ጋር አብሮ የሚመጣው መዝሙር ደግሞ የአማራን ጨቋኝነት እና የሌላውን ብፄር ተጨቋኝነት ሳያሰልሱ መስበክ ነው የአማራን ብሄፄር በጅምላ ጨቋኝ አድርጎ የማቅረቡ ነገር ለአማራው ህዝብ ቆመናል በሚሉት የብአዴን ከፍተኛ አመራርች አፍ ሳይቀር ሲነገር መስማት የተለመደ ነው በዚህ መልክ ኢህአዴግ ራሱን የአማራን ጭቆና ከህዝብ ጫንቃ ላይ ያሽተነጠረ የጭቁኖች ተራዳኢ ድርጎ ያቀርባል የውለታውን ብዛት ለማድመቅ ደግሞ የአማራን ጨቋኝነት በየደረሱበት ማውራቱ የኢህአዴግ ዘመን የማይሸረው አካፄድ ነው አቶ ኃማርያም ደሳለኝ ወደ ስልጣን የመጠበትን ተፈጥራዊ አጋጣሚ እንኳን የኢህአዴግ አማራን እና የኦርቶዶክስፃይማኖት ተከታይን ከዋነኛ ስልጣን የማራቅ «ድንቅ» አስትራቴጅ ማላያ ተደርጎ በህወሃት «ታላላቆች» አና ሲወራ ነበር ይህ መዝሙር የኢህአዴግን ስልጣን ከማራዘም አንፃር ሶስት ዋና ጥቅሞች አሉት አንደኛ ፃገራችን ለረዥም ዘመን ያለፈችበት ዲሞክራሲ የራቀው አስተዳደር ድርና ማጎች አማሮች ብቻ አንደነበሩ ለማስመሰል የሚቃጣው የኢህአዴግ አስገራሚ ትንታኔ በሌሉች ህዝቦች ዘንድ ኢህአዴግን ጨቋኛቸውን አስወግዶ ፀፍ ስልጣን ያቀረባቸው ባለውለታ አድርጎ የማየት ዝባሌ አለ በዚህም ምፅራላ አራት ስለ ስልጣን ምክንያት ኢህአዴግ ከመንበሩ ከጠፋ ስለጨቋኝነቱ ብዙ የተባለለት አማራ ወደ ስልጣን መጥቶ ሌላ ረዥም ዘመን ሊገዛ ይችላል ብሉ ከመፍራት የመነጨ የኢህአዴግን በመንበር ላይ መስንበት የመሳት ነገር ይስተዋላል በተጨባጭም ኢህአዴግ የፃገራችን ብሄር ብሄረሰቦች ቢያንስ በአፍ መባቻ ደ አንዲማሩ ባህላቸውን እንዲሳድጉ ማድረጉ ሰርክ ራሱን ብሄረሰብ መሲህ አድርጎ ከማቅረብ ፕርፖጋንዳ ጋር ሲዳመር የኢህአዴግን ዳዮ ማብዛቱ የማይቀር ነው ሁለተኛው አና ዋነኛው ኢህአዴግ አማራ ስለሚባለው ብፄር በህዝቡ ዘንድ የፈጠረው ጥሩ ያልሆነ ምስል የኢህአዶግን ጠንበር ለተመኘ ሁሉ ሚሜሰጥ የማስፈራሪ ስም ሆኗል። ስጠፓርቲ ባህፀ በዛገራች ካሉ ፓርቲዎች ጋር ሲወዳደር ኢህአዴግ የፓርቲ ዲሞክራሲ ባያውቀውም ጠንካራ የውስጥ አደረጃጀት መገንባት የቻለ ርቲ ነው ይህ ለመሆነ ብዙ ምክንቶች ይኖሩታል የፓርቲው ምስራቃዊ ተፈጥሮ ዲሞክራሲዊ ማዕከላዊነትን የመጥኝ እንዲል በማድረጉ የፓርቲ ዲሞክራሲ እንዳይኖር ቢያደርግም አንደ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በየሰአቱ በውዛ ቀጠነ ከመሰነጣጠቅ ታድጎታል ይህ ደግሞ በቤት ለቤት ልፊያ ጉልበቱን እዳይጨርስ በማድረጉ ጥንካሬውን ጨምሮሰት ለአውራ ፓርቲነት አብቅቶታል የኢህአዴግ ሚስጥራዊ ተፈጥሮ ለፓርቲው አድሜ መርዘም የራሱ አስተዋፅኦ አለው በፓርቲው ውስጥ የሚሜከናጠነውን ነገር ሁሉ ሚስጥር ማድረግ የሚፈልገው ኢህአዶግ የሚያደርገውን ሲያደርግ እንደ ዱብዳ ያሳያል እንጾ ፄደቱን በሚስጥር ይይዛል በፓርቲው አመራሮች መፃከል ያለው ግንኙነት ለብዙዛፃነኑ ህዝብ ቀርቶ ፖለቲካን በቅርቡ ለሚከታተል ሰው እንኳን ሚስጥር ነው በፓርቲው ዳር የወጣ ሚስጥራዊነት ምክንያት የኢትዮጵያ ህዝብ ከዛሃያ ስለ ስልጣን አመት በላይ የመሩትን መሪ ለሞት የዳረገው ህመም ምን እንደሆነ እንዲሁም የሞቱበትን ትክክለኛ ጊዜ እስከዛሬ ድረስ አያውትም ይፄ እንደ ቢቢሲ ያሉ አለማቀና መገናኛ ብዙሃንን ያስገረመ የኢህአዴግ ተፈጥሮ ነው የአቶ መለስ ሞት ወዲው ያልተገለፀው አጋጣሚውን ተጠቅሞ ስልጣንን አደጋ ላይ ከሚጥል ነገር ለመጠንተቅ ነው ቢባል እንህን ከሁሉ በኋላ ህመማቸው ምን እንደነበረ የት ሆስፒታል ምን አይነት ህክምና እንደወሰዱ ያለመነገሩ ነገር የፓርቲውን ሜስጥራዊ ተፈጥሮ ከማመላከት በዘለለ የፖለቲካ ፋይዳው አምብዛም ነው የፓርቲው ልክ የለሽ ሜስጥራዊነት ግብ ዞሮ ዞሮ የስልጣንን እድሜ ከማስረዘም አያልፍም ውስጥን ያወተ ተገዳዳሪ በደካማ ጎን ገብቶ የስልጣንን አድሜ ሊያሳጥር ይችላል በሚል እሳቤ ይመስላል የኢህአዴግ ዝግነት የመጣው በተቃራኒው የፓርቲ ዲሲፕሊን ያላቸው ከማይመስሉት አብዛኛው የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች እሰጣገባ የውስጥ ፓርቲ ሁኔታቸውን ስለሜረዳ ከአግሩ በታች ለማድረግ አይቸገርም በዚህ ረገድ የኢህአዴግ አመራሮች ከተቃዋሚዎቹ በተሻለ ለአላማ የመቆም ዕናት አንዳላቸው ይታየኛል ምናልባት የኢህአዴግ አመራሮች የሚተባበሩት ከፖለቲካዊ አላማ ዕናት ይልቅ ኢኮኖሚያዊ ዋስትናቸውን ለማስጠበቅ ሲሉ ነው የሜል ክርክር ሊነሳ ይችላል ነገር ግን የኢህአዴግ አመራሮች ለአላማ መዕናት ኢኮኖሚያዊ ትርፍ በማይታሰብበት በጫካ ትግሉ ጠቅትም የተመሰከረ ነው ከስልጣን በኋላ ትብብራቸው ኢኮኖሚያዊ ጥቅምን ያለመ ነውጡ ቢባል እንኳን እነሱ ለጥቅም ሲሉ ያደረጉትን ትብብር ተቃዋሚዎቹ ዲሞክራሲን መገንባትን ለመሰለ ትልቅ አላማ አብሮ መስራት ያቃታቸው ለምንድን ነው የሜል ጥያቄ ያስነሳል የኢህአዴግ በማንኛውም ደረጃ ያሰን ተገዳዳሪ የመፍራት አና አበክሮ የመከታተል ተፈጥሮም ሌላው ለስልጣኑ ማገር የሆነው ባህሉ ነው ነቃፊውን ሁሉ ከመከተታተሉ በተጨማሪ የበለጠ አደገኛ የሚሆነውን ነቅሶ ማውጣ እና አዳክሞ ማጥፋት ኢህአዶዴግ ተገቢ ባልሆነ መንገድ ጠላቶቹን የሚያስወግገድበት መንገድ ነው በዚህ በኩል የኢህአዴግ አደን እስከ ግለሰቦች ሊደርስ ይችላል በፓርቲ ባይታቀፉም በምርጫ ባይወዳደሩም ተፅእኖ ፈጣሪ ግለሰቦችን ከዕይታ ማስወጠገድን ኢህአዴግ ተክኖበታል ይህንንም የፐርቲው ያለመልፈስፈስ ብርታት ሲሉ ይገልፁት ነበር ሟቹ ጠቅላይ ኒስተር የማቐቅያ ዘዴው ምንም ሆነ ምን እንደ መጫኛ የረዘመ የስልጣን ምዕራና አራት ስለ ስልጣን ዘመን ከዲሞክራሲ ጋር ህብረት የለውም ፃያ ምናምን አመት ፓርቲ ቀርቶ ሰው መሪሳይቀየር ስልጣን ላይ መኖር የህመነ ፖለቲከኝነትም አይደሰም የዛገራችገ ስዛቃገ ስስጣንን ስረጻደ ከና ዬሳገት ስስስቱ ገፎች ኢህአዴግን ጨምሮ ኢትዮጵያችንን ለመምራት በትረስልጣን የጨበጡ መሪዎችየአለቅነትን አጀብ ግርግር የሚወዱትን ያህል በደረሰበት መድረስ የማይፈልጉ ዐገኖችም አሉ አነዚህ ሁለቱ ቡድናች ስልጣንን በተመለከተ በሁለት ተቃራኒ ጥግ ላይ ያሉ አመለካከቶች ናቸጢ በመሃል ላይ ሉት ደግሞ ወደ ስልጣን ለመቅረብ ፓርቲ ይመሰርታሉ ተከታይም ናራቸዋል ስልጣን በያክ አካል ላይ ሂስ ያቀርባሉ ሲተቹ የነበረውን በተግባር ወደ ስልጣን መጥቶ ለማስተካካል ግን አይፈልተጉም እነዚህኞቹ የማፈልጉት የሙሉ ጊዜ ተች መሆንን ነውና ስልጣን መያዝ አይስም በአር ገግ ሰአንድ ፃገር በሁሉ ዘርፍ ፃያሲ ያስፈልጋታል። የዲሞራሲያዊ ስርዓት እምብርት የሆነው ምርጫ የሚካፄደው እንደ አብዛኛው የአፍሪካ ፃገራት መረፃግብሩ እንዳይስትተጓጎል ሳይሆን የተሻለ መንግስታዊ አስተዳደር ለማስፈን ነው የአንድ መንግስትን ሰው ለረዥም ጊዜ ስልጣን ላይ መባጀት ማስቀረትም የዲሞክራሲያዊ ምርጫ ሌላው አላማ ነው በመሆኑም ዲሞክራሲ ባደገባቸው ሃገራት በተወሰነ የጊዜ ገደብ በሚደረግ ምርጫ ስልጣን የያዘው መንግስት ፓርቲ እአግረመንገዱንም መሪ ይቀይራል ይህ ያስፈለገበት ዋነኛ ምንክያት የአንድ ፓርቲ መሪ ስልጣን ላይ መሰንበት ከዲሞክራሲ ጋር ህብረት ስለሌላቸው ነው መሪዎች ስልጣን ላይ በቅዩ ቁጥር አምባገነን እና ሙሰኛ የመሆን አድላቸው ይጨምሪራል አምባገነንነት ደግሞ ጥፋቱ ብዙነውና የመፈጠር እድሉን ለመቀነስ በየጊዜው ምርጫ ይደረጋል። ባለረዥም ታሪኳ ፃገራችንም ዘመን ከተቆጠረ ጀምር እስከዛሬ ጉልበተኛ አንደ ፈለገ የሚነዳት እንጅ የህዝብ ድምዕ ተቆጥሮ መሪዋ የሚሰየምባት ስለ ስልጣን ሆና አታውቅም ይህ የሆነው ግን ዜጎቿ ዲሞክራሲን ስለማይሹ ለተግባራዊነቱም ስላልታገሉ አይደለም የተከፈለውን መስዕዋትነት የሚመጥን ውጤት አልመጣም እንጂ ስለህዝባዊ መንግስት ምስረታ ብዙዎቹ ውድ ህይወታቸውን ሰውተዋል ትገል ህ ስብዮት አብዮት ለትርጉም አስቸጋሪ ከሆኑት ትቂት ፅንሰ ፃሳቦች ወገን እንደሆነ ካርል ካቱስኪ የተባሉ ፀሃፊ ሄክ ኗ ጸርነክህዘ» በሚለው ዕሁፋቸው ይገልፃሉ አንደ ሀፃፊው አብዮት በግርድና ትርጉሙ አዝጋሜ ባልሆነ ሁኔታ ለውጥ የሚመጣበት ሄደት ነው ለአብዮት ገቢራዊነት ትግል አስፈላጊ ቢሆንም ትግል ሁሉ አብዮት አንደማያመጣ ፃገራችን ምስክር ናት በሃገራችን ሰማይ ስር መንግስታዊ ለውጥ በምድራዌዋ ሃይል ማምጣት እንደሚቻል ለመጀመሪያ ጌዜ የታየው ከቱ ያልተሳካ የመፈንቅለመንግስት ሙከራ ነው የመፈንቅለመንግስት ሙከራው አልሞት የተነሳውን ስልጣኑ በህገ መንግስት የተገደበ ዘውዳዊ ስርአት የመመስረቱ ነገር ባይሳካም መንግስት መለኮታዊ በመሆነ በምድራዋ ሃይል አይቀየርም የሚለውን የቆየ ፖለቲካዊ አይነጥላ የገፈፈ አንቅስቃሴ ነበር በመሆነም ከ በሏላ በሃራችን ብዙ ትግሉች ተካሂደዋል የገበራሬዎች የተማሪዎች የሰራተኞች ከተማ ንዑስ ከበርቴው በፓርቲ ጥላ ስር የተሰባሰቡ ፖለቲከኞች መውዜር ታጣቂ ዱርቤቴ ባዮች የልባቸውን ያላደረሰውን የመንግስት አስተዳደር ለመተየር ውጤት ላይ ያደርሰናል ባሉት መንገድ ታግለዋልእየታገሉም ነው ነገር ግን ረዥም ጊዜ የወሰደው ትግል የፈሰሰበትን ደም እና ላብ የሚመጥን ውጤት አላመጣም ከላይ የተጠቀሱት አና ሌሎችም በፃገሪቱ የተደረጉ ከትጥቅ ትግል እስክ በዋና ከተማ ላይ በሽጉጥ መተላለቅ የፖለቲካ ፓርቲ መስርቶ ከመታገል አስከ የምርጫ ውጤት ተጭበርብራል በሚል ውዝግብ መጋድል መታሰር ድረስ የደረሱ ትግሉች ፃገሪቱን ያልተሳኩ ትግሎች ሙዚየም አደረጋት እንጂ ለተግባራዊ ለውጥ አልሆነላትም ከዚህ የተነሳ በግሌ እስከዛሬ በሃገራችን ትግል እንጂ አብዮት አልተደረገም ብየ አምናለሁ ምክንያቴ ደግሞ ገና ከጠዋቱ ለምፍ እናዎቹ ትግሎች ዋነኛ ምክንት የነበሩ ማህበረፖለቲካዊም ሆነ ኢኮኖሚያዊ ጥያቄዎች በተገቢው ሁኔታ አልተመለሱም ብየ ስለማምን ነው ትቂት ለመጥቀስ ያህል ኢህአፓ ምፅራፍ አምስት ስለ መንግስታዊ ለውጥ ሲታገልለት የነበረው ህዝባዊ መንግስት የመመስረት ጥያቄ አሁንም አልተመለሰም ህዝባዊ መንግስት ማለት ሌላው ቢቀር የህዝብን ጥያቂ በተገቢ ሁኔታ ማድመጥ የሚችል እንጂ ብቻውን የሚያወራ ህዝብ ችግሬ ይህ ነው ሲል የለም ችግርህን የማውቀው እኔ ነኝ የሚል አይነት መንግስት አይደለም በሃገራችን እስካሁን ብቅ ያሉ መንግስታት ደግሞ ህዝብን ሲያደምጡም ሆነ በችግሩ ላይ የተመሰረተ መፍትሄ ለማፈላለግ ሲጥሩ አላየንም በምትኩ ከባህር ማዶ የቃረሙትን ፖሊሲ አምጥተው ሲጭነ እና ለስልጣናቸው ማራዘሚያ ይሆናል ያሉትን ማድረጉ የሚቀናቸው ናቸው መኢሶን ሲታገልለት የነበረው ፖለቲካዊ ንቃትን በህዝብ ዝንድ የማስረዕ ነገርም ገና ውፃው ያልሞቀ ጉዳይ በመሆኑ አሁንም ህዝባችን ፖለቲካን የነብር ጭራን እንደ መያዝ ይቆጥረዋል መንግስት አድራጊ ፈጣሪ ህዝብ ደግሞ እሽባይ ተገዥ ብቻ ሚመስለው ዜጋ የትለሌ ነው እነ ዋለልኝ የመሬት ባለቤትት ጉዳይ ፃሳብን በነፃነት የመግለዕ መብት የመደራጀት ነገር የዜጎች አኩልነት የግብር ጉዳይ መንግስታዊ ሙስና ወዘተ አሁንም ጥያቄ እንደሆነ ቀጥሏል በኢኮኖሚው መስክም ቢሆን ሁሉም ለማለት በሚስደፍር ሁኔታ የፃገራችን ገበሬ በነአፄ ድልናኦድ ዘመን ይደረግ እንደ ነበረው በሁለት በሬ እና በባለ አንድ ጥርስ ማረሻ አፍኝ ሙሉ ምርት ለማምረት ወደ ሰማይ አንጋጦ ዝናብ ከመጠበቅ ፈቅ ነቅነቅ ሳይል ባለበት አለ ባስ ሲልም በጦር ወይም በዶማ መቆፈር ይመጣል። ሁለተኛው እና የሁነኛ ተረካቢ አለመኖርን እንደ ምክንት የሜያነሳውም በተለይ ፃገርቤት ያለው የተቃውሞ ጎራ ፃገርን ተረክቦ መምራት በመቻሉ ጥንካሬ ላይ ያለ ጥርጣሬ ያመጣው ስጋት ነው ይህም ከ ጀምሮ አስካሁን ከዘለቀው የተቃውሞው ጎራ ሳንካዎች የተነሳ የተፈጠረ ስጋት ነው በሌላ በኩል መንግስት ፃገሪቱን በልማት ጎዳና እየመራት ስለሆነ ምን ፍላጋ ነው ለውጥ የሚመጣው በሚል ለውጥን የማይፈልጉ ዜጎችም አሉ እንደ እነዚህኞቹ አሁን ያለው መንግስት ለፃገሪቱ በልክ የተሰፋ ተስማሚ መንግስት ነውፖለቲካዊ ለውጥ የማምጣቱን ስራም ኢህአዴግ በደደቢት በረሃ እና በጉና ተራሮች ሰርቶ ጨርሶታልና አሁን ትግሉ መሆን ያለበት ስጋና ደም ካልሆነው ድህነት ጋር ነው ባይ ናቸው ይህን ሲሉ ማስረጃቸው የተሰሩበመበሰራት ላይ ያሉ ግድቦች ህንፃዎች መንገዶች በቅርብ ርቀት የሚተያዩ በርክት ያሉ ዩኒቨርሲቲዎች በጥቃቅን እና አነስተኛ ተደራጅተው የስራ እድል ያገኙ ወጣቶች ብዛት የኢህአዴግ መንግስት አያደረገ ነው የሚባለው ከድህነት ጋር ትግል ወዘተ ናቸውፅ እንደተባለው ኢህአዴግ እንከን አልባ መንግስት ነው ቢባል እንህን እስከዛሬ የቁየበት ዛያ ሁለት አመት የስጣን ዘመን እና ጦደፊትም ይቆይ የሚባለው አርባ አመት እንዴት ሆነው ከድርጅቱ ስም አንድ ቃል የሆነውን ዲሞክራሲያዊነት ጋር እንደሚገጥም እነቢህ ወገኖች የሚያስረዱበት አመክንዮ ሊናራቸው አይችልም ምክንያቱ ደግሞ እንደ መጫኛ የረዘመ የስልጣን ዘመን ከዲሞክራሲያዊነት ጋር ሊዛመድ የሚችልበት አግባብ የለምና ነው በሶስተኝነት ሚመጡት ፖለቲካ እንደ ኮረንቲ ነው ባዮች ከፃራቸው ፖለቲካ ይልቅ የባህርማዶ የእግርኳስ ክለቦች ውሉ አዳር የሚወዘውዛትው ለፖለቲካ ምንግዶዴ ክፍሉች ናቸው እነቢህኛቹ ምናልባትም ስለኳስ ተጫዋች ዝወውር እንጂ ስለፃገራቸው ፖለቲካዊ ለውጥ አስበው የማያውቁ ማሰብም የማይፈልጉ ሊሆነ ይችላሉ እነዚህ ነገር አለሙን ትተው ያሉበት ምክንያቱ ምናልባትም ከ በኋላ በገዥውም ሆነ በተቃውሞው ጎራ በሃገራችን በተከሰተው ፖለቲካዊ ሁኔታ ተስፋ በመቁረት ሊሆን ይትላል ከላይ ከተጠቀሱት በተቀራኒ በፃገራችን ነገ ዛሬ ሳይል ለውጥ መምጣት አለበት የሚሉት ደግሞ ለውጥ እንዴት ይምጣ በሜለው ላይ ልዩነት አላቸው ገሜሶቹ በተለይ ፃገርቤት ያሉት በሰላማዊ መንገድ በሚደረግ ህዝባዊ አመዕ ለውጥ ማምጣት ይቻላል ሲሉ ባህር ማዶ የከተሙት ሁሉም አይደሉም ደግሞ ትጥቅ ትግል እንደ የለውጥ መንገድ ይታያቸዋል በሃገርቤት ካሉ ለውጥ ፈላጊወች ወገን የሆነ ሌሎች ደግሞ ፓርቲ መስርቶ በምርጫ በመገዳደር የመንግስት ለውጥ ማምጣት ይቻላል ብለው በምርጫ መወዳደሩን ተያይዘውታል ሰስስቱ የመገገስታዊ ስወፕ ሽከሳቢዎች በፃገራችገኘ በአሁኑ ወቅት ፃገራችን ለውጥ ያስፈልጋታል ብለው ለኪሁ እየሰሩ ያሉ የለውጥ ዛይሎችን በትግል ስልት አመራረጣቸው እና በለውጥ እሳቤያቸው መሰረት ለአራት መክፈል ይቻላል የመጀመሪያዎቹ በፖለቲካ ፓርቲ ጥላ ስር ያሉ መንግስትን በምርጫውጤት አንለውጣለን ብለው የሚያስቡ ሰላማዊ ታጋዮ ናቸው ሌሉቼ ደግሞ ኢህአዴግ በሰላማዊ መንገድ ስልጣን እንደማይለቅ አርግጠኝነትላይ ደርሰው ለውጥ ለማምጣት የትጥቅ ትግልን መርጠዋልእናም ኢህአዴግ በደምብ በሚያውቀው የባሩድ ሽታ እና የጥይት ስለ ስልጣን ቋንቋ ሊያናግሩት ዱር ቤቴ ብለዋል ከኒህኞቹ ብዙ የማይርቁት ደግሞ ኢህአዴግን ከስልጣን እስካወረደልን ድረስ ማንኛውንም የትግል ስልት እንከተላለን ሲሉ የሁለገብ ትግል ስልትን እያካሄዱ እንደሆነ ይናገራሉ አራተኞቹ ደግሞ የሰሜን አፍሪካውን የአረብ አብዮት አርአያ የሚያደርጉ እና የወቅቱ የፃገራችን ነባራዊ ሁኔታ «በመሬት አንቀጥቅጥ» ህዝባዊ አመፅ የመንግስት ለውጥ ማምጣት የሚያስችል እንደሆነ የሚወተውቱ ናቸው። ይህን ተከትሉም የፖለቲካችን ሁለመና እንዳደረ ገንፎ የማያጓ ፈዛዛ እንደሆነ እዚህ ደርሷል የስዲስ ስበባ ዩኒቨርሲቲሙ «ነብይ» ምርጫ ሁለት ሶስት አመታት ሲቀሩት አቶ መለስ ዜናዊ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሁራንን በዕህፈትቤታቸው ጠርተው ባናገሩበት ወቅት አንድ የዩኒቨርሲቲው ምሁር በሚያስደንቅ ድፍረት አና የሃሳብ ናሰት ጠሚኒስትሩ ሰላማዊ ትግልን ለማስኬድ የሚያስችል ስብዕና ባለቤት አንዳልሆኑ አና አርሳቸው አቶ መለስ በስልጣን ላይ አስካሉ ድረስ በሃገሪቱ በሰላማዌ ትግል ለውጥ ይመጣል ብለው እንደማይገምቱ የተናገሩበት ቪዲዮ ከሰሞነ በማህበራዊ ሜዲዎች ተለቷል ሰውየው ይህን ሲናገሩ አቶ መለስ ምንም አይነት መልስም ሆነ ማስተካከያ እንዳይሰጧቸው አጥብቀው ጠይቀዋል ምክንያታቸው ያደረጉት ደግሞ አቶ መለስ የሚመልሱላቸውን ሳይነግራቸው እንደሚያውቁ በመጠቆም ነበር የአቶ መለስን አዐፋ ላለመስማት አጥብቀው የጠየቁት ምሁር ንግግራቸውን የቋጩት ጠሚኒስተር መለስን ቅን ሆነው ሃገሪቱንም በቅንነት ይመራ ዘንድ በመማዐን ነው በግሌ ለአንድ ችግር መፍትፄ ለማግኘት በችግር ፈጣሪው ሰው ፊታ ስለችግር ፈጣሪነቱ አስረግጦ መናገር ምትክ የሌለው መጻትፄ ው ካና አምናለሁ በሃገራችን ግን ይህ የተለመደ አይደለም እንኳን በመንግስ የመጨረሻው ቁንጮ የተቀመጠን ሰው ቀርቶ ለምንቀርበው ሰውዖሃ እ ነዲህ እንቅጩን መናገር አይሆንልንም የአዲስአበባ ዩኒቨርሲቲው ምሁር ግን ከዚህ ተዋጁ ሰው ናቸውና ድፍረታቸው አድናቆትን ያጭሪ ል በመቀጠል ስለአቶ መለስ ፖለቲካዊ ስብዕና የተናገሩት ነገር አውነትነቱም ት ሃኪትንቱሃ አስደናቂ ነው አቶ መለስ እያሉ በሰላማዊ ትግል ለውጥ እ ደማይመጣ በ ከወሰዲቸው እርምጃዎች መረዳት ዋላል ነው የምሁሩ ያገግር የቱን ምርጫ ተክትሎ ከተደረገው የአቶ መለስ ተስፋ አስቆራጭ እና አሳዛኝ እርምጃ ቀደም ብሉ የተነገረ ስለሆነ ነው ትንቢትነው ማለቱ። አኔም የሰውየውን ፃሳብ እጋራለሁ አቶ መለስ እያሉ በሰላማዊ ትግል የመንግስት ለውጥ ይመጣል ብሎ መጠበቅ ግመል በመርፌ ቀዳዳ አ ካባ ማሾለክ ያለ ቀቢፀ ተስፋ ይመስለኛል ለዚህ ዋነኛ ምክንያቶዔ የምርጫቦር አና የመንግስት መገናኛ ብዙፃን ገለልተኝነት ጉዳይ አንዱ እና ፇነኛዐ ሲሆን ኢህአዴግ ለሰላማዊ ትግል ማስኬጃ እንቅስቃሴዎች የሚሰጠው ትርጉምም ሌላው ነው አቶ መለስ ከ ምርጫ በኋላ ለሰላማዊ ት ል ጉዞ እንደ አስትንፋስ የሚያስፈልጉ እንቅስቃሴዎችን ስማቸውን ተይረወ በሌላ ተክተዋቸው ነበር ለመጥቀስ ያህል ሰላማዊ ሰልፍ የጎዳና ይ ነውጥ» የሚል አስገራሚ ስም ተሰጥቶት በጥይት የሚያስቀላ ድፍረ ሲሆንብዛታቸው በአይን የሚታይ ፖለቲካዊ ጥያቄዎች ያነገቡ አልፍ ሰላማዊ ሰልፈኞችም «ጥቂት ባንክ ዘራፊዎች» ወደ ሚል ተራ ውጡ አንሰው ነበር የመድክለ ፓርቲ ስርዓት በህተመንግስት በታወ ፃገር የተቃውሞ ፖለቲካ ፓርቲ አባል አመራር ወይም ደጋፊ መ በዐረሰላምነት በዐረህዝብነት አና በልማት አደናቃፊነት የሚያስፈርጅ «አርጉምነት» ከሆነ ሰነበተ አነዚህን የሰላማዊ ትግል ስልቶች በበጎ ባቦ አይቶ የዲሞክራሲያዊ መንግስት ዋነኛ መገለጫ ወደ ሆነው ልዩነትን በውይይት መፍታት ካልሆነ ደግሞ በልዩነት የማለዛን መሰረታዊ ነገሮት ላ ቢን ለኮ መቀበል ያቃተው የአቶ መለስ ኢህአዴግ ለሰላማዊ ትግልም ሆነ ለምርጫ ያለው ትርጉም አጠያያቂ ነው ስለ ስልጣን ሌላው ተስፋ አስቀቁቀራጭ ነገር አቶ መለስ ለፓርቲያቸው አዲስ አበባ ሳይ ነገሩን «ሽንፈት» ብሎ ሙሉ በሙሉ መሸነፍ የሰጡት ትርጉም ነው ከመጥራት ይልቅ አቶ መለስ ያሉት የአዲስ አበባ ህዝብ በነበረብን ትቁት ድክመቶቸ ምክንያት ባለመደሰቱ አካሄዳችንን አንድናስተካክል ማስጠንቀቂያ ሰጠን እንድ አስተዳደራችንን ጭርሱኑ አልፈ ልግም ማለቱ አይደለም» የሜል ግራ አጋቢ ትንታኔ ሰጡ። በመንግስት በኩል ለሩብ ምፅተዓመት የሰው ማንነት ድርና ማግ የሚናገረው ቋንቋ ብቻ ይመስል በዚሁ ሲከፋፈል የናረ ህዝብ በተቃውሞው ጎራ ቢያንስ በዋነኛ ፃገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ አስተባብሮ ለበጎ ለውጥ የሚመራው ፓርቲ ያስፈልገው ነበር ይህ ሲሆን ግን አይታይም የተከፋፈለ ህዝብ ደግሞ እንደ ኢህአዴግ አስክ አፍንጫ የታጠቀ በኢኮኖሚም ራሱን ያደነደነን መንግስት ትርጉም ባለው ሁኔታ መገዳደሩ ተላል አይሆንለትም ለዚህ ነው በተለያዩ ጊዜ በተለይ በግሉ ፕሬስ ሰላማዊ ህዝባዊ አመዑ የማይቀር ነው ሲባልለት ብዙ ጊዜ ቢያልናም እውን ሳይሆን አመታት የነጎዱት ህዝባዊ ዝምታው የመጣው ኢህአዴግ እንደሚለው አስተዳደሩ ያመጣው እድገት የህዝቡን የልብ ስላደረሰ አይደለም ይልቅስ ህዝቡ ከገዥውም ከተቃዋሚውም ጎራ የሚያምነው አጥቶ በዛ ላይ ተከፋፍሉ ስላለ ነው ሌላው ሰላማዊ ህዝባዊ አመፁን ከመከሰት የሚከሰክለው ጉዳይ በፃገር ቤት የከተሙ በቋሚነት ላመነበት ጉዳይ የሚሰሩ ህዝቡን የሚያነቃቁ ጠንካራ አክቲቪስቶች ያአለመኖር መንግስትም አንዲኖሩ ያለመፈለጉ ጉዳይ ነው በአሁኑ ዘመን ለፖለቲካዊ ለውጥ ስኬት የአክቲቪስቶች ሚና ከና ያለ ነው በተለይ እንደ እኛ ሃገር በየምክንያቱ ለሚከፋፈል ህዝብ መከፋፈሉ የመተባበሩን ያህል ጥቅም እንደሌለው የሚያስረዱ አክቲቪስቶች ያስፈልጉታል አቀንቃኛች አክቲቪስቶች እንደየ ዝንባሌያቸው የተለያዩ ማህበረፖለቲካዊ ችግሮችን ነቅሰው አውጥተው ስለመፍትሄያቸው እንዲሰራ የሚጎተጉቱ ግለሰቦች ናቸው የአንድን ፃገር ጎላ ያሉ ማህበረፖለቲካዊ ህማማቶች በመንቀስ ወደ በጎው መንገድ ለመምራት አክቲቪስቶች ዋና ናቸው በሃገራችን ልምዱ ስላልነበረም አምባገነን መንግስታትም የግለሰቦቹን መኖር ስለማይፈልጉ ጠንካራ አክብሄሂስቶችን ማየት አልተቻለም ይህ በሚሆንበዎ ፄዜ ጋዜጠኛች እና ቄፃፍት የይክቴቪስትነቱንም ሚና መወጣት አለባቸው የሜል አዲስ እይች አለ እውቁ ጋዜጠኛ እና ተንታኝ እስክንድር ነጋ ይህን ዛፃሳብ ብማራመዱ በፃገራችን ቀዳሚ ነውለተግባራዊነቱም አስር ሳይቀድመው በራት ብዙ ሰርቷል ሄገራቸው ተለውጣ ማየት የሚፈልጉ ጋዜጠኞች እና ምፅራና አምስት ስለ መንግስታዊ ለውጥ አምደኞችም ፈለጉን በመከተል በቅርቡ የአክቲቪኪስትነቱን ስራም ለመስራት እየሞከሩ ነው ሆኖም ጋዜጠኞቹ በሚፈልጉት ዛባዓጥነት አና ድምቀት ህዝባዊ እንቅስቃሴው እየታየ አይደለም ምክንያቱም ለህዝባዊ እንቅስቃሴ በብዙሃኑ በኩል ፖለቲካዌ ንቃት ይሰርዕ ዝንድ ያስፈልጋልለዚህ ደግሞ ህዝቡ እንደዜጋ ሊያገኘው ሲገባ ስለጎደለበት ነገር ሳያሰልሱ የሚወተውቱ በርከት ያሉ አክቲቪስቶች ያስፈልጋሉ ይህ ባለመሆኑ ህዝቡ መንግስትን በእውቀት ላይ በተመሰረተ መልኩ አንዳይገዳደር እንዳይተች ነገሩ ሲበዛም እንዳይቆጣ ክከልክሏል በውጤቱም በሰላማዊ ህዝባዊ አመዕ መንግስት ሆመተየሩ ነገር በነፃው ፕሬስ ሚዲያዎች ገፅ እንጅ በፃገራችን ምድር ላይ የማይወርድ ህልም አስመስሉታል ሌላው ተመሳሳይ ችግር በፖለቲካዊ ጉዳዮች በሰብአዊ መብቶች ዙሪያ ወጣቱ በሚያክጠትራቸው የማህበራዊ ድህረገፆች ላይ በቋሜነት አና ሳቢ በሆነ መልኩ የሚዕፉ ብሉገሮች አለመኖራቸው ነው ሰላማዊ ህዝባዊ አመዕ አንደጦር ሜዳ ትግል አዝማች ጀኔራል ስለማይኖረው አነዚህ ብሉገሮች የትግሉን አቅጣጫ የመምራቱን ነገርም አብረው ይሰራሉና እንዷመሪም ሊቆጠሩ ይችላሉ በግብፅ እና ሊቢያ አብዮት በሚገርም ዕናት ትግሉን ሲመሩ የነበሩት ወጣት ብሉገሮቹ ነበሩ ትግሉ ከተፋፋመ በላም በህዝቡ ላይ ይደርስ የነበረውን ሰቅቃ ለአለማቀፍ መገናኛ ብዙሃን በድምዕም በዕሁፍም እያደረሱ ትግሉ በአለም አቀፍ ደረጃ ትኩረት እንዲስብ ያደርጉ ነበር በዚህ ሁሉ ውስጥ መሞት መታሰር መንገላታት ነበር ወደ እኛ ፃገር ተጨባጭ ሁፄታ ስንመለስ የፃገራችን ዐጣቶች ማህበራዊ ድህረገፆች በአመዛኙ የሚጠቀሙት ለማህበራዊ ጉዳዮች አንጅ ፖለቲካው አጀንዳ ያላቸውን ዕሁፎች የሚጎበኘው ሰው ቁጥር ትቂት ነው በፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርገው የሚዕፉ በፃገር ውስጥ ያሉ ብሉገሮችም ቁጥራቸውም ሆነ ተዕፅእና ፈጣሪነታቸው ብዙ አይደለም በርግጥ ጅምሩ በዞን ዘጠኝ ጦማሪያን ተጀምሮ ነበርና ጆምር መኖሩ መልካም ቢሆንም ተዕፅኖ ፈጣሪ የመሆነ ነገር ግን ገና ነዉ ፃገራችን ከትጥቅ አስከ ሰላማዊ ትግል የተሞከረባት ብዙዎች ስለለው ሲሉ ህይወታቸውን ያጡባት ነት ነገር ግን ይህ ነው የሚባል ለውጥ ሳይታይ አሁንም ከድህነት እና ከመልካም አስተዳደር አጦት ጋር አለች ይህን ዞሉ ስለ ስልጣን ያሳለፈችው ሃገራችን አሁን የሚያስፈልጋት ተጨባጭ ውጤት የሚያመጣ አርምጃ እንጅ እንዳለፉት ትግሎች መስዕዋትነትን ብቻ የሚያመጣ ሆኖ የሚቀር መሆን የለበትም ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል ለሜለው ወሳኝ ጥያቄ በግሌ አዋጭ የሚመስሉኝን የቢሆን መንገዶት ላሳይ መንገድ አንደድ ይህ መንገድ ሙሉ በሙሉ በኢህአዴግ አጅ ያለ እና ተመራጭነት ያለው መንገድ ይመስለኛል እንደሚታወቀው ኢህአዴግ ለረዥም ዘመን አሸናፊነትን ብቻ ሰንቆ በሚነሳው የአቶ መለስ ፖለቲካዊ ስነ ልቦና ሲሾር የናረ ፓርቲ ነው ምርጫውም ምርጫ ድርድሩም ድርድር የሚሆነው ኢህአዴግን አሸናፊ እስካደረገ ድረስ ብቻ ነበር ይህ ይሳካ ዘድ ደግሞ ምርጫ ቦርድን አይነት የዲሞክራሲ ተቋማት ቀርቶ ሽምግልናን የመሰሉ በሃገራችን ትልቅ ስፍራ የሚሰጣቸው ማህዘራዊ ልማዶች ሳይቀሩ ኢህአዴግ በአሸናፊነት ማማ አንዲቀመጮጥ በሚሰሩ ግለሰቦች አንዲዘወሩ ተደርጎ ኖሯል ይህ በርግጥ ፓርቲው አስከዛሬ ስልጣን ላይ እንዲቆይ ማድረጉ አርግጥ ነው ስልጣን ላይ ደግሞ አንደምንም ብሉ መሰንበት ይቻል ይሆናል አንድ አንደ መለኮት ዘላለም ስልጣን ላይ መቀመጥን አያስችልም ተወደደም ተጠላ አንድ ቀን ወንበር መክዳቱ አይቀሬ ነው ኢህአዴግ አሁን በሚያደርገው መንገድ ስልጣን ላይ መሰንበት ደግሞ የማይቀረውን አወዳደቅ የሚያከፋ አንጅ የሚያሳምር አይሆንምዎ ኢህአዴግ ስልጣን ከማፍቀሩ የተነሳ ስልጣን ላይ የቆየበት ዘመን ርዝመት ለራሱ የታወቀው ባይመስልም የቆየበት ዘመን እጅግ ረዥም ነው። ከዚህ በላይ ስልጣን ላይ ለመቆየት የሚያስችል መስህብም የለውም በፖለቲካው ሆነ በኢኮኖሚው ረገድ አመጣሁ የሚለው ለውጥ ረዥም የስልጣን እድሜውን የሚመጥን አይደለም ስለዚህ ፓርቲው ወደደም ጠላም ህዝቡ ለውጥ ይፈልጋል ለውጡን ሰላማዊ በማድረጉ በኩል ደግሞ ከኢህአዴግ ብዙ ይጠበቃልና ሁሌ ላሸንባ ባይ ፖለቲካዊ ስነልቦናውን ከአቶ መለስ ጋር መቅበር ይጠበቅበታል ድርድር ማለት ሽንፈት ማለት አንዳልሆነ ተገንዝቦ ስለሃገር ያገባኛል ከሚሉ ፃይሉች ጋር ሁሉ የአውነት የሆነ ድርድር ያደርግ ዘንድ ግድ ነው ይህን ማድረግ ለራሱም የሚጠቅመው መንገድ ነውፅ ድርድሩ የዲሞክራሲ ተቋማትን እና የመገናኛ ብዙፃንን ገለልተኝነት የሚያረሠገጥ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በነፃነት ይንቀሳቀሱ ዘንድ የሚፈቅድ ፖለቲካዊ ከባቢ የሚያመጣ መሆን አለበት ይህን ካደረገ በላ ምዕራና አምስት ስለ መንግስታዊ ለውጥ ያለ እኔ አይሆንለትም የሚለው ህዝብ ይመርጠው እንደሆን የሚያይበት ከቢህ የተለየ ውጤት ሊመጣ ከቻለም የሚቀበልበትን ስነልቦ አዳብር ነዛ ምርጫ ማካፄድ ይጠበቅበታል መንገድ ሁለት ለዚህኛውም መንገድ ስምረት የኢህአዴግ ለለውጥ መበጋጀት ያለመዘጋጀት ዝንባሌ ወሳኝ ነው ኢህአዴግ ብዙ አመት ዐረ ልማት ዐረሰላም አያለ ሲያብጠለጥላቸው ከነበሩት ተገዳዳሪዎቹ ጋር ቁጭ ብሎ መደራደሩን መንገድ አንድን እንደ ሽንፈት ከዋጠረው ፃገሪቱን ለተወሰነ አመት ተረክቦ ማህበረፖለቲካዊ አና ኢኮኖሚያዊ ችግሮቿን መልክ አስይዞ ለዲሞክራሲያዊ ምርጫ የሚያዘጋጅ የባለሙያዎች መንግስት ርርከክክርር ርነቦኣርሂየበክርዝ እንዲቋቋም ማድረግ ቢችል በለውጥ ስም የሚመጣውን ደም መፋሰስ እና የንብረት ውድመት ማስቀረት ይቻላል የቴክናክራቶች መንግስት ጥልቅ አውቀት እና ልምድ ያላቸውን ምሁራን በየተማሩበት መስክ ዛገራቸውን እንዲያስተዳድሩ በየሚኒስተር መስሪያቤቱ እና በየሴክተሩ ይሾማል ይህ ሲደረግ የተሏሚዎቹ ፖለቲካዊ አቋም ግምት ውስጥ አይገባም የዚህ አይነት መንግስታት ዋናው አላማ ፃገርን ከገባችበት ማጥ ማውጣት ስለሆነ የሚፈለገው ሙያዊ ብቃታቸው እንጅ ፖለቲካዊ አቋማቸው አይደለምስልጣን ላይ የሚቆዩትም ለትቂት አመታት ነው ይህን ዝዴ ጣሊያን ከሶስት አመት በፊት ተጠቅማበት ነበር በወቅቱ ጣሊያን በከፍተኛ የኢኮኖሚ ዝቅጠት ላይ የነበረችበት ዐቅት ነበር ይህን ተክትሎ የሃገሪቱ መራፄ መንግስት የነበሩት ቤርሉስኮኒ የጣሊያን ፓርላማ በመንግስታቸው ላይ ያለውን አምነት የሚለካበት ላህ ርፀከቨብርከርር አሰርተው ያገኙት ውጤት ዝቅተኛ ሆነ ይህም ለዛፃገሪቱ ፕሬዚዳንት ቀርቦ ውይይት ከተደረገበት በጊላ ለሁለት አመት የሚሜቆይ የቴክናኖክራቶች መንግስት ተቋቋመሱ አዲሱን ካቢኔ እንዲመሩ የተደረጉት በጦቅቱ በአውሮፓ ህብረት ሴንትራል ባንክ ውስጥ ይሰሩ የነበሩት ማሪያ ሞንቴ ሲሆኑ ሰውየው በሙዊ ብቃታቸው እና በፖለቲካዊ ስብዕናቸው መልካምነት የተመሰከረላቸው እንደሆኑ በሰፊው ተዘግቦ ነበር አንደተጠበቀውም ማሪያ ሞንቴ አውቅ ባለሙያዎችን በየሚኒስተር መስሪቤቱ መድበው ካቢኔያቸውን አዋቅረው ፃገሪቱም ከችግራ አገግማ ወደ ተጓለ መንገድ አንድትጓዝ ሁለት አመት በርትተው ከሰሩ በኋላ ፃገራዊ ምርጫ ተደርጎ ለተመረጠው መንግስት ፃገሪቱን አስረክበዋል ስለ ስልጣን ኢትዮጵያም ከኢህአዴግ ጋር ስላልተስማሙ ብቻ ለፃገራቸው በሙያቸው ማገልገል እየፈለጉ ያልቻሉ ይህም አንደሚቆጫቸው የሚናገሩ በርካታ ምሁራን አሏትና ይህን መከጠነኑ አይገዳቸውም ዋናው ጥያቄ ኢህአዴግ ይህ ይሆን ዘንድ ይፈቅዳል ጠይ። ማለት አይደለም የኢትዮጵያን ስም ምርምር ፅሁፋቸው ላይ ደጋግመው ስላነሱ ሃውልቱ ይገባቸዋል የተባለውም ብዙ ጠንካሪ መከራከሪያ አይደለም ሃገራችን በወቅቱ የነፃነት ተምሳሌት ተደርጋ ትወሰድ ስለነበር ስሟ ተደጋግሞ ይነሳ ነበር እና የኒክሩማን አዲስ የሚያደርገው ነገር የለም ለህብረቱ እውንነት የክዋሚ ኒክሩማም ሆነ የአፄ ፃስላሴ ሚና ትልቅ ቢሆንም ብቸኛ ግን አልነበረም ስለሆነም በግሌ እንደዚህ በብዙ ሰዎች አስተዋዕኦ አውን የሆነ ነገርን ለመዘከር የዋና አስተዋዕኦ አድራጊዎቹን ምስል የሜያሳይ የህብረት ሃውልት ተሰርቶ ላቅ ያለ ተሳትፎ ያደረጉትን ሰዎች ምስል ጎላ ብሉ አንዲታይ ማድረግ ቢቻል የሃውልቱን ትርጉም ሰጭነትም ይጨምራል ውዝግቡንም ይቀንሳልብየ አስባለሁ የክዋሚ ኒክሩማን አጅ ላለመንከስ የብዙ ሰዎችን እጅ አመድ አፋሽ ያደረገ ነው የፃውልቱ አቋቋም በተጨባጭ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ምስረታ በአንድሰው አስተዋዕ ብቻ አውን አንደማይሆን እየታወቀ ወረታውን ሁሉ ለአንድሰው መስጠት አጉርሶ የተነከሰውን እጅ ብዙ ያደርገዋል ምዕራፍ ሰባት ስለ አፍሪካ የሸፍሪካ ነባነት በዛገር ጅብ መበሳት ከከባድ ትግል በጌላ ከቅኝ ግዛት ነዛ የወጡ የአፍሪካ ፃገራት ከነፃነት በኋላ በፃገራቸው አምባገነን መሪዎች መዳፍ ስር መውደቃቸው ነፃነታቸውን ግንጥል ጌጥ አድርጎባቸው አብዛኛቹ ሃገራት መከራቸው ሳይተል የጦርነት አውድማ የከፋ ድህነት ቀጠና የኋላ ቀርነት ተምሳሌት ሆነው ተጥለዋል ከነዛነት በኋላ አብዛኛውን የአፍሪካ ዛገራት ለመምራት ስልጣን የተረከቡት መሪዎች በነፃት ትግሉ ወቅት ግንባርቀደም ታጋዮች ነበሩና ይህንን እንደውለታ ለህዝባቸው ደጋግመዉ እየነገሩ ራሳቸውን የፃገር ባለቤት ያደርጋሉ የነፃነት አባትነታቸውን አንዲዘክር የሚያሰሩት ፕሮፖጋንዳም ስልጣን ላይ ተጥዶ ዘመናትን ለማስቆጠር የሚዕዳ ስብከታቸው ነው በዚሁ ስልጣን ላይ ሙጥኝ ማለት ሳቢያ ዛውልሸቆመላቸውን ከዋሚኒክሩማን ጨምሮ ብዙዎቹ የነፃነት ዘመን ታጋይ የአፍሪካ መሪዎች ከስልጣን የሚነሱት በመፈንቅለ መንግስት ካልሆነም በትጥቅ ትግል ነበር በተለይ በዎቹ አፍሪካ መፈንቅለ መንግስትን ልማዲ አድርጋ ነበር አሳዛኙ ነገር በመፈንቅለ መንግስቱ ወደስልጣን የሚያመጣው ወታደርኙችን ስለነበረ ሃገራቱን ወደ ሌላ የወታደራዊ አምባገነንነት ምፅራፍ ከትቷቸው የዲሞክሲያዊ መንግስትን መምጫ ቀን ሩቅ መንገዱንም ውስብስብ አድርጎታል ስልጣን በምርጫ ማስረከብ በአናፍሪካ ብርቅ በመሆሦ የአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች የአፍሪካ ጉብኝታቸውን ይህንን ባደረጉ ትቂት ፃገራት ላይ ብቻ አስከማድረግ ይደርሳሉ በምርጫ ስም ስልጣን ላይ የሚሰነብቱ «ተመራጭ» አምባገነነኖችም የትየለሌ ናቸው የአፍሪካ አምባገነን መሪዎች ስልጣን የሚያፈቅሩት እንዲሁ አይደለም የፃገርን ዛፃብት መዝብረው ራሳቸው የድፃ ፃገር ሃብታም መሪ ሊሆነብት ሰባት ጉልበታቸውንም ቱጃር ሊያደርጉበት እንጂ ነዳጅ ዘይት ወይም ሌላ የክበረ ማዕድን ባለቤት ዛገር ሜመሩ ከሆነ ፃገርን ጠቅልሎ የመተረስ ያህል የፃገር ሃብት ይመዘብራሉ ይህ የሌላቸው ደግሞ በደፃ ህዝብ ስም በሚመጣው የእርዳታ ገንበብ ኪሳቸውን አዳብረው ከአለም ግንባር ቀደም ሃብታሞች ተርታ የተሰለፉም አይጠፉም የዶላር ንግድም ሌላው ፃገር ሚዘርፉበት መንገድ ነው በዚህ አይነት አምባገነን እና ሙሰኛ መሪዎች መዳፍ ውስጥ በሁለንተናዊ ጉስቁልና የሚላጋውን ስለ ስልጣን ምዕራፍ ለባት ስለ አፍሪካ አብዛኛውን የአፍሪካ ህዝብ ከቅኝ አገዛዝ ነፃ ወጣ ከማለት ይልቅ የሰው ሃገሩን ሽኝቶ በሃገሩ ጅብ እየተበላ ነው ማለቱ ገላጭ ሳይሆን አይቀርም ከስፍሪካ ስንድነት ድርጅት ወደ ስፍሪካ ህብረት የጉስቻ ስውጥ እኤአ ጅዋንስበርግ ላይ በተደረገ የቀድሞው አፍሪካ አንድነት ድርጅት አባል ፃገራት ስብሰባ «የአፍሪካ አንድነት ድርጅት» በመባል ይጠራ ነበረው አህጉራዊ ትብብር «አፍሪካ ህብረት» ወደ ሚል መጠሪያ ተቀየረ ከስሙ ለውጥ ጋርም የህብረቱ ዋና ዕህፈት ቤት መቀመጫውን ከአዲስ አበባ ወደ ሌላ የመውሰድ ፃሳብ ተነስቶ ነበር በወቅቱ የዋናውን ዕህፈት ቤት መቀመጫ አዲስ አበባ ላይ እንዲረጋ ለማድረግ የአቶ መለስ ብርቱ ሙግት አና ጥረት ምስጋና የሚያስቸራቸው ነው በእርግጥም የአህጉሪቱ የነፃነት አርማ የሆነችው ፃገራችን ለህብረቱ ዋና ፅህፈት ቤት መቀመጫነት ከበቂ በላይ ተገቢ ቦታ ነትቸ የስም ለውጡ ያስፈለገው አፍሪካ ህብረት የሚለው ስም አህጉሪቱ ለማምጣት ከምታልመው አህጉራዊ ኢኮኖሚያዊ ትስስር እና ፖለቲካዊ አንድነት ጋር በይበልጥ ይፄዳል በማለት ነበር ይመጣል የተባለው ጥብቅ አህጉራዊ ኢኮኖሚሜያዊ እና ፖለቲካዊ ትስስር በአለማቀፉ ኢኮኖሚ የአናሪካን ሚና ለማጉላት እና አህጉሪቱ የግሎባላይዜሽንን መጥፎ ገዕታዎች ለመቋቋም አንድትችል ጉልበት ይሆናል ተብሉ ተስፋ ተደርጎ ነበር የአፍሪካ አንድነት ወደ አፍሪካ ህብረት ሲቀየር የአፍሪካ አንድነት ወደ አናሪካ ህብረት ሲለወጥ አዳዲስ የአደረጃጀት ለውጦችን ለማምጣጥ ታስቦ ነበር ከታሰቡት ውስጥ በአህጉሪቱ ሁለንተናዊ ፖለቲካዊ አና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ የሚመክር የአፍሪካ ፓርላማ ማቋቋም የኢኮኖሚ ችግር ላጋጠማቸው የአህጉሪቱ ፃገራት የብድር አገልግሉት እና ድጋና የሚሰጥ ባንክ መመስረት የአህጉሪቱ አንዳንድ ቦታዎች በእርስበርስ ጦርነት እና አለመረጋጋት ስለሚጠቃ ይህን የሚከታተል እና የአህጉሪቱን ፀጥታ የሚቆጣጠር የአፍሪካ ዐጥታ ምክር ቤት ማዋቀር የአፍሪካ ፍርድ ቤት መመስረት ዋናዋናዎቹ ነበሩ ነገር ግን ከአፍሪካ ባንክ በቀር ሌሎቹ አመርቂ ስራ ሲሰሩ አልታየም። በሌላ በኩል በቅኝ ገዥዎች እስር ቤት ሳይሆን በፃገራቸው ጫካ የነበሩት ሮበርት ሙጋቤ ድላቸውን ያገኙት በጠብመንጃ ትግላቸው ስለነበረ ትግሉ ብዙ እልቂት ቢያስከትልም የድላቸውን መቋጫ ፓርቲያቸው በሚፈልገው መንገድ እንዲያደርጉ አስችሏል ሌላው ብዙ ጊዜ ሲነገር የማያጋጥመው መሰረታዊ ጉዳይ የደቡብ አፍሪካ ሁኔታ ከኛው ክፍለ ዘመን የነጮች ደቡብ አፍሪካ ላይ መስፈር ጀምሮ ስር የሰደደ የነጭ ሰፋሪዎች ሁለንተናዊ የበላይነት አንጅ እንደ ኩምባቤ ከቱ የበርሊን ኮንፍረንስ ጀምር በታወደ አፍሪካን የመቀራመት አዋጅ የተጀመረ የቅኝ አገዛዝ አስተደደር አይደለም የበላይነቱን የያዙት ነጮችም ረዥም ክፍለ ዘመን በደቡብ አፍሪካ ከመኖራቸው የተነሳ የቆዳ ቀለማቸው ነጭ ቢሆንም አራሳቸውን እንደ ፃገሬው ሰው አድርገው የሚቆጥሩ እንጅ ሌላ ሃገር ኦለን ብለው የሚያስቡ አይደሉም ይህ መሆኑ ማንዴላ አና ሙጋቤ ነጮችን የሚያዩበትን አይን እንዲለያይ አድርጓል ብየ አምናለሁ ምክንያቱም ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ያሉ ነጮች ዙምባቤ እንዳሉት ትቅትኝ ገዥዎች ከዛሬ ጀምሮ መሬታችንን ልቀቁ ቢባሉ ትናንት እንደመጡት ስለ ስልጣን የዙምባቤ ቅኝ ገዥዎች ስራቸውን በአንዴ መንቀል አይቻልም በመሆኑም ከኛው ክባለዘመን ጀምርሮ የነበረውን የተዛባ የዛብት ክፍናል መገዳደሩ አንደ ዙምባቤጡ አይቀልምላ የፃብት ክፍፍሉን ፍትፃዊነት ገቢራዊ በማድረግ ባለማድረጉ በኩል ማንዴላ ሲወቀሱ ሮበርት መጋቤ ደግሞ ሲወደሱ ሁለቱ ሰዎች በስልጣን ላይ የቆዩበት ዘመን ከላይ የተጠቀሰውን በየሣፃገሮቹ ያለውን የነጮች የበላይነት ስር የመስደድ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ ችግሩን ለመዓናታት በቂ ነበረ ወይስ አልነበረም ብሉ ዝገናዘብም አስፈላጊ ነው ከቢህ ጋር አብሮ መታሰብ ያለበት ፍትሃዊ የሃብት ክፍቸል በማድረግ የሚመሰገኙት ርበርት መጋቤ በነጮች ተይዘው የነበሩ ይዞታዎችን ለሃገራው ጥቁርች ማከፋፈል የጀመሩት መቼ ነው የሜለው ነው እኤአ በ ፃገራቸውን ነፃ አውጥተው መጀመሪያ በጠቅላይ ሚኒስተርነት ቆየት ብለው ደግሞ በፕሬዚደንትንት ሣገራቸውን በመምራት ይሁን በመግዛት ለ ድፍን አመታት ስልጣን ላይ የኖሩት ሮበርት ገብሬል ሙጋቤ ስርነቀል የመሬት ክፍፍሉን ገቢራዊ ያደረጉት በፈረንጆቹ አቀጣጠር ከ ዓሥ ባለው በመን ነበር ይህ ማለት አንድም ፍትሃዊ የፃብት ክፍፍል ማምጣት የፖለቲካ ስልጣንን አእንደመጋራት ወይም መጠቅለሉ በአጭር ሰዓት የሚሜከናጦን ቤት ስራ አይደለም ማለት ነው ሁለትም ሮበርት ሙጋቤ ወደ ዛያ አመት አካባቢ ስልጣን ላይ ከባጁ በጌላ የሰሩትን ስራ ማዴላ በአራት አመት ለምን አልሰሩም ብሉ መውቀሱ ምክንያታዊ ክርክር አለመሆኑን ያሳያል ከዚህ ይልቅ የማንዴላን በትር የተቀበሉት ታቦኢን ቤኪ አና ጃኮብ ዙማ ጉዳዩን በተመለከተ ያልተስተካክለውን ለማስተካከል ያሳዩትን ዳተኝነት ምክንያት መጠየቅ ይበልጥ ምክንታዊ ይመስለኛል የጃኮብ ዙማ ግላዊም ሆነ ፖለቲካዊ ማንነት በተለይ መፈተሸ ያለበት ነገር ነው እቢህ ላይ ማንዴላ ለወደፊቱም ቢሆን ፍትፃዊ የሃብት ክፍፍል በማምጣቱ ረገድ ምን መደረግ አለበት በሚለው አቅጣጫ ላይ ለመደራደር አለመሞከራቸው እንደ ጉድለት ሊታይ የሚችል መሆነ መረሳት የለበትም ማንዴላ ያልከፈቱት በር ተዘግቶ ይቀራል ወይም በመጀመሪያ ያልተነሳ ጉዳይ ዘግይቶ አይነሳ ሚባል ህግ የለም ቢኖርም በዚች ተለዋዋጭ አለም የሚሰራ አይሆንምና ጉዳዩን ወደ ጠረጳዛ ማምጣት ፖለቲካዊ ዛቢያውን ከተረከቡት ተተኪዎች ይጠበቃል መር ምዕራፍ ሰባት ስለ አባሪካ ከላይ የተቀመጡትን መሰረታዊ እውነታዎች ሳንረሳ ሁለቱን የነፃነት ታጋዮች ድካም ጥንካሬ ልዩነት መመሳሰል ዐደ መመርመሩ እናልፋለን ተመሳስቡሽ ከና ልየነት በአድሜ ከአምስት አመት በላይ የማይበላለጡት ኔልሰን ማንዴላ እና ሮበርት ሙጋቤ የሚያመሳስሏቸው ነገሮች አሉ በየፃ ገራቸው የተተሰቀሰውን አፍሪካን ከቅኝ አገዛዝ ነዓ የማውጣት ትግል በግንባር ቀደምትነት መምራታቸው አንዱ መመሳሰላቸው ነው በትግሉ ወቅት ሁለቱም ወደ ተለያዩ ፃሠች መሰደዳቸው ማንዴላ ዐዴ ኢትዮጵያ ሲሰደዱ ሙጋቤ ደግሞ ወደ ዛምቢ እና ጋና ተሰደው ነበርነ በቅኝ ገዥዎች እስርቤቶች መታሰራቸው በአስርቤት ሳለ የህግ ትምህርት መማራቸው ሁለቱም ለትግላቸው ስኬት የኢትዮጵያችንን አርዳታ ማግኘታቸው ሁለቱን ሰዎቹን ከሚመሳስሏቸው አውነታዎች መፃል ናቸው ከላይ የተጠቀሱት መመሳሰሎች ቢኖሩም ሁለቱ የነዛነት ታጋዮች ከመመሳላትቸው ይልቅ ልዩነታቸው ሳይበዛ አይተርም መሰረታዊው ልዩነታቸው ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ የትግላቸውን ቱርፋት የተጠቀመብት መንገድ ነው በዚህ አንፃር ሮበርት ሙጋቤ በቅኝ ግዛት ወቅት በዝምባበዌ የነበረው የነጮች አና ጥቁሮች ግንኙነት ከስሩ ተነቅሉ መጣል አለበት ብለው የሚምኑ ናቸው የዚህ መገለጫም በማይሞሉ ነጮች ተይዞ የነበረውን የፃገሪቱን ለም መራት ለጥቁር ገበሬዎች ማክከፋፈላቸው ነው በዚህ ሮበርት ሙጋቤ ተግባር ያልተደሰቱ ነጮች ክፍፍሉን ለማስፈፀም የሚውል ፈንድ ለመስጠት ፈቃደኞች ባለመሆናቸው የመሬት ክፍላናሉ የሚደረገው ያለ ካሳ ክፍያ ነበር ይህንን በማድረጋቸው ምዕራባዊያን ጥርሳቸውን ይነክሱባቸዋል።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال