Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የኢትዮጲያ_ታሪክ_ከዐፄ_ልብነ_ድንግል_እስከ_ዐፄ_ቴወድሮስ_ተ_መ.pdf


  • word cloud

የኢትዮጲያ_ታሪክ_ከዐፄ_ልብነ_ድንግል_እስከ_ዐፄ_ቴወድሮስ_ተ_መ.pdf
  • Extraction Summary

የኢትዮጵያ ታሪክ በሚል አርእስት ባ ክፍል ጽፎ ባ ምሕረት ያድርጉልኝ ብሎ ልዩ ልዩ ጌጥ ለዚያ ጊዜ አስደነቀ ይባላል ። መሣሪያውም ሲገኝ በዚሁ መጠን ግብርናውም የቤቱም ሥራ የልብስ አለባበሱም የጌጡም አኳ ኋን በመጠኑ እንደሚያምር የታወቀ ነው ። ከነዚህም በቀር በኢትዮጵያ ብዙ ዘመን የተቀመጡት ሞንሲኛር ደ ጃኮቢስ አባ ያዕቆብ ስለ ንጉሥ ሣሀለ ሥላሴ ናቸው» ማለታቸውን ጓደኛቸው ጃን በቲጊስት ኩልቦ «የኢትዮ ጵያ የሃይማኖትና የፖሊቲክ ታሪክ። ካ ድረስ ያለው አንቀጽ ነየሁለቱ አገር ሰዎች ለንግድ ሳይሆን ለግላቸው ባመጡት ፅቃ ቀረጥ አንዳይጠየቁ የሁለቱ አገር ሕዝቦች ከሸዋ ወደ እንግሊዝ አገር ከአንግሊዝ አገር ወደ ሸዋ ቢመጡ ካውራጃም ወዳውራጃ አንደ ልባቸው እየተዘዋወሩ ሲመጡ ማናቸው ንም በመክከከላቸው ጠብና ዊም የሚፈጥረውን ነገር እያስወገዱ በፍ ፍቅር ፀይን እየተያዩ እየተደጋገፉ እንዲኖሩ የሚያስጠነቅቅና የሚያስ ገድድ ነው ። በመከከላኛው ዘመን አዲስ ቅኝ አገር አስቸጋሪነቱን ወይም ጥቅሙ መክከከለኛ የሆነውን ጠባቂ ኀይለኛና የማይበገር የሆነውን በስምምነት ወዳጅ እያደረጉ የያንዳንዳቸውን መንግሥት በብርና በወርቅ ሀብታም እያደረጉ የባሕርና የመሬት ወታደራቸውን እያደራጁ የፈረንሳዊና የአንግሊዝ መሪዎች በፉክክር ይሽቀዳደሙ ነበር። በውጊያውም መጨረሻ አንዱ ላንዱ ጠላት እየፈጠረ ያዋጋው ነበር ። በዚሁ ጊዜ ከተዋዋሉት ውስጥ ። ከክፒቴን ሐሪስም ከሙሴ ሮሼም በተዋዋሉት ሰሌዳ በአርእስቱ መካከል የሦስቱ ሥላሴ በቀኝ የአንበሳ በግራ የርግብ ሥዕል አለበት ይባላል ። በዚህ ዓይነት ሣህለ ሥላሴ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥትነት መቀባት ነበር ። እርሳቸውም ይኽንኑ ለመፈጸምና ተቀብቶ ለመንገሥ ጳጳስ ለማስመጣት ተላልከው ነበር ይባላል ። በዚያ ጊዜ አንድ ቅኔ ዐዋቂ ደብተራ ከዚህ ቀጥሎ ያለውን የኀዘን ቅኔ ተቀኘላቸው ይባላል ። ከክርስትና ዘመን በፊት ያለውን ትተን ከክርስትና ወዲህ በእ ስያ በታናሽ አስያ በአፍሪካ ያሉት እስላሞች በገሃድ አስከ አራት ሚስት ድረስ ሲያገቡ ከቄስጠንጢኖስ ወዲህ በቀሩስጥንጥንያ ያሉት ነ የክርስቲያን ንጉሠ ነገሥቶች የአስያ የታናሽ እስያ የክርስቲያን ነገ ሥታቱም መሳፍንቱም የወንጌሉን ቃል ለመጠበቅ ያኽል አንድ ደንበኛ ሚስት በሰማንያ አግብተው የቀሩትን ደግሞ እንደ ቀባት በያለበት ማስቀመጥ በምሥራቃውያን ነገሥታትና መኳንንት ዘንድ የተለመደ ነው ። እርሳቸ ውም በበታቸው ሞት ምክንያት የቀናው አገር አምጦ ነበርና ለገሚሱ የጦር ወታደራቸውን እየላኩ ለገሚሱም ራሳቸው እየሄዱ አሳመኑ አስክ አሩሲም ድረስ ዘምተው ነበር ። ስለዚህ ስለ ተጻፈው የሸዋ በላባቶች ታሪክ ። ኛ ጸሓፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ ጽፈውት አባ ተስፋ ሥላሴ ወደ ፈረንሳዊ ተርጐኾመው በኢትዮጵያ ሚኒስትር የነበሩት ሙሴ ሞሪስ ደኮፔ አሻሽለወ በሳተሙት የዳግማዊ ምሂልክ ዜና መዋዕል ካኛው መጽሐፍ ከገጽ ዛ እስከ ጭ ውስጥ ። ኛ ብላቴን ጌታ ኅሩይ አሳትመውት ሳይጠረዝ ተበታትኖ በሚገ ኘው ታሪክ ውስጥ ። አሁን ያለነው ሺሕ ሻ ዓ ምላይ ነው ይኸውም ዐፄቴዎ ድሮስ ሊነ የቀረበበት የጊዜ ዋዜማ መሆኑ ነው ። ሣህስ ሥሳቤ ግራ ዐይኖቸው የተስኖክለው በጉግስ ጨዋታ ነው ይባላል ። ጨመቸ በለፈው በምዕራፍ እንደ ተጻፈው ሁሉ ። በሸዋም ንጉሥ ዜ ነው ።

  • Cosine Similarity

ተ ጻ መ ያፄ ልብነ ድንግል ዘመነ መንግሥት ። ስለ ዐፄ ልብነ ድንግል ። በየጊዜው በየቋንቋው የተጻ ፈው ያገራችንና የውጭ አገር ጽሑፍ እንደሚያስረዳን ዐፄ ልብነ ድንግል ያፄ ናዖድ ልጅ የዐፄ በእደ ማርያም የልጅ ፅ ልጅ ናቸው ። ባፄ ልብነ ድንግል ዘመነ መንግሥት የነበሩ መሳፍንትና መኳንንት የቤተ ክህነት ሊታውንትና ሹማምንት ዐፄ ልብነ ድንግል አሙሉ ሰውነት ደርሰው መንግሥ ቱን በሙሉ ሥልጣን በሚመሩበት ጊዜ በወታደርነትም በአስጥዳደ ርም በቤተ ክህነትም በኩል ሆነው ይሠሩ የነበሩ አለቆችና ሹማ ምንቶች ብዙዎች ናቸው አነዚህም አብዛኞቹ ወደፊት በዝርዝር በምናገኘው በግራኝ ጦርነት ጊዜ እየተዋጉ በዣግንነት የሞቱ እየ ቆጳሉ የተማረኩ ጥቂቶቹም የግራኝ ኃይል በጣም እየተጫነ ሄዶ በኋላ ተስፋ በመቀረጥ ወዴ ግራኝ እየገቡ አንዳንዶቹ እስክ መልለወና የደረሱ ጾሉ ። ን ጌጤ ዐፄ ልብነ ድንግል አባ ማቴዎስ አባ ስምዖን እቴጌ አሴኒ እቴጌ ናዖድ ሞገሳ እቴጌ ሰብለ ወንጌል ራስ ደገልሃን ታሪከ ነገሥቱ መልአከ ኃይሉ ለልብነ ራስ ወሰን ሰገድ አንዳንድ ማመልክቻ ። ትርጓሜው የጦር አለቃ በዛሬው ዘመን አጠራር የጦር ሚኒስትር ማለት ነው የማዕርግ ስሙ አንዳንድ ጊዜ ራስ አንዳንድ ጊዜ አዝማች ደገልሃን ይባላል። አንዳንድ ጊዜ ባጭሩ ራስ ወይም አዝማች አእስላሞ ይባላል ። የይፋት ገዥ ከንጉሥ ጋር ሆኖ ብዙ ጊዜ ከግራኝ ወር የተዋጋ «በባደቂ ጦርነት ጠቅላይ አዝማች የነበረው ራስ ወሰን ሰገድ ሲሞት ተስፋ ቆርጦ ታርቆ ለግራኝ ገብቶ ከንጉሠ ጦር ጋር በአምበግሼን ሲዋጋ የተገደለ ። ታሪከ ነገሥት ስምዖን የሚለው በብኩዙ ቦታ የተዋጋ የጦር አለቃ በሽምብራ ዙሬ ጦርነት ዮናኤልን ያቆሰለ ግርማን የወሰን ሰገድ ጦርነት ጊዜ ያቆሰለ በደ ብረ ብርሃን ተክለ ጊዮርጊስን የገደለ በአ ምሐራ ካፄ ልብነ ድንግል ጋር ተዋግቶ ያሸነፈ ራስ ወሰን ሰገድን የገደለ ። ባፄ ልብነ ድንግል ሹማምንት በነብሕት ወደድ ሠርፄ ፀራስ ማኅፀንቶ በአውራይ ኦትማን በተክለ ኢየሱስ እንደዚሁም በግራኝ አህመድና በሹማምንቱ መካከል በአማጃህ በባደቂ ዱከምና ሞጆ አጠገብ በየጊዜው የተደረገው ጦርነት ግራኝ አህመድ ወደ ጠረር ሔይ እንደገና ለመመስስ ትልቅ ዝግ ጅት ሲያደርግ እንደዚሁ ዐፄ ልብነ ድንግል በበኩላቸው ግራሻን ለመ ውጋትና ለማጥፋት ዝግጅት ሲያደርጉ መሰንፀታቸው የታወቀ ነው በደ ዋሮ እንደ ዐርባ ሽመል በይፋት እንደወናግ ዣን ያሉት ቢሞቱ ሌሴሎች ኑ ታላላቅ መኳንንትና አገረ ገዥዎች ራስ ደገልሃን ነ ራስ ባንያት ራስ ማኅፀንቶ ራስ ወሰን ሰገድ ራስ እስላም ። በዚህ ጦርነት ብዙ መኳንንት ቢያልቁ የዳሞቱ ራስወሰን ሰገድ የይፋቱ ራስ አስላም ሰገድ ራስ ደገልሃን ቢትወደድ መሐመድ በድላይ የቃግማጮው አዝማች ተክለ ሃይማኖት የሠራዌው አዝማች ተስፋ ልዑል ሌሎችም እነአዝማች አዳሉ እነተክለ ሐዋርያት ወደ ፊት ። እንደዚሁም ወሰን ሰገድ ድል የሆነ ጊዜ ገብረ እንድርያስ የሚ ባለው ተማርኮ ነበር። በባደቄ በሽምብራ ዙሬ በአይፈርስ በዝሆን ዱር ጦርነት ከወደቁ ታላላቅ አለቆች ውስጥ ባሕር ነጋኸ ዘወንጌል አዝማች ዕቁበ ሚካኤል የሮቤል ታናሽ ወንድም ጸሕፈ ላም ሮቤል ራስ ማኅፀንቶ ራስ እስላም ሰገድ እስላሞ አዝማች ዓምደ ሚቫኤል የሮቤል ልጅ አሁን ደግሞ ታላቁና የተከበረው ራስ ወሰን ሰገድ መሞታቸውን እነሆ በለፈው ተመልክተናል ። ራስ ወሰን ሰገድ ተዋግቶ በሞተ ጊዜ ንጉሥ ኦፄ ልብነ ድንግል ዋጅ ኣተባለው አገር ላይ ነበሩ ። በዚህ ምዕራፍ ውስጥ በጭሩ የምንመለከተው ንጉሥ አፄ ልብነ ድንግል ጦራቸው በአለፉት ዓመቶች በሽምብራ ኩሬ በአይፈርስ በዛሪ በዝሆን ዱር ጦርነት ከተሸነፈ ከዋና ዋና የጦር አለቆቻቸው ውስጥ እነራስ አስላም ሰገድ እነራስ ወሰን ሰገድ ሌሎቹም በየሥ ፍራቸው እየተዋጉ ከሞቱ ወዲህ ሰፊውን የኢትዮጵያ የደቡብና የደ ቡብ ምሥራቅ ግዛታቸውን በዚያን ጊዜ እንደታላላቅ አውራጃ የሚ ቆጠሩትን ይፋትን ፈጠጋርን በዛሬው በናዝሬት ግዛት ዙሪያ የሚገ ኘው ሁሉ ደዋሮን አንደ ግማሹ የደንከል እንደ ቀሩት ያሩሲ የበሌን የሸዋን የዳሞትን የጉራጌን ግዛት ሁሉ ለኣሸናፊው ለግራኝ አህመድ ለቀው ወደ ቤተ አምሐራ አማራ ሳይንትና ወሎ መካከል ሄደው በዚያ ወደዚህ ሥፍራ የሚያመጣውን ጠባብ መንገድና ዋና ዊና በር የጦር አለቆቻቸውን ራስ ደጋልሃንንና ራስ ባንያትን ጦር ደልድለው እያስጠበቁ ራሳቸው በወሲል ተራራ መቀመጣቸውንነው። የሆነ ሆኖ በማናቸውም ረገድ ኑር ሠራዊቱን አዘጋጅቶ ወደሸዋ መጥቶ መመሪያ ጊዜ ከንጉሠ አንደራሴ ጋራ ጦርነት ገጥሞ ተሸንፎ ይኸም በሆነ በምጹኛው ዓመት ሚስቱን ድል ወንበራን አስከትሎ ከቀድሞ በበለጠ ኀይል ተደራጅቶ ከሐረር ወደ ሸዋ መጥቶ ፈጠጋርን ቡልጋን ወረረ በዚያ ጊዜ ንጉሠ ዐፄ ገላውዴ ዎስ ጐጃም ሆነው የደብረ ወርቅን ቤተ ክርስቲያን ያሠሩ ነበርና የዚህን ወሬ በሰሙ ጊዜ በንዴት ከጐጃም ወዶ ሸዋ ተሻገሩ። የዐፄ ሠርፀ ድንግል ዘመነ መንግሥት ። ስለ ዐፄ ሠርፀ ድንግል ። ከርሱም ጋራ የጐጃም ገዥ ዘርዓ ዮሐንስን የደንቢያው ሐርቦ ሌሎቹም እነአዝማች ተክሉ እነሮም ሰገድ እነአኣስላም ሰገድ የሚባሉት ጭፍሮቻቸውን እየ ያዙ አብረውለት ስለ ነበረ የዐፄ ሠርፀ ድንግል ሁኔታ በሙሇመ ሪያ ጊዜ ወደሚያስፈራ አኳኋን ላይ ነበር ከዐፄ ሠርፀ ድንግልም ጋራ አያታቸው እቴጌ ሰብለ ወንጌል የዐፄ ልብነ ድንግል ባሌቤት እቴጌ ሥሉስ ኀይላ ወይም አድማስ ሞገሳ የሚበሉት የዐፄ ሚናስ ባለቤት ሆነው በጸሎትና በኀዘን ከመነኩሳቱና ከቀሳውስቱ ጋራ ስለ ሠርፀ ድንግል መንግሥት አቋቋም ይጨነቁ ነበር ። ከዚህ ልጣኖች መሃ በኋላ ዐፄ ሠርፀ ድንግል ዐፄ ገራድ ብዙ ጊዜ አየሸፈተ ታማኝነት ባቶች ስም ስላልነበረው ባገሩ ላይ ደጃዝማች ተክለ ጊዮርጊስ የማባለውን ሾመው ውጳውይማ ወደ በጌምድር ተመለሱ ። ዐፄ ሠርፀ ድንግል በዘመናቸው ስለ ሠሩትና ስለ ዕረፍታቸው ዐፄ ሠርፀ ድንግል በ ዓመት በሚሆነው ዘመነ መንግሥታ ቸው ሁለት ጊዜ ወደ ምጥዋና ወደ ደበሩአ ጠረፍ ሄደው ከቱ ርኮች እየተዋጉ የኢትዮጵያን የጠረፍ ግዛት ለማስፋፋት ሁለት ጊዜም ወደ እናሪያ ተጉዘው በግራኝ ጊዜ የተከፋፈለው አገር ከመንግሥቱ አንዲተባበር በዚሀም አገርና በዙሪያው የክርስትና ሃይማኖት አንዲዘ ረጋ በመጣር የቀረውም አገር ሁሉ ባንድ በኢትዮጵያ መንግሥት ውስጥ ተባብሮ እንዲተዳደር በጦርነትም በዘዴም ከላስቶችም ከፈላሾችም ከጋፋቶችም ከጋሎችም ከሐረርጌ ወላስሞችም ጋራ ያደረጉትን ትግል ከብዙ በጥቂቱ ተመልክተናል ። አሁን ግን ለጊዜው ይኸን ወደ ጐን አድርገን የኢትዮጵያ ነገ ሥታት የፖርቱጋልን መንግሥት ትተው ፊትም ዐፄ ዘድንግል አሁንም ዐፄ ሱስንዮስ ከኤስፓኝ ንጉሥ ጋራ የተላላኩበትን ምክንያት ለመግለጽ እንዲረዳ ስለ ኤስፓኝ መንግሥት ባጭሩ እንጠቅሳለን ። ራስ ዘሥላሴ ከዐፄ ሠርፀ ድንግል ዘመን ምሮ አንዳንድ ጊዜም እየታሰረ በሌላውም ጊዜ በከበሬታ የነበረ ሰው ነው። ዐፄ ልብነ ድንግል ግራኝ ነ መሕመድ የሆነውን ማስታ የቱርክንና የየ መንን መንግሥት ድጋፍ አድርጎ ተነሥቶ አገራቸውን በጠፋ ጊዜ ከክርስቲያኑ ከፖርቱጋል መንግሥት ጋራ ዐፄ ገላውዴዎስ የግራኝን ኀይል ለማጥ ቸው ዐፄ ፋሷል ከክቶሊኮች ጋራ ስፓኝና የፖርቱጋል መንግሥታት በለጋራና ክባታቸው በስጋራ ከነበረው ማት ለመንግሥታቸው አስፈላጊ መሆኑን የነበረውን ለዛሬ ጥቅም ሲያስፈልግ መልሶ ወዳጅ በኢትዮጵያና በመላው ዓለም ርቶበታል ስለዚህ ዐፄ ፋሲልና ፓሸ በዚሁ መሠረት ስምምነትና ያልፈቀዱላትን የውጭ አገር ተላልከው ባገኙት ርዳታ ልጃ ፋት ቻሉ ። ከዚህ ጊዜ በኋላ መልክአ ክርስቶስ የተባለ የላስታ ባ በት አስቀድሞ በዐፄ ችሱነንዮስ ጊዜ በሃይማኖት ምክንያት ሸፍቶ ሲኖር በዐፄ ፋሲል ጊዜ የእስክንድርያ ሃይማኖት ከተመለሰ በኋላ የሃይማኖቱን ምክንያት ዙፋን ወደ መፈለግ አዞረና ለጦር ነት ይዘጋጅ መር ። ይኸውም መልክአ ማርያም ንጉሠ በዳሞትና በጣና አጠገብ ከጋሎች ጋራ በሚዋጉበት ጊዜ ምቹ ሰዓት እየፈለገ ከላስታ እስከ ጐንደር እየመጣ አገር እያሸበረ ከብትም ሲዘርፍ ራስ ብዕለ ክርስ ስ የሚባለው የንጉሠ የጦር አለቃ እየወጋ ይመልሰው ነበር ። ዐፄ ኢያሱ ይኸን በሰሙ ጊዜ እንደ አያታቸው እንደ ዐፄ ፋሲል አደን ማደንይወዱ ነበረና ከጥቂት ሰዎች ጋራ በቶሎ ወደዚሁ ሥፍራ ሔዱ። ዐፄ ኢያሱ አድያም ሰገድ ባጡ ላይ አንደ ነገት እንደ ዐፄ ክብ በሺህ ፄ ዓም እንደ ነገሥት እንደ ዐፄ ዘርዐ ያዕቆብ ከሺህ ኛ ዓመት ወዲህ በጐንደር ከነገሠት ነገሥታት ውስጥ ከገናናዎቹ ያንዱ የዐፄ ኢያሱ አድያም ሰገድ ስም በሸዋም በትግሬም በጋላም አገር ሁሉ በጣም የገነነ ነበር ። የንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ዘመነ መንግሥት ። ዐፄ ቴዎፍሎስ የዐፄ ዮሐንስ ጻድቁ ልጅ የዐፄ ኢያሱ አድያም ሰገድ ወንድም መሆናቸውን በዚያ ጊዜም አንድ ንጉሥ ብዙ ልጆች ያሉት እንደ ሆነ ከብዙም ልጆች የበዙሩ ወይም አባቱ በኑዛዜው አው ርዕት መንግሥት የያዘ እንደሆነ የቀሩት ተይዘው ወሀኒ አምባ ተራራ ላይ በዘበኛ እየተጠበቁ መቀመጣቸውን ባለፈው ጽፈናል ዞ ስለዚህ የዚያ ጊዜ የነገሥታት ልጆች የዛሬ ጊዜ ነገሥታት እንደሚያደርጉት የአው ራጃ አገር በክፍል እየተሰጣቸው የእገሌ አገር መስፍን እየተባሉ በሹ መት ተቀምጠው ደስታቸውን ከነጋሚው ወንድማቸው ጋራ ሊክፈሉ አይች ሉም ። እንደዚሁም ዐፄ ቴዎፍሎስ በወንድማቸው በዐፄ ኢያሱና በወንድማቸው ልጅ በዐፄ ተክለ ሃይማኖት ዘመነ መንግሥት በወህኒ አምባ እስረኛ ሆነው ይቀመጡነበር በኋሳ ግን ዐፄ ተክለ ሃይማኖት በደሙባቸው ሰዎች እጅ አገው ምድር ጫካበሞቱ ጊዜ አልጋቸውን የሚይዝ የደ ረሰ ልጅባለመኖሩ በጅሮንድ ዮስጦስ ቦዐፄቴዎፍሎስን ከወህኒ አምባ አውር ደው በሺሕ ዓም በሐምሌ ወር አነገሙዋቸው ስመ መንግሥታቸ ውም አፅራር ሰገድ» ተባለ ። እንዲያውም ያፄ ኢያሱ ልጅ ዐፄ ተክለ ሃይማኖት ባረፉ ጊዜ የበጌምድር አገረ ገዥ ራስ ፋሪስ ናዖድ የሚባለውን ያ ዓመት የማቹን ንጉሥ የተክለ ሃይማኖትን ልጅ ሲያነግሠ ናዖድ ሕፃን ስለሆነ መንግሥት ለመያዝ አይችልም ብለው ከወህኒ አምባ ዐፄ ቴዎፍሎስን አውርደው ለመንግሥት ያበቁ ራስ ዮስጦስ ናቸው ። ቀጥሎም ከዚህ ቀደም በራስ ፋሪስ ርዳታ ከነገሠ በኋላ ያፀ ዓመት ልጅ ነውና መንግሥት አይችልም ተብሎ ተመይሶ የታሠረው ናዖድ የሚባለው ያፄ ተክለ ሃይማኖት ልጅ ዛሬ ግን በዕድሜ ስለ በሰለ አንድ ጊዜ ዕድሉን ለመፈተን ከወህኒ አምበ አምልጦ ወጣ ። ለ እቴጌ ማርያም ሥና የዐፄ ሠርፀ ድንግል ባለቤት በግራርያ ማኅደረ ማርያምን ሐ ዐፄ ኢያሱ አድያም ሰገድ ደብረ ብርሃን ሥላሴን ጐንደር መ ዐፄ ዮስጦስ ልደታ ለማርያምን ጐንደር ። የዐፄ ኢያሱ ብርሃን ሰገድ ዘመነ መንግሥት ። ጥቂትም ወራት እንደ ታስሩ ከከአሥራታቸው ተፈቱና እንዲያውም ከት ግሬ ወደ ጎንደር መጥተው ብዙ ጊዜ የንጉሥ አማካሪና በለማል ሆነው ሣው እቴጌ ንትቸ ዐፄ ክደን የ መ ብርያን ሰገድ ኢያሱን እንደ ወለዱ በወጣትነታቸው ጊዜ ባለቤታቸው ዐፄ በካፋ ስለሞቱ ደንበኛ ባል ሳያገቡ በልጃቸው ቦኝሁ በዐፄ ኢያሱ ጊዜ እንደ ንግ ሥት ሆነው ከልጃቸው ጋራ ይገዙ ነበር ። ነ በዚህ ጊዜ እቴጌ ምንትዋብ ስለ ጋሎች መውደቅ ምንም አንኳን ከራስ ሚካኤል ጋራ ቢተባበሩ ስለ ልጅ ልጃቸው ስለ ዐፄ ኢዮአስ ሕይወት አስቀድመው ተጨንቀው ነበር ዳሩ ግን ለማጻን ሳይችጵ ቀር ተው በሞቱም ጊዜ በጣም አዘኑ ይባላል ። የዐፄ ተክለ ሃይማኖት ዘመነ መንግሥት ። ዐፄ ዮሐንስ ከሞቱ በኋላ ራስ ሚካኤል የኝህኑ የዐፄ ዮሐንስን ልጅ ተክለ ሃይማኖትን ስመ መንግሥታቸውን «ኀያል ሰገድ» አሰኝተው አነገ ሷቸው ። ለጥቂት ጊዜ ነግሦ የነበረው ሱስን ዮኙስም ከጥቂት ሰዎች ጋራ ጐንደርን ለቆ ወዴ ቋራ ጫካ ሸሸ « ዐፄ ተክለ ሃይማኖትና ራስ ሚክኤልም ጐንደር በገቡ ጊዜ እገሌ ንጉሥን አምቷል አገሌ በራስ ሚካኤል ክፉ መክሯል እየተባለ ብዙ ሰው እየተ ያዘ በጥይትና በሰይፍ ተገደለ። በዚሀ ጊዜ እነዚህ የነበሩበት ሥፍራ ከጐንይዶር በደቡብ በኩል ስበርቀዝ እሚባለው ሥፍራ ሳይ ነበርና ራስ ሚከኤል እዚሁ ሥፍራ ድረስ ሄደው በሺሕ ዓ ም በግንቦት ወር ጦርነት ተጋጠጃቸው ጦርነቱም ቀን ሲግል ቀን ሲበርድ እስከ ስምንት ቀን ድረስ ፄየ ይባላል ። በዚህ ጊዜ እቴጌ ምንትዋብ ስለ ጋሎች መውደቅ ምንም እንኳን ከራስ ሚካኤል ጋራ ቢተባበሩ ስለ ልጅ ልጃቸው ስለ ዐፄ ኢዮአስ ሕይወት አስቀድመው ተጨንቀው ነበር ዳሩግን ለማዳን ሳይችሉ ቀር ተወ በሞቱም ጊዜ በጣም አዘኑ ይበላል ። ጩ ሠ ይኸን በመሰለ ከፍ ባለ ክብርና ግርማ ሥልጣንና መፈራት የዐፄ ኢዮኦስ አበቶች ዐፄ ኢያሱ ብርሃን ሰገድ ዐዊ በክፋ መሲሕ ሰገድ ዐፄ ኢያሱ አድያም ሰገድ ገዝተው እንዳለፉ እንደዚሁ ዐፄ ኢዮአስ ምረው ነበር ዳሩግን መጨረስ አልሆነላቸውም ። ዐፄ ዮሐንስ ከሞቱ በኋላ ራስ ሚካኤል የኝህኑ የዐፄ ዮሕንስን ልጅ ተክለ ሃይማኖትን ስመ መንግሥታቸውን «ኅያል ሰገድ» አሰኝተው አነገ ሷቸው ዞ። በበጌምድር ትልቁ ራስ ዐሊ በዳሞት ራስ ክፍለ አዳም በትግሬ ራስ ክፍለ ኢየ ጅሙ ቡስ በሬፊት ቀጥሎ ልጃቸው ራስ ወልደ ሥላሴ ይገኹ ዢመር ሸዋም ገና አስቀድሞ ከዐፄ ኢያሱ ብርሃን ሰገድ ዘመን ፐምሮ ተነጥሎ በዚህም ዘመን አስፋ ወሰን መመሪያ ወሰን ሰገድ ተክትለው ራሳቸ ውን ችለው ሸዋን ያስተዳድሩ ነበር « ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ መንግሥት የታወቀው መደብነቱ ይኸው ጐንደር ስለሆነ በዚህም ላይ ለስሙም ቢሆን ዘውድ የደሩና የተቀቡ ነገሥታት ስላሉበት በጐንደር ኑ የሚቀመጠው መስፍን እየተባለ ከቀሩት ሁሉ የበላይ ሆኖ መታየቱ አልቀረም ። በዚህ ጊዜ ራስ ወልደ ሥላሴ ራስ ዐሊና ዐፄ ተክለ ጊዮርጊስ አንድ ወገን ራስ ገብረ መስቀልና ዐፄ በእደ ማርያም ከሌላው ወገን ሆነው ርስ በርሳቸው ሷዋጉ በመጨረሻ ጠቅላላ ሥልጣን ለመያዝ ተስፋ አድርገው እዳር ሆነው ሁለቱንም ወገኖች በነገረ ሠሪይገፋችፍቸው ነበር ይባላል ። እንደ ታሰበውም ራስ ዐሊና ዐፄ ተክለ ጊዮርጊስ ክንድ ወገን እንዲሁም ራስ ገብረ መስቀልና ፀፄ በእደ ማርያም ከሌላው ወገን ሆነው ጦርነት ተደረገና ራስ ዐሊ ዐፄበአደ ማርያምን ድል አድርገው ገደሏቸው ። ራስ ገብረ መስቀልም ከዚሁ ጦር ነት ሸሽተው ክመለጡ በኋላ አንደ ገና ጦር አደራጅተው መጥተው በዐፄ ተክለ ጊዮርጊስ ሥፍራ ዐፄ ተክለ ሃይማኖትን አንግሻለሁ ብለው አዋጅ አናገሩ ዐፄ ተክለ ሃይማኖትም በንጉሥነት ከዐፄ ተክስ ጊዮር ጊስ በኋላ አንድ ዓመት ያኽል እንደ ቁዩ ራስ ዐሊ ከበጌምድር ራስ ወልደ ሥላሴ ከእንደርታ ተስማምተው በራስ ገብረ መስቀል ላይ ተነሠባቸው ። ራስ ወልደ ሥላሴም ራስ ዐሊ በሳብ እንደ ተስማማቸ ውና ከኋላቸው ከበጌምድር ምንም አደጋእንደማይዴርስበቸው በተረዱ ጊዜ ተንቤን ሄደው ከራስ ገብረ መስቀል ጋራ ተዋጉና ድል አደረጉ። በመላውም ትግሬ ላይ የበላይነታቸውን ሥልጣን በይፋ አረጋገጡ ራስ ዐሊም በበኩላቸው ጐንደር ከተማ ገብተው ራስ ገብረ መስቀል አንግ ሠዋቸው የነበሩትን ዐፄ ተክለ ሃይማኖትን አባረው የዐፄ ኢያሱን ልጅ ዐፄ ሕዝቅያስን አነገሥ ። ራስ ዐሊ ከየጁ የመጡ የጋላ ዘር በመሆ ናቸው የምስፍንናው ሥፍራ በራሳቸው በመያዙ በሴሎቹ ዘንድ ቅናት ንና ሞጭትን ፈጠረ ከነዚሁም ከዚህ ቀደም ያነሣናቸው የእንደርታው ራስ ወልዴ ሥላሴ የተንቤኑ ራስ ገብረ መስቀል የጐጃሙ ታላቅ ራስ ኀይሉ ይልቁንም ሊና ዐፄ ተክለ ማርያም ከሌላው ሥልጣን ለመያዝ ሠሪ ይገፋጁቸው ጊዮርጊስ ክንድ ም ከሌላው ወገን ድል አድርገው ተክለ ጊየርጊ ም ከዚሁ ጦር ጅተው መጥተው ንግሻሸለዙ ብለው ሀፄ ተክለ ጊዮር ሊ ከበጌምድር እንደ ተስማማቸ ስበቸው በተረዱ ድል አደረጉ። በዚሁ ዐይነት ታላቅ ራስ ኀይሉ የዐፄ ኢዮአስን ልጅ ዐፄ ኢያሱን ራስ ዓሥራት ዐፄ ሕዝቅያስን ራስ ወልደ ገብርኤል ዐፄ በእደ ማር ያምን እንደዚሁም እነራስ ገብረ መስቀል እነራስ ወልደ ሥላሴ አንዳ ንድ የነጋሚ ዝዘር እያነገሠ እንደራሴነት ይዘናል እያሉ ዐውጀዋል ። ይኸንንም ለማግኘት አላይ እንደ ተጻፈው ከማ ሮቹና ከትግሮቹ በኩል ብዙዎቹ ጣሩ ነገር ግን ለጥቂት ጊዜ ራስ ዓሥራትና ራስ ወልደ ገብርኤል በጐንደር ራስ ግይሉ ራስ ገብረ መስቀል ራስ» ገብሬ ጥቂትጊዜ ከጐንደርውጭ ቢይዙም የእንደራሴነቱ ሥፍራ ከትልቁ ራስ ዐሊ እስከ ትንሹ ራስ ዐሊ ድረስ ከሴሩ ጓንኾል ዘር አልወጣም ። ይኸንንም ራስ ወልደ ገብርኤል በሰሙ ጊዜ እጁንይዘኽ ላክልኝ የሚል ኀይለ ቃል ጨምረው ላኩ ራስመርድም ደጃች እሸቴ አልሰድም ብለው ክራስ ዓሥራት ጋራ ሆነው ራስ ወልደ ገብርኤልን ለመዋጋት ወደ በጌ ምድር ተጓዙ « በዚያም የበጌንምድር ሊቃውንት ተሰባሰቡና ከደጃች እሸቴ ግዛት ቄርጠው እስከ ርብ ድረስ ራስ መርድ ለራስ ወልደገብርኤል ሊለቁ ተራርቀው ተመለሱ። የሆነ ሆኖ ራስ ወልደ ገብርኤልና ራስ መርድ በጦርነቱ ላይ ስለ ሞቱ ራስ ዓሥራትና ራስ ገብሬም ስለ ሸሹ በመካ ከሉ የእንደራሴነ ሥፍራ በዶ ስለ ሆነ በወንድማቸው በደጃች አሉላ የትንሹ ራስ ዐሊ አባት ደጋፊነት ራስ ጉግሳ የእንደራሴ ነቱን ሥፍራ ያዙ ። መዢመሪያ ታላቅ ራስ ዐሊ ቀጥሎ ወንድማቸው ራስ ዐሊጋዝ ከዚያ ወንድማማቾቹ ራስ ወልደ ገብርኤልና ራስ በከ መ መ መመመመመመሙሙሉ መ ዓሥራት በእንደራሴነት ሷገሹ ቄይተው ባለፈው ጦርነት ራስ ። በዚህም ጊዜ ራስ ወልደ ሥላሴ በራስ ጉግሳ ላይ ለመነሣት ምክንያት አገኙ ። ሸዋ ግን ከዚህ ቀደም በዐፄ ኢያሱ ብርሃን ሰገድ ጊዜ ከጐን ደር መንግሥት ተነጥሎ ራሱን እንደ ቻለ ነው በተፍጻሜተ መንግሥት ተክለ ጊዮርጊስ ጊዜ ለማስገበርም ቢሞከር አልተቻለም ። በዚሁ ምክንያት ራስ ይማምና ደጃች ኃይለ ማርያም መዝመሪያ ዋልባ ላይ ቀጥሎ ንደር አጠገብ ተዋጉ ነገር ግን ራስ ይማም ድል አደረጓቸው ። በበታቸው በራስ ጉግሳ ጊዜ በትግሬ ራስ ወልደ ሥላሴ በዳሞት ደጃች ወዴ አንገዛም እያሉ ያው ። እንግዴህ ደጃች ጐሹ ጐጃምን በሚገዙበት ጊዜ በበጌምድር ራስ ማርዬ የዋናውን መንግሥት እንደራሴነቱን ስለ ያዙ እንዲገብሩላቸው ለደጃች ጐሹ ላኩባቸው ደጃች ጐሹም እንደ ተላመደው አልገብርም ብለው ላኩ በዚሀም ጊዜ የደጃች ጐሹ ልጅ ደጃች ብሩ እሙሉ ሰውነት ደርሰው ራስ ማርዬን ለመውጋት ከባታቸው ጋራ ተባብረው ተፅ ልፈውነበር ። የራስ ማርዬና የደጃች ሰባጋዲስ ሰብአ ጋዲስ ጦርነት « ከዚህ ዘመን ቀደም ብሎ በአጋሜ ውስጥ በራስ ወልደ ሥላሴ ጊዜ ሹም አጋሜ ወልዱ ተነሥተው ኀይለኛና አስፈሪ ሆነው ነበር ። ቅድሞ በራስ ጉግሳና በራስ ወልደ ሥላሴ ጠብና ጦርነት ጊዜ የስሜኑ ራስ ገብሬ በሁለቱ መካከል ሆነው እንዴ ጊዜውና ያገራቸው ያስተዳደር ዘዴ ፖሊቲክ እንደ ፈቀደላቸው ጊዜ ላንደኛው ሌላ ጊዜ ለኛው ወገን ሲሆኑ እነቪያም የትግሬና ያማራ ገዥዎች ወደየ ራሳቸው ወገን ለመሳብ ይጥሩ አንደ ነበረ በመጨረሻሽም ራስ ገብሬ ከራስ ወልደ ሥላሴ ጋራ እንደ ነበሩ በለፈው ተጽቕል ። ነገር ግን ደጃች ሰባጋዲስ ብዙ ጦር ይዘው ከልጃቸው ከደጃች ሐጐስ ጋራ ሆነው ራስ ማርዬን ጦርነት ለመግጠም በተሰናዱ ጊዜ ደጃች ወቤ ጦራቸውን ይዘው ሳይታሰብ በድንገት አራስ ማርዬዩ ጋራ ሆነው የሚስታቸውን አባት ደጃች ሰባጋዲስን ለመውጋት ተሰለፉ ። ቢ ዜው እየተነው « ጦርነት ጊዜ ሐጐስ በሰሙ ጊዜ ጦራቸውን ይዘው ወደ ራስ ማርዬ ገሥግሠው ሙ የገራቸወ ሄደው በ አፍ ጠመንጃ ተኩዕው ራስ ማርዬን ገደሏቸው ። በዚህ መጽሐፍ በምዕራፍ ስለ ዓለም ታሪክ አከፋፈል በምዕራፍ ጅ ስለ ፖርቱጋል መንግሥት በምዕራፍ ስለ ዐረቦችና ስለ ቱርኮች አነሣሥ በምዕራፍ ወዉ ስለ ኤስፓኝ መንግሥት ገናናነት በምፅራናፍ ስለ ዓለም ሁኔታና ስለ ፈረንሳዊ መንግሥት ትልቅነትእስከሉዊ ኛ ዘመነ መንግሥት እስከ ሺሕ ዓምግድም ድረስ ያለውን በጭር ባጭሩ በጠቀስንበት ጊዜ እነዚህ ሁሉ ከኢትዮጵያ ጋራ በየጊዜው ያገ ናኛቸውን ምክንያት ሳንጠቅሰው አላለፍንም » አሁንም ከአድያም ሰገድ ኢያሱ ዘመነ መንግሥት ወዲህ እስከ ትንሹ ራስ ዐሊ ዘመን ድረስ በዓለም የሆነውን ጠቅሰን በዚሀምጊዜ ውስጥ ከኢትዮጵያ ጋራ የተደረገውን ግንኙነት በዚህ ምዕራፍ ወጣልቃ አግብተን እናስታውሳላለን ። በዚህም ጊዜ ከዚህ ቀጾም እንደ ተጻፈው በዐፄ ተክለ ሃይማኖት ጊዜ ጀምስ ብሩስ ወደ ኢትዮጵያ ገብቶ ከተሠለሰ በኋላ ስለ ኢትዮጵያና ስለ ዐበይ ወንዝ ሁኔታ በምስት ቦሊም የተከፈለ ትልቅ መጽሐፍ በእንግሊዝ ቋንቋ በጸፈ ጊዜ ብዙ የአንግሊዝ ተወላጆች አገር መርማሪዎችና ሚሲዮኖች ስለ ኢትዮጵያ በጣም ማሰብ ሇጅመሩ። ፖ መ ዳሩ ግን አንባቢ ወደ ኋላው ተመልፅ እንደሚያስታውሰው በዚህ ዘመን የነገሥታቱ ኀይል ወድቆ መሳፍንት በያለበት አይለው አእርስ በርሳቸው የሚዋጉበት ጊዜ ስለሆነ ዐፄ ዕጓለ ጽዮንም እንደ ወይዘሮ በግንብ ውስጥ ዐፄ እየተባሉ መቀመጥ ብቻ እንደ ነበረባቸው በዚህም ዘመን ዋናው እንደራሴ ራስ ጉግሳ እንዴ ነበሩ የትግሬውም ራስ ወልደ ሥላሴ ለጐንደሩ አንደራሴ ለራስ ጉግሳ አልገዛም ብለው ለብ ቻቸው ሆነው የሚከራከሩበት ጊዜ ነበር ። እንግዴህ ናፖሊዎን በዘመነ መንግሥቱ በሺሕ ቿሀ እስከ ሺሕ ቿ ዓም ንጉሠ ነገሥት በነበረበት ጊዜ በኛ የነገሥታቱ ሥልጣን ወድቆ እንደራሴዎቹ እነራስ ጉግሣ በበጌምድር በትግሬም ራስ ወልደ ሥላሴ በፊት ቀጥሎ ደጃች ሰባጋዲስ በሸዋ መርድ አዝማች ወሰን ሰገድ የነበሩበት ጊዜ ነው በጐንደር ። ራስ ዐሊ ከራስ ዶሪ በኋላ እንደራሴነትን በያዙ ጊዜ ዐፄ ገብረ ክርስቶስን ከምጽርሐ ማርያም አስመጥተው አነገሙዋቸው « ከዚያ ደግሞ ዐፄ ሣሀሉን ሣህለ ድንግልን ከሣህሉ በኋላ ዐፄ ዮሐንስ ኛ የተባሉትን አንግሠው አስቀመጡ ። ባራሪውን በጦር ቢሆንም ንጉሥ ምኒልክና ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት እምባቦ ላይ ተዋግተው ንጉሥ ምኒልክ ባሸነፉ ጊዜ ንጉሠ ነገሥቱ ዐፄ ዮሐንስ ከመቀሌ ወደ ወረይሉ መጥተው ዐፄ ምኒል ክን ንጉሥ ተክለ ሃይማኖትን እንደያዝሀ ና ብለው እንደጠሯ ቸው ራስ ዐሊም የደጃች ጐሹንና የልጃቸውን የደጃች ብሩን ውጊያ በሰሙ ጊዜ ከደብረ ታቦር ተነሥተው በግሥጋጫ ወደ ጐጃም መጡ ። በዚህ ጊዜ ልጃቸው ደጃች ተሰማ የንጉሥ ተክለ ሃይማኖት አባት ወደ ራስ ዐሊ ሄደው እኔን በርሳቸው ምትክ ይሰሩኝና አባ ቴን ደጃች ጐሹን እባክዎ ይፍቱልኝ ብለው ለራስ ዐሊ ልመና አቀ ረቡ ። ደጃች ጐሹ በዳሞት ልጃቸው ደጃች ተሰማ በአገውና በቡሬ ለራስ ዐሊ ታማኝ ሆነው ሳሉ ደጃች ብሩ ብቻ በሶማ አምባ ሆነው ብዙ ቀን እየተዋጉ የራስ ዐሊ የግዛት ዘመን በዐፄ ቴዎ ድሮስ እስኪወድቅ ድረስ ራስ ዐሊን ሲያስቸግሩ በኋላም ዐፄ ቴዎ ድሮስን ሲያውኩ ኖሩ። በአኩስም በላስታ በሸዋ ቤተ መንግሥት ጊዜ ይኸውም ማለት ሺሕ ዓመት ግድም ከክርስቶስ ልደት በፊት ምሮ ይኽ ያሁኑ መጽ ሐፍ መጻፍ እስከ ዢመረበት አስከ ሺሕ ዓመተ ምሕረት እስከ ዐፄ ልብነ ድንግል ድረስ በመክበሉ መንግሥትን ለመምራት ወይም ከመንግሥት ለመነጠል ገብር አልገብርም ግባ አልገበም በመባባል ያን ጊዜ የፈሰሰውን ደም ለመገመት ያኽል ከዐፄ ልብነ ድንግል አን ሥቶ እስከሁን እስከ መሳፍንት ዘመን ድረስ በዚህ በተጻፈው መጽ ሐፍ ውስጥ ያለው የጦርነት ታሪክ ይረዳናል ። ከብዙ ማባበልም በኋላ ደጃች ጐሹ ልባ ቸውን ወደ ደጃች ውቤ ሰውነታቸውን ከራስ ዐሊ ጋራ አድርገው ብዙ ቀን በማመንታት ሰነበቱ የእቴጌ መነን በለቤት የነበሩቱ ንጉሥ ዐፄ ዮሐንስም በራስ ዐሊና በናታቸው በእቴጌ መነን ሥልጣን ብዛት በርሳቸው ማነስ ቅርታቸውን በልባቸው ይዘው ኖር ባሁኑ ጊዜ አሳበቸውን ከደ ጃች ውቤ ጋራ አደረጉ ። መምጣታቸውንም በሰሙ ጊዜ ውስጡን ከደጃችውቤ ጋራየተስማሙት ደጃች ጐሹ ዞረው ለደጃችውቤ ገቡ ንጉሥም ዐፄ ዮሐንስ ከቤተ መንግሥቱ አዳራሽ አምልጠው ለደ ጃች ውቤ ገቡ ስለዚህ ደጃች ውቤ ደጃች ጐሹንና ንጉሥን ዐፄ ዮሐንስን እንደዚሁም ጳጳሱን አባ ሰላማን ይዘው መነሣታቸው ራስ ዐሊ ንና ወገኖቻቸውን አሥጋት ላይ መጣሉ የታወቀ ነው ። በኋላ ግን ደጃች ውቤ የራስ ዐሊን መሸሽ እርግጠኛውን በሰሙ ጊዜ አንሰራርጥው አጠገባቸው ያለ ውን ጥቂት ጦር ይዘው ተመለሱና ከራስ ዐሊ ሰዎች ጋራ ተዋግተው ድል አደረጉ ። በመጨረሻ በዐፄ ልብነ ድንግል ዝመን ግራኝ መሐመድ ተነሥቶ ከሸዋ ዐፄ ልብነ ድንግልን አሸንፎ ካባረረ በኋላ ግራኝ ዴግሞ ባዩ ልብነ ድንግል ልጅ ባፄ ገላውዴዎስ ተሸንፎ ከጠፋ በኋላ የዐፄ ልብነ ድንግል ዘሮች የጐንደርንም የሸዋንም የጐጃምንም ነጋሚነት ይዘው ስላ ስተዳደሩ ልብነ ድንግል በንድ ወገን አነዚሀ ሁሉ አባት በመሆናቸው በሌ ላው ወገን የግራኝ ወረራ በዘመናቸው ስለተፈጸመ ከዚያ ጊዜ ዣምሮ እስከ ዛሬ ስማቸው የታወቀ ሆኖ ቀረ ። በዚሁ ጊዜ የአርጐባው ወላስማ መጥቶ ከንጉሠ ተገ ናኝቶ ነበርና ከርሱ ጋራ ሆነው በዚያ ጊዜ ወደ ማኽል ሸዋ ገብቶ በወረራ ያስፈራውን የጋላ ነገድእየተዋጉ አገር እንዲያቀኑ ንጉሠ ዐፄ ኢያሱ አቤቶ ነጋሚን አዘዚቸው ። በዚያው መሠረት ጋሎች አንዳንድ ሰዎች እንደሚሉት በዐፄ ልብነ ድንግል ጊዜ አዲስ ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ሳይሆን ከደቡብ ኢትዮጵያ በልብነ ድንግል ጊዜና ከዚያ ወዲህ በለው በነገላውዴዎስ በነሱስንዮስ ጊዜ ከደቡብ ኢት ዮጵያ በብዛት እየተጓዙ ያማራውን አገር ስለ ወረሩበዚህ ጊዜ ከጋላ እየተዋጉ አገር ማቅናትና ማስመለስ እንደ ትልቅ ሥራ ደይቄጠርነበር ። በርሳቸውም ዘመን በጐንደር መንግሥት ዐፄ ተክለ ሃይማ ኖት በመመሪያ ዐፄ ተክለ ጊዮርጊስ ተፍጻሜተ መንግሥት በመ ጨረሻ የነበሩትና ታላቁ ራስ ዐሊ እንደራሴ የነበሩበት ጊዜ ነው ። ሣ ተክለ ኛ ዐፄ ተክለ ሃይማኖት ኛ ። ኛ ፀፄ ድሜጥሮስ ሎቫ ነ ዐፄ ጓሎ ዕጓለ ጽዮን ኛ ዐፄ ኢዮኦስ በኛ ዐፄ ጊጋር ኛዐፄ በአዴ ማርያም ኛ ኛ ዐፄ ኢያሱ ኛ ዞኛ ዐፄ ገብረ ክርስቶስ ኛ ዐፄ ሣሀሉ ሣሀለ ድንግል ኛ ዐፄ ዮሐንስ ኛ ናቸው የነዚህን የመጨረሻዎቹን ነገሥታት በመሳፍንቱ በታላቅ እከን በነራስ ጉግሳ በነራስ ማርዬና በቀሩትም ዘመን ያነጋገሣቸውን ሁልቿ በመጠኑ በምዕራፍ ፎገርሇበ ገልጸናልና አንመለስበትም መለሰት ያንኑ የተባለውን ደግመን ለማስታወስ ነው በመዢመሪያ ኣረ ኤል ከዚያም አነታላቅ ራስ ዐሊ እነራስ ጉግሳ እንደራሴ ። ከነዚህም ባንድ ዘመን ሠው ከነበሩት የሚታወሱት ዐፄ በእደ ማርያምና ወፄ ኢያሱ ስን ተክለ ሃይማኖት ናቸው አንዳንድ ጊዜ ዴግሞ ቀድሞነግሦ መባን ሲስማማቸውም በራሳቸውምጊዜ እንዲቀጥል ሲፈቅዱለት ወይም ር አንግሦ ሊላው ያበረረውን እንዶገና አንደኛው ሲመልሰው እ ዓይነት ዐፄ ተክለ ጊዮርጊስን ጊዜ ዐፄ ሣህሉ እጊዜ ን ርን ጊዜ እያወጡ እያነገሠ እያወረዱ እየሻሩ መሳፍንቱ ነገሥታ ጊዜ የሚሉም አድ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact