Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያዊያን.pdf


  • word cloud

ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያዊያን.pdf
  • Extraction Summary

ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን አባሪ የኢትዮጵያ መንፈሳዊ ጉባኤ ዘመንግሥተ ኢትዮጵያ አዮአ ሰኔ ቀን ዓም የአርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርሰቲያን ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት የኢትዮጵያ ቤተ ከርሰቲያን ባለሥልጣኖች ለብፁዕ አባታቸው ለሊቀ ጳጳሳት አቡነ መቃርዮስ በነገሩ ስጣም እንዲያስቡበትና መልካም ፍጻሜ እንዲያስገኙለት ተማምነው ነው።

  • Cosine Similarity

መረሻ ለቋቓሃ ኣሂላህላህከሀበዐዘቲከ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ማውጫ የአዘጋጁ ማስታወሻ ህ ዚህ ህህ ቅድመ ምዕራፍ አባ ሰላማ «ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዘኩላ ኢትዮጵያ» ምዕራፍ አንድ ማዕዶተ ጵጵስና ህሪ ምዕራፍ ሁለት ዜና ፓትርያርኮች ዜ ህፊ ብፁዕ ወቅዱስ ኣቡነ ባስልዮስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዓም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ ካልአይ ፓትርያርክ ዓም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ሣልሳይ ፓትርያርክ ዓም ምዕራፍ ሦስት ዜና ጳጳሳት ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ቀዳማዊ ዓምሃ » ብፁዕ አቡነ አብርሃም ቀዳማዊ ብ ዓም ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ቀዳማዊ ዓም ብፁዕ አቡነ ይስሐቅ ቀዳማዊ » ዓም ብፁዕ አቡነ ካዊሮስ ቀዳማዊ ዓምሃ » ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ ቀዳማዊ ዓምሃ ዐ» ብፁዕ አቡነ ስላማ ቀዳማዊ ዓም» ኮ ኮ ሱ ሱሱ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ሉቃስ ቀዳማይ »» ብፁዕ አቡነ ማችያስ ቀዳማይ ብ ፊ ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ቀዳማደ ሥሥ ህዚፊህህሊ « ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ ቀዳማይ ዓምሃ ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ ቀዳማይ ብ ዓም ኔራ» ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ ቀዳማደ ብ ዓምሃ « ብፁዕ አቡነ ማርቆስ ቀዳማይ ብ ዓም ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ቀዳማይ ዓም » ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ቀዳማይ ዓም ብፁዕአቡነ ፊልጳስ ቀዳማይ ዓም ብፁዕ አቡነ ሉቃስ ካልአይ ሽ ብ ዓም ቆ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ካልአይ ዓም ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ ካልአይ » ዓም ዜ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ካልአይ በ ዓም ህፊ ብፁዕ አቡነ መርቆሬዎስ ቀዳማይ ብ ዓም ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ ቀዳማዊ ነለባለለወሂከወበየቲከ ዓምሃ » ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ሰላማ ካልአይ ዓም ብፁዕ አቡነ ቄርሎስ ቀዳማይ ዓም ብፁዕ አቡነ አብርሃም ካልአይ ዓም ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ሣልሳይ በ ዓም ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ቀዳማይ ዓም ብፁዕ አቡነ አትናቴዎስ ቀዳማይ ብ ብፁዕ አቡነ እንድርያስ ቀዳማይ ብ ዓም ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ሣልሳይ ብ ዓም ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል ቀዳማደ ዓም ብፁዕ አቡነ አትናቴዎስ ካልአይ ብ ዓም ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ ካልአይ ዓም ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ሣልሳይ ዓም ብፁዕ አቡነ ስላማ ሣልሳይ በ ዓም ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልአይ ዓም ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል ካልአይ ዓምሃ ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ ካልአይ ብ ዓም አባሪ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ፊልጸስ ካልአይ ዓም ብፁዕ አቡነ በርናባስ ቀዳማዊ ዓም ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ ቀዳማይ ዓምሃ ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ ዓም ብፁዕ አቡነ ተክስ ሃይማኖት ዓም ብፁዕ አቡነ ፊልጸልስ ሣልሳይ ዓም ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ ሣልሳይ ዓም ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ ካልአይ ዓም ብፁዕ አቡነ ኤልያስ ቀዳማይ ዓምሃ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ ካልአይ ዓምሃ ብፁዕ አቡነ ሉቃስ ሣልሳይ ዓም ምዕራፍ እራት ኣላላህከበዐዘቲከ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን የአዘጋጁ ማስታወሻ የኢትዮጵያ አርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን ተሹሞ ከመጣው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ጳጳስ አባ ስላማ ጀምሮ ለ ዓመታት ከግብፅ ተቀብተው በሚመጡ ግብፃ ውያን ጳጳሳት አና ሊቃነ ጳጳሳት ስትመራ ቆይታለች። ፀለ ያመጽኃፍ ቀፉዕ ሥዎታፅ ማንጎቀም ወረጓኋዕ ኣላላህከበዐዘቲከ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ እቡነ ባለልዮለ ይህንን ታላቅ መዓርግ ተቀብለው ወደ አዲስ አበባ ሲመለቡ ከፍ ያለ አቀባበል ተደረገላቸው በነበራቸው ሥልጣንም ነሐሴ ቀን ዓም ተመርጠው የቀረቡ አምስት አባቶችን ጳጳሳት አድርገው ሾሙ በዚህ ዕለት የተሾሙት አባቶችም የሚከተሱት ነበሩ መምህር ዘፈረ ብርሃን አቡነ ታዴዎለ ተብለው የጐሬ ጳጳለ ጸባቴ ተክለ ጊዮርጊስ አቡነ ገብርኤል ተብለው የወሎ ጳጳስ ሊቀ ሊቃውንት ገብረ እብ አቡነ ፊልፅስ ተብለው የኢየሩሳሌም ጳጳስ መምሀር ገብረ አምሳክ አቡነ ማርቆስ ተብለው የኤርትራ ጳጳስ መምህር ገብረ ጊዮርጊስ አቡነ ጎርጎርዮስ ተብለስው የከፋ ጳጳስ ከላይ ከተጠቀሱት እባቶች ውስጥ በኤርትራ የተሾሙት መምህር ገብረ አምሳክ በጠላት ወረራ ዘመን በኢትዮጵያውያን ሊቃውንት መራጭነት በብፁሶዕ አቡነ እብርሃም ከተሾሙት አባቶች አንዱ ሲሆኑ በዚህኛውም ያው ጸንቶላቸው ተሹመዋል እንዲሁም በቁጥር እና የተቀመጡት አባቶች ብፁዕ አቡነ አብርሃም ካረፉ በኋላ ብፁለፅ አቡነ ዮሐንስ ሊቀ ጳጳሳት ሲሆኑ መስከረም ቀን ዓም የሾሟቸው ነገር ግን ከላይ በተገለጠው ዓይነት ስሁለቱ ሀገራት ፖለቲካዊ ግንኙነት ሥምረት ሲባል ከሥራ ታግደው የቆዩና በዚህኛው ዓመት ሹመታቸው የጸናላቸው ናቸው ከአራት ዓመታት በኋላ የትግሬ ጳጳለ የነበሩት ብፁለ እቡነ ይስሐቅ ነሐሴ ቀን ዓም ዐረፉ በዚህም የተነሣ ሐምሌ ቀን ዓም በወቅቱ የእክሱም ንቡረ ዕድ የነበሩት ንቡረ ለድ ገብረ መስቀል በብፁዕ እቡነ ባስልዮስ እንብሮተ ዕድ እቡነ ዮሐንስ ተብለው ተሹመው የትግሬ ጳጳስ ሆኑ በዚህ ዓይነት የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን እንደ ፍላጐቷና እንደ ሕዝቧ ጥያቄ ኤሏለ ቆጸሳትንና ጳጳሳትን እየሾመች ለአገል ግሎት በማሠማራት የስብከተ ወንጌል አገልግሎቷን ማስፋፋቷን ቀጠለች ይህ በእንዲሀ እንዳለም በ ዓም በግብፅ ቤተ ክርስ ቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ አባላት መካከል መስያየት ተከስተ በዚህም የተነሣ ፓትርያርኩን በተቃወሙ እባላት ምክንያት የግብጽ ቤተ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ክርስቲያን ፓትርያርክ የነበሩትና የሁስቱን አኀት አብያተ ክርስቲያ ናት ግንኙነት ወደ ሳቀ ደረጃ ያደረሱት ብፁዕ ወቅዱለ አቡነ ዮሳብ ከመንበረ ፓትርያርክነታቸው ተነሠ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክለ ተዋሕዶ ቤተ ክርለቲያን ይህንን ድርጊት በመቃወም ድምፅዋን አስማች አንድ በጉዳዩ መክሮ የሚመለስ ልዑክም ወደ ካይሮ ላክች ይሁን እንጂ ፓትርያርኩን ከመንበራቸው ባወረዷቸው አባቶች አምቢታ የተነሣ ልሁኩ ያለ ውጤት ተመለስ በመጨረሻም የኢትዮጵያ ቤተ ክርለቲያን ነገሩን አቅልላ ባለማየትና በግብፅ ቤተ ክርስቲያን የአለተዳደር ጉዳይ ያላትን ቦታ ከግንዛቤ ውለጥ በማስገባት ሰባት አባላት ያሉት የብፁዓን ጳጳሳት ልሁክ ወደ ካይሮ ላከች ልዑኩም በቀጥታ ፓትርያርኩ ተቀምጠ ውበት ወደ ነበረው ገዳመ ቀሬኣስቋም በመውረድ በፓትርያርኩ ወገን ከነበሩት ጳጳሳትና ኤሏስ ቆጳሳት ጋር በመሆን በሁኔታው ሳይ ሰፊ ውይይት አደረገኑ በውይይቱ መጨረሻም ፓትርያርኩ ወደ መንበራቸው እንዲ መለሱ የሚል የጋራ ውሳኔ አሳለፉ በውሳኔውም መሠረት ኢትዮጵያውያኑ ጳጳሳት ከግብፃውያኑ ጳጳሳት ጋር በመሆን ፓትርያርኩን ይዘው ወደ ካይሮ ሲሔዱ ፓትርያርኩ ወደ መንበራቸው መመለለ እንደማይችሉ ተገለጸላቸው ኢትዮጵ ያውያኑ አባቶች ከዚህ በኋላ ምንም ሊያደርጉ አንደማይችሱ በመገን ዘባቸው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ የኢትዮጵያ ቤተ ክርለቲያን ልሁኳ ካለ ፍሬ ከተመለስ በኋላ ጉዳዩን በርቀት እየተከታተለች መፍትሔ የሚገኝበትን መንገድ ለታፈላልግ ፓትርያርኩ አቡነ ዮሳብ ኅዳር ቀን ዓም ከዚህ ዓለም በሞት እንደ ተስዩ ተሰማ በዚህም መሠረት በእርሳቸው መንበር የሚተካውን ፓትርያርክ ለመምረጥ የኢትዮጵያ ቤተ ክርለቲያን መራጭ ወኪሎችን እንድትልክ ሀቃቤ መንበር ሆነው በተመረጡት አቡነ አትናቴዎስ አማካይነት ግብዣ መጣላት። ይሁን አንጂ የኢትዮጵያ ቤተ ክርለቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ «የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን በፓትርያርክ ምርጫ ላይ ያላት አግባብ በግልጵ ያልተወስነ በመሆኑ ባለፉት ፓትርያርክ ላይም ያደረጋችሁት አድራጐት ጥሩ ባለመሆኑ እናዝናለን» በማለት ግብዣ ውን እንደ ማይቀበለው አሳወቀ የግብፅ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሊኖዶለ አቡነ ቄርሎስን ኛ ፓትርያርክ አድርጐ ሾመ በዚህ የተነሳም በኢትዮጵያና በግብፅ አብያተ ክርስቲያናት መካከል የነበረው ግንኙነት ተቋርጦ ቁየ ነገር ግን ከጥቂት ጊዜያት በኋላ አዲሱ ፓትርያርክ ባልተጠ በቀ ሁኔታ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን መዓርግ ወደ ፓትርያ ርክነች ደረጃ ከፍ ለማድረግ ያሰቡ መሆናቸውን የሚያትት ደብዳቤ ኣላላህከበዐዘቲከ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን አስይዘው ሦስት ጳጳሳትንና አራት ምእመናንን ወደ እዲሰ አበባ ምዕራፍ ሁለት ላኩ መልእክተኞችም አዲስ እበባ ላይ ክቤተ ክህነትና ክቤተ ዜና ፓትርያርኮች መንግሥት ሰዎች ጋር ሰፊ ውይይት ሲያደርጉ ከሰነበቱ በኋላ ወደ አንድ ስምምነት በመድረሰ የውል ሰምምነት በሁስቱ አብያተ ክርሰቲያናት መካከል ተፈረመ በስምምነቱም መሠረት በወቅቱ የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት የነበሩት ብፁዕ አቡነ ባስልዮሰ ሰኔ ቀን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ዓም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቄርሎሰ ተቀብተው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ፓትርያርክ ሆነው ተሾሙ በሥነ ቀዳማይ ፓትርያርክ ሥርዓቱም ላይ ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተገኝተው ነበር ዓም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባሰልዮሰ ስእርሳቸውም ሆነ ለሀገራችን የመጀመሪያ የሆነውን ሥልጣነ ፓትርያርክነት ይዘው ሐምሌ ቀን ዓም አዲስ አበባ ገቡ በዚህም ወቅት ጊዜ መድፍ ተተኮስ በአዲስ አበባ የሚገኙ አድባራትና ገዳማትም በደወል ድምዕ ደስታቸውን አሰሙ ምአመናንም በእልልታ አጀቧቸውወ ክዚህ ጊዜ ጀምሮ የኢትዮጵያ እርቶዶክሰ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሙሉ ነጻነቷን ዐውጃ ክራሷ ልጆች ለዚህ ታላቅ አደራና ሐላፊነት የሚበቁትን አየመረጠች ሰአገልግሎትም እያሰማራች ሕዝቧን በማሰተማርና በመባረክ ላይ ትገኛሰቹች ህቦለባለወቲከዩበቲከር«የ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዕጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ ይባሉ የነበሩት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ የአጥቢያው መሪ ጌታ ከነበሩት አባታቸው ክደብተራ ወልደ ጻድቅ ሰሌሎሞን ከአናታቸው ከወይዘሮ ወለተ ማርያም ባዩ በኋላ አማሆይ በሰሜን ሸዋ ህገረ ስብከት በመርሐ ቤቴ አውራጃ ሚዳ ሚካኤል ከተባለው ቦታ መጋቢት ቀን ዓም ተወለዱ አንደ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓት በዓርባ ቀናቸው ኮሶ ማርያም በተባ ለች በአጥቢያቸው ቤተ ክርበቲያን ተጠምቀው ገብረ ጊዮርጊስ ተብለው ስመ ክርበትና ተሠየሙ አባታቸው ባደረባቸው ሕመም ገና ክመወለዳቸው በፊት በማረፋቸው ወዲያውኑ ክመነኮሱት አናታቸው ጋር በክብካቤ አደጉ ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስም በዚያው በትውልድ ቀዬአቸው በምትገኘው አመልሳ ኮሶ ማርያም በተባለቸው ደብር ግብረ ዲቁና ተምረው ከግብፃዊው የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት አቡነ ማቴዎስ መዓርገ ዲቁና ከተቀበሉ በኋላ በዚያው አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ሲያገለግሉ ቆዩ ዕድሜያቸው ዓመት ሊሆንም ወደ ፊት ለሚጠብቃቸው ከፍተኛ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት የትምህርት አና የሥነ ምግባር ዝግጅታቸውን ሊቀጥሉ ወደ ታላቁ ገዳም ደብረ ሊባኖስ ሔዱ በዚያም ሁለተኛውን ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርት ጸዋትወ ዜሣሃ ተምረው አጠናቀቁ በመቀጠልም የቅኔና የመጸሕፍት ትርጓሜ ትምህርታቸውን ከመምህር ገብረ ኢየሱስ ተምረው በሁለቱም ተመረቁ ክዚህም ጋር የቅዳሴውን ትምህርት አባ ገብረ ሕይወት ከተባሉት አባት በሚገባ ተማሩ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ በተማሪነት ዘመናቸው በምግባራቸው አጅግ ትሑት አና ለትልቅ ለትንሹ ታዛዥ ስለ ነበሩ በመምህሮቻቸውና በጓደኞቻቸው እጅግ ፍቅርን የሚቸሩና የሚከበሩ ነበሩ ቅዱስነታቸው በዚሀ ዓይነት ትምሀርታቸውን በማስፋፋት በገዳ ውስጥም በረድዕነት አያገለገሉ ሥርዓተ ገዳምን ሲማሩ ከቆዩ በኋላ ነሐሴ ቀን ዐ ዓም ልክ በሃያ አንድ ዓመታቸው በዚያው በደብረ ሊባኖስ ገዳም ሥርዓተ ምንኩስና ተፈጸመላቸው በኝመቱ በሀ ዓም ደግሞ ክግብፃዊው የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት አቡነ ማቴዎስ መዓርገ ቅበና ተቀበሉ ቅዱስነታቸው ሥልጣነ ክሀነት ከያዙ በኋላ በዚያው በገዳሙ የደከሙ አባቶችን በመርዳት ሥርዓተ ገዳሙን በመጠበቅና በማስጠበቅ ለዓመታት ሲያገለግሉ ቆዩ ከዚያም በመንፈስ ቅዱስ መሪነት ከደብረ ሊባኖስ ተነሥተው ወደ ዓባይ ሸለቆ በመውረድ ዋሻ ሚካኤል በተባለ ቦታ ለሦስት ወራት ዘግተው በብሕትውና ቆዩ ከዚህ በኋላ በ ዓም በመጋቢት ወር በፍጹም ሓቭ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብሕትውና ሊጸልዩ ክቆዩበት ዋሻ መንፈስ አግዚአብሔር አነሳሥቷ ቸው በርካታባሕታውያን በምናኔ ይኖሩበት ወደ ነበረው የመናገሻ ጋራ በመውጣት በዚያ የተባሕትዎ ሕይወታቸውን ቀጠሉ ከዚህም ጋር በጋራው የመድኃኔ ዓለም ቤተ ክርበቲያን በሰ ነበር በዚያ የቤተ መቅደስ አገልግሎትም እየሰጡ በትጋት ማገልገል ጀመሩ ይህ ደገኛ ተግባራቸው አብረዋቸው በሚኖሩት ባሕታውያንና በአካባቢው ምአመናን ዘንድ አየታወቀ ቅዱስነታቸውም በአገልግሎታቸው አየበ ረቱ ይህም ክአካባቢው አልፎ አስክ ቤተ መንግሥቱ ደረሰ በዚህ የተነሣም በሀ ዓም በግንቦት ወር ወደ ቤተ መንግሥት ተጠሩ ጥሪውን አክብረው ሊቀርቡም ግርማዊት ንግሥተ ንግሥታት ዘውዲቱ በመናገሻ ጋራ ሳይ ያሉ ባሕታውያን በተበታተነ ሁኔታ መኖራቸውን አቁመው በማኅበር እየኖሩ ለሀገር ሰወገን አንዲጸልዩ መፈለጋቸውን ለማኅበሩ መመሥረት አንዲረዳም በጋራው ላይ የአመቤታችንን ቤተ ክርስቲያን ሊያሠሩ አንዳሰቡ በሚመሠረተው ገዳምም ሆነ ቤተ ክርበቲያን ሳይ በእልቅና አንደ ሚሾሟቸው አስክዚያ ድረስ ግን ባሕታውያኑን በማበባሰብ ሊያስተምሩ አና ሲመክሩ አንዲቆዩ አሳሰቧቸው ቅዱስነታቸውም የንግሥቷን ሐሳብ በሙሉ ፈቃደኝነት ተቀብለው ባሕታውያኑን እያስተማሩ ባለው የመድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ማኅበሩን መመሥረት ጀመሩ በዚህ አንቅስቃሴ ላይ አያሉም ንግሥቷ ያሠሯት የእመቤታችን ቤተ ክርስቲያን በመጠ ናቀቋ በ ዓም የገዳሟ መምሀር ሆነው ተሾሙ ቅዱስነታቸው ይህን የመሰለውን የትሩፉት ሥራ ለመሥራት ዕድላቸው በለሆነ የቤተ መቅደሱን አገልግሎት በትጋት ክመስጠት ጋር ራሳቸውም ቅዳሴ ክማስተማር ጋር ሴሎች ጉባኤያት በገዳሙ እንዲዘረጉ ማኅበረ መነኮሳትና ባሕታውያኑም ገዳሙን በማልማት አንዲተጉ ማድረጋቸውን ቀጠሉ በዚህ ዓይነት አገልግሎታቸውን በብቃት በማበርከት ላይ ሳሉ የካቲት ቀን ዓም ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ወደ ቤተ መንግሥት ጠሯቸው። ሖ ብፁዕ እቡነ ይስ ሐቅ በጠሳት ተማረኩ ጣልያን ፋሺስት ወደ ኢትዮጵያ ከገባበት ጊዜ ጀምር መመመመመመመል ጸመ መመ መመ ኣካህካወየቶከዐክቋክዐየቲከ«የ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ምእመኑንና ሠራዊቱን በማትጋት እሾሀ ሆነውበት የነበሩትን ብፁዕ አቡነ ይስሐቅን እንደ ያዘ ለግዞት ወደ ናኩራ ወስዳቸው ከናኩራም ወደ ሮማ ናፖሊ ከተማ ወስዳቸው በዚያው ለሁለት ዓመታት በግዞት ከቆዩ በኋላ በወቅቱ የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት ሆነው በተሾሙት ኢትዮጵያዊው ብፁዕ አቡነ አብርሃም አማላጅነት ወደ አገራቸው ወደ ኢትዮጵያ ተመል ካው አዲስ አበባ ከተማ ከብፁዕነታቸው ጋር ተቀምጠው ሣገ ልገል ጀመሩ አቡነ አብርሃም ካረፉ በኋላም ዕጨጌ ተብለው የደብረ ሊባኖስን ገዳም እንዲያሰተዳድሩ ተደርገው ለአንድ ዓመት እንዳገለ ገሉ ወራሪው የፋሺስት ጦር ድል ተመትቶ የሀገሪቱ ነጻነት ተመለሰ በዚህ ጊዜ የእስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን በኢጣልያ ፋጂስት አስገዳጅነት የተሾሙትን ጳጳሳት እንዳይሠሩ አውግዛ ቀድሞ ከአስክ ንድርያ የተሾሙት ጳጳሳት እንዲሠሩ ፈቅዳ ስለ ነበር ከቀድሞዎቹ ጳጳሳት አቡነ ይስሐቅ ስለ ተገኙ የጵጵስናውን ሥራ እርሳቸው እንዲሠሩ ተደረገ በመሆኑም ከ ዓም ጀምሮ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ እስከ ተሾመብት ዓም ድረስ መኖሪያቸው አዲሰ አበባ ሆኖ በጎንደር በጎጃም በትግራይ በኢሉባቦር እየተ ዘዋወሩ የሐዋርያነት ተግባራቸውን አከናወኑ ከዚያም በ ዓም ወደ ወሎ ሀገረ ስብከት ተዛውረው በሊቀ ጳጳስነት አገልግለዋል በመጨረሻም ወደ ጥንት ሀገረ ስብከ ታቸው ወደ ትግራይ ተመልስው ዓድዋ አዲ አቡን ተቀመጡ በዚ ያም የተለያዩ መንፈሳውያት ተግባራትን ሲያከናውኑ ከቆዩ በኋላ ባደረባቸው ድንጎተኛ ሕመም ምክንያት አሥመራ ሐኪም ቤት ሲታከሙ ቆይተው በ ዓም ነሐሴ ቀን በተወለዱ በ ዓመ ታቸው ፀረፉ የቀብራቸው ሥነ ሥርዓትም በርአሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮንማርያም ተፈጸመ በሥርዓተ ቀብራቸው ከተገኙት ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን አንዱ የነበሩት አለቃ ልሣነ ወርቅ ወዳዊት በወቅቱ የኢትዮጵያ ቤተ ክሀነት ትቤተቶች ጠቅላይ ጽቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ የሚከተለውን መወድስ ሰጥተው ነበር ደቂቀ ስቆቃው ኀሥዎ ለዘተሠወረ ይስሐቅ ለአመ ይትረከብ ዳኅናዙሁ ለረኪበ ድጊን አብርሃም እንዘ የሐሥሥ ተሰፋሁ እምነበ አልቦ እስመ ተረክበ በግፅ ፀዓዳ ለይስሐቅ ቤዛሁ በሐቅለ ሞተ ዓቤል ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ባሕቱ ዘይተግሁ ለኃሚሦቱ ረከቡ ውስተ ቤተ አብርሃም ምሥዋሪዑብ የብፁዕነታቸው ረድኤት አይለየን አሜን ህለበለዩከክቲከርየ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ሦ ሺ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ቀዳማይ «ጳጳስ ዘደቡበ ኢትዮጵያ ወዕጨጌ ዘደብረ ሊባኖስ ተላዌ አሠሩ ለኣቡነ ተክለ ሃይማኖት» ዓም ገ መሚ መ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዕጨጌ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ይባሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ በቀድሞው የቤጌምድር ጠቅላይ ግዛት ደራ አቡነ ሐራ በሚባ ለው ቦታ ሚያዝያ ቀን ዓም ተወለዱቆ በወሳጆቻቸው ቤት በክብካቤ አድገው ዕድሜያቸው ለትምሀርት ሲደርስ በዚያው በአጥቢያቸው የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸ ውን ተማሩ ከዚያም በ ዓም ወደ ጎጃም ተሻግረው በወቅቱ የጎጃም ጳጳስ ከነበሩት ከግብፃዊው እቡነ ሉቃስ መዓርገ ዲቁናን ተቀበሉ ከዚህ በኋላ ወደ ትውልድ ሀገራቸው ተመልሰው በጥምቀት ክአብራከ መንፈስ ቅዱስ ክማኅፀነ ዮርዳኖስ ሲወስዱ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ተብለው የተሠየሙበትን አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን በዲቁና እያገለገሉ ለዓመታት ቆዩ። ን« ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ኢየሩሳሌም በመሔድ በዚያ ያሉ ቅዱሳት መካናትን ተሳልመው ተመለሱሴ ክኢየሩሳሌም ከተመለሱም በኋሳ በዚሁ በአዲሰ አበባ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊሰ ደብር ተቀምጠው ለጥቂት ጊዜያት ክአስተማሩ በኋሳ በአንኮበር ቅዱስ ሚካኤል ደብር በመምህርነት ተሹመው ያሰተምሩ ጀመር በሁለተኛውም ዓመት ወደ አዲስ አበባ ተመል ሰው «መልአከ ብርሃን» ተብለው በአዲሰ አበባ መካነ ሥሳሴ ደብር ተሾመሙ ብፁዕ አቡነ ዮሐንሰ በቦታው በአስተዳዳሪነት ለሦስት ዓመታት ካገለገሉ በኋሳ የትምህርትን መንገድ አንድ ብለው በጀመሩባት አዲሰ ዓለም ደብረ ዮን ማርያም «ንቡረ ዕድ ተክለ ሃይማኖት» ተብስው ተሾመጮ ወደዚያ ከሔዱ በኋሳም ከማኅበረ ካህናቱ ጋር በመሰማማት አገልግሎታቸውን በስፋት ቀጠሉ ካከናወኗቸው ተግባራት መካከል በአክሱም ሥነ ሥርዓትና ክብር በዳግማዊ ምኒልክ የተገደመው የአዲስ ዓለም ደብረ ጽዮን መተዳደሪያ ደንብ በቤተ መንግሥትም ሆነ በቤተ ክህነት ሳይሰጠው በውዝፍ ቆይቶ ሰለ ነበር የደብሩን አቅዋምና አስተዳደር የሚያመለክት ደንብ አንዲደራጅ ማድረጋቸው በቀዳሚነት ይጠቀሳል ብፁዕነታቸው ገዳሟን ከማሰተዳደር ጋር አንደ ጊዜውም ሁኔታ የዳኝነቱን ሥራ አያካሒዱ የተስመደ ጉባኤያቸውን በሰፊው ዘርግተው ያስተምሩ ጀመር የሐዲሳትና የፍትሐ ነገሥት ደቀ መዛሙርታቸውንም በማሰተማር ብቻ ሳይሆን በምግብና በልብስ ይከባክቧቸው ሰለ ነበር የተማሪው ቁጥር በእጅጉ ጨምሮ እንደ ነበር ይነገራል ግፈኛው የኢጣልያ ፋሽሰት ሀገራችንን አሰከ ወረረበት ጊዜ ድረስ በአዲሰ ዓለም የንቡረ ዕድነት ሥልጣን ሳይ ከቆዩ በኋላ በ ዓም የጣልያን ወራሪ ኃይል ሕዝቡን ያረጋጋሁ መሰሎት የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በራሷ የራሷን ጳጳሳት አንድትሾም ፈቅጃለሁ ብሱ ክአምሰቱ ጠቅላይ ግዛቶች የተመረጡ ሊቃውንት አዲሰ አበባ ላይ ጉባኤ ሊያደርጉ ስጵጵስና ክተመረጡት አባቶች አንዱ ብፁዕ አቡነ ዮሐንሰ ነበሩ በዚህም ክነበሩባት አዲሰ ዓለም ገዳም ወደ አዲሰ አበባ ተጠርተው ክሌሎች የተመረጡ አባቶች ኃር ኅዳር ቀን ዓም በወቅቱ የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት ብፁሶዕ አቡነ አብርሃም አንብሮተ ዕድ «ጳጳስ ዘሸዋ እጨጌ ዘደብረ ሊባኖስ» ተብለው ተሾሙ ምንም አንኳን በጣልያን ትእዛዝ ቢሆንም የአዲሰ አበባው የሊቃውንት መንፈሳዊ ጉባኤና ብፁዓን አባቶች በተገለጠው ዓይነት ሥልጣን ስሚገባው ሥልጣንን እየሰጡ ሕዝቡን ማረጋጋት ቢጀም ሩም በተፊጸመባቐው የግፍ ወረራ የተበሳጩት ኢትዮጵያውያን ጃድጣቂቻ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን አርበኞች በክተማሣም ይሁን በገጠር ወራሪውን ኃይል ጤና ይነሱት ጀመር ይልቁንም ቀድሞ አቡነ ጴጥሮሰ በኦዲሰ አበባ አቡነ ሚካኤል በኢሉባቦር ከወራሪው የፋሺስት ጦር ጋር ተናንቀው በሰማዕትነት ሲያልፉ በሀገሪቱ የሚዘንመውን መክራ ተሰቅቀውና አግሬ አውጭኝ ብለው ወደ ሀገራቸው ሸሽተው በሔዱት በወቅቱ የሀገሪቱ ሊቀ ጳጳሳት ሆነው ሲያገለግሉ በነበሩት ግብፃዊው አቡነ ቄርሎስ መንበር ላይ ተሾመው የነበሩት ብፁዕ አቡነ አብርሃም ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ዉሳኔ ብፁዕ አቡነ ዮሐንሰ የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት ሆኑ ብፁዕ አቡነ ዮሐንሰ ሊቀ ጳጳስ በነበሩባቸው ጥቂት ዓመታት ከጣልያን መንግሥት ጋር በስምምነት ይሠሩ ነበር ይባሳልር ይሁን እንጂ ብፁዕነታቸው ለወራሪው መንግሥት ይሰጡት የነበረውን ርዳታ አስመልክቶ ሁስት ዓይነት አሰተያየቶች ይሠነዘራሉ አንዳንድ ሰዎች «ብፁዕነታቸው ቤተ ክርሰቲያኗ አንደ ተቋም ድጋፍ እንድታደርግ ሲያደርጉ ወራሪውን መንግሥት በመንግሥትነት አምነው ተቀብስው ነበር» ሲሉ ሌሎቹ ደግሞ «ክመምህርነታቸው አንሥቶ ጳጳስ አንዲሆኑ ክዚያም በሊቀ ጵጵስናው መንበር ያሰቀመጣቸው ራሱ ወራሪው መንግሥት በመሆኑ የመቃወምም ሆነ የማውገዝ ኃይል አልነበራቸውም» ይላሉ ምክንያቱ ምንም ይሁን ምን ብፁዕነታቸው ከነበረው ወራሪ መንግሥት ጋር በሰሳም ቆይተዋል ምናልባትም ሕዝቡን ከማሳመን አንጻር ወራሪው መንግሥት የቤተ ክርሰቲያኗን ነጻነት አስከብሮ የራሷ ልጆች የሆኑ አባቶችን በመሾም ያደረገው ተንኮል ሳይሰምርለት የቀረ አይመጠ ሰልም ብፁዕነታቸው በዚህ ሁኔታ በታላቁ የሐላፊነት መንበር ሳይ ተቀምጠው በማሰተዳደር ላይ ሳሉ ጠላት ድል ተነሥቶ ከሀገሪቷ ወጣ ነገር ግን ኢትዮጵያ ባሕር ተሻግሮ በመጣ ወራሪ ኃይል በተጠ ቃች ጊዜ አናውቅሽም ብሳ የሔደችው የኮፕት ቤተ ክርስቲያን ኢትዮጵያ በልጆቿ መሥዋዕትነት ነጻነቷን ከተቀዳጀች በኋላም ኢት ዮጵያውያን ሊቃውንት በወረራው ጊዜ የሾሟቸው ጳጳሳትና ሊቀ ጳጳ ሳት በሥልጣናቸው አንዳይሠሩበት የውግዘት ቃሷን አሰተላለፈች በዚህ የተነሣም አቡነ ዮሐንሰ ከሊቀ ጵጵሰና መንበራቸው ወርደው አዲስ አበባ በቅዱሰ ሁራኤል ቤተ ክርስቲያን እያስተማሩ እንዲቀመጡ ተደረገ ይሁን እንጂ ለጊዜው የኢትዮጵያ መንግሥት የግብፅ ቤተ ክርሰቲያንን ጥያቄ ተቀብሎ በወቅቱ የተሾሙትን ሊቀ ጳጳሳትና ጳጳሳት ከአገልግሎት ቢያገላቸውም የቤተ ክርስቲያኗ ሊቃ ውንት የመብታችን ይከበር ጥያቄ ግን ተጋግሎ ቀጠለ በመሆኑም ደረጃ በደረጃ የኢትዮጵያ ቤተ ክርሰቲያን የራሷን መሪዎች በራሷ ነጸ ለለ ወሂከበዐየቲከዐ« ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መ ር ጠና የመሾም ሙሉ መብቷን አገኘችነፁ ብፁዕ አቡነ ዮሐንሰም በተገለጠው ሁኔታ የተነጠቀ ሥልጣናቸው ተመለሰሳቸው ይሁን እንጂ ከዕድሜያቸው መግፋት የተነሣና ክማስተዳደሩ የበለጠ ቢያስተምሩ መልካም አንደሆነ ስለ ታመነበት ከሥልጣናቸው ጋር በአዲስ ዓለም ማርያም ገዳም በንቡ በዚያው እንዲቀመጡ ተደረ ር። ክዚያም በትግራይ ወደ ሚገኘው የአቡነ ሳሙኤል ገዳም ደብር ዓባይ ወርደው በተወለዱ በ ዓመታቸው ማነኮሱ በዚያው ገዳምፖ የቅዳሴ ዜማ ተምረው በመምህርነት ተመረቁ ብፁዕ አቡነ ሰሳማ በመነኮሱ በአራት ዓመታቸው በ ዓም የግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ አባት ልዑል ራስ መኩጊን ትግሬን ይዝ በነበረበት ጊዜ ከእርሳቸው ፈቃድ ጠይቀው ስንትም ተቀብለው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋዌ ወራት ድንቅ ድንቅ ተአምራትን ያሳየባቸውን ትዱሳት መካና ኑ ለመሳለም ወደ ኢየሩሳሊም ሔጤዱ ከዚያም ወደ ግብፅ ወርደ በዚያ ያሉ ገዳሣትን በመጉብኘትና በመሳለም ከእሰክንድርያው ለቀ ጳጳሳት ከአቡነ ቄርሎስ የቁምስና መዓርግ ተቀብለው ወደ አክሱ ተማለሱ ብፁዕነታቸው ወጦደ ሀገራቸው ከተመለሱ በኋላ አክሱም ዮን ሣርያም ላይ ጉባኤያቸውን ዘርግተው ዝሣሬና መዋሥፅት ትዳሰም እያስተማሩ ብዙ መምህራንን በማፍራት ቅድስት ቢቤተ ክርስቲያነን ማገልገል ጀመሩ ከማስተማርም ጋር በተሰጣቸው ሀብተ ክህነት ልብሰ ተክህኖ ለብሰው ማዕጠንተ ወርት ይዘ እየተደሱ ያገለሉ ነበር ኣህለፎየከዐህበዐዘቲከ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ሰላማ በዚህ ዓይነት ሲያሰተምሩና ሰቤተ ክርስቲያን ማኅቶት ሆነው ሲኖሩ ሀገሪቷንም ሆነ ሕዝቧን ክፉኛ ያወከው የኢጣልያ ወራሪ ኃይል ወደ ኢትዮጵያ ገባ የፋሺሰት ወረራ የጀመረው ብፁዕነታቸው በሚያገሰግሉበት ትግራይ እቅጣጫ በመሆኑ እንደ ሌላው የአካባቢው ሕዝብ እርሳቸውም ገና ከጅምሩ የመከራው ገፈት ቀማሸ ሆኑ ይኸውም ወራሪው የኢጣልያ ጦር ብፁዕነታቸው በአካባቢው እሰተዳደርም ሆነ ሕዝብ ዘንድ ያላቸውን ተቀባይነት ቀደም ሲል ተረድቶት ኖሮ ዕቃና መሣሪያ ደብቀው አኦስቀምጠዋልና ያምጡ በሚል ብዙ ፈተና አድርሶባቸዋል ነገር ግን ብፁዕ አቡነ ሰላማ በደረሰባቸው መከራ ሁሉ ሳይደናገጡ ለሀገሪቷ ነጻነት መመሰሰ ይጸልዩ ነበር የኢጣልያ ፋሺስት ኃይል በመጨረሻ በኢትዮጵያ ሕዝብና አብያተ ክርሰቲያናት ላይ ያደረሰውን የግፍ ጭፍጨፋ ለማሰረሳትና በሕዝቡም ተቀባይነት ለማግኘት ሲል እንድ መሠሪ ዐዋጅ ዐወጣ ይሽውም «የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሰረጅም ዘመናት ስትና ፍቀው የነበረው ነገር እውን ሆነ» በሚል «ቤተ ክርስቲያኗ በራሷ ከራሷ ሊቃውንት ጳጳሳትንና ሊቀ ጳጳሳትን እንድትመርጥና እንድ ትሾም ፊቅጃለሁ ለተግባራዊነቱም በሚያሰፈልገው ሁሉ ድጋፌን አእቸራለሁ» የሚል ነበር የዐቐጁ ተግባራዊነት በተቃረበ ጊዜ ብፁዕ አቡነ ሰላማ ሳይወዱ በግድ ከቦታቸው ተይዘው ወደ አዲሰ እበባ እንዲመጡ ተደረገ ከዚያም በወቅቱ በኦዲስ አበባ የተሰበ ሰበው ጉባኤ ሊቃውንት ደግነታቸውንና ንጽሕናቸውን መስክሮ በብፁዕ አቡነ አብርሃም አንብሮተ እድ ኅዳር ቀን ዓም «ዳግማዊ ሰላማ ጳጳስ ዘቤተ ክርሰቲያን ኢትዮጵያዊት ኦርቶዶክሳዊት» ተብለው ተሾጮ በወቅቱ የተሰጣቸው ሀገረ ሰብከትም ሐረር ነበር ለዚህ ታላቅ መዓርግ የበቁት ብፁዕ እቡነ ሰላማም ወደ ተሰ ጣቸው ሀገረ ስብከኮ በመሔድ የሐዋርያነት ተግባራቸውን መፈጸም ጀመሩ በወረራው የተነሳ የታሰሩ በርካታ ኢትዮጵያውያን እንዲ ፈቱ በጦርነቱ የፈረሱና የተቃጠሉ አብያተ ክርሰቲያናት እንዲ ሠሩ ገና የወንጌልን ብርሃን ሳያዩ በአረማዊነት የነበሩ በርካታ ሰዎችንም በማሰተማር በጥምቀት ከመንፊሰ ቅዱሰ ዳግመኛ እንዲ ወለዱ አድርገዋል ብፁዕ አቡነ ሰላሣ በዚህ ዓይነት ቅድሰት ቤተ ክርሰቲያን የሰጠቻቸውን ሐላፊነት በብቃት በመወጣት ላይ ሳሉ የነገሩትን የማይረሳ የለመኑትን የማይነሣ አምላክ የእርሳቸውንም ሆነ የኢትዮ ጵያውያንን ኀዘንና ልቅሶ ተመልከቶ ለአምስት ዓመታት ኢትዮጵ ያንና ኢትዮጵያውያንን ሲያውክ የነበረው የኢጣልያ ወራሪ ኃይል ድል ተመትቶ የሀገሪቱ ነጻነት ተመለሰ ብፁዕነታቸው በተገኘው ነጻነት ተደስተው እግዚአብሔርን እያመሰገኑ የሀገረ ስብክታቸውን ምእመናን እያስተማሩ በዚያው ቆዩ ለጥቂት ዓመታት ታውኮ የነበረው የኢትዮጵያ ሰላም ተመልሶና ጸንቶ በሀገሪቱ ጠቅላይ ግዛቶች የነበረው ሁኔታ ክተረጋጋ በኋላም ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሌ እባታቸው ልዑል ራሰ መኩንን ያቀኑትን ሀገር ሲጐበኙ ወደ ሐረር ወረዱ በዚህ ጊዜ ብፁዕ አቡነ ሰላማ ወደ ንጉጮ ቀርበው እግዚአብሔር የሚወዱትን ሕዝብ ለላም መልሶ እርሳቸውንም ክሔዱበት በሰላም እምጥቶ ከሀገራቸውና ከሕዝባቸው ጋር ስላገናኛቸው የተሰማቸውን ደስታ ገለጡ ቀጥሎም ዕረፍታቸው ተወልደው ባደጉባትና ከዲቁና ጀምሮ ባገለገሉባት አክሱም መሆኑን በመንፈሰ ቅዱሰ ሰሰ ተረዱ ንጉሠን «ከነጻነቴ ጋር ብሩህ ፊትዎን ለማየት ጥዑም ቃልዎን ሰመሰማት ኦግዚአብሔር ካበቃኝ አንግዲህ ደክሜያሰሁና የምፈልገው ነገር የለኝም ወደ ጥንቱ ቦታዬ ይመልሱኝና ከበኣቴ ሆፔ እግርር ፀሮ ዕቀብ ንግሦ እያልኩ ዳዊት እንድደግም ይፍቀዱልኝ» በማለት አባታዊ ተማኅፅኖ አቀረቡ ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይሰ ሥላሴም የብፁዕነታቸውን ልመና ተቀብለው የወደዱት እንዲሆን ፈቀዱላቸውፊ በሁኔታው በእጅጉ የተደሰቱት ብፁዕ አቡነ ሰላማም ጃንሆይን እመስግነው ወደ ጥንት መካናቸው አክሉም ዮን ሔዱ በዚያም ለአንድ ዓመት ከአምሰት ወር ዳዊት ደግመው እናታቸውን ዮን ማርያምን ደጅ ሲጠኑ ቆዩ በመጨረሻም ነሐሴ ቀን ዓም ጸሎታቸውን ኦድርሰው ተቀምጠው ከካህናቱና ደቀ መዛሙርታቸው ጋር እየተጠ ነጋገሩ ባለ ያለ ሕማምና ያለ ፃእር ነፍሳቸው ክሥጋቸው ተለየች ኦስክሬናቸውም ከብፁዕ ዕጨጌ ቴዎፍሎስና ከአባታቸው ከቄሰ ገበዝ ገብረ ሥላሴ መቃብር ጋር በታላቅ ክብር ዐረፈ የብፁዕነታቸው በረከት ይደርብን አኦሜን ኣህለፎየከዐህበዐዘቲከ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ ቀዳማደ ጳጳስ ዓም ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ ከአባታቸው ከመምሬ ሱበንዮበ እና ከእናታቸው ከወለተ ጻድቃን በቀድሞው የኤርትራ ከፍለ ሀገር አካለ ጉዛይ አውራጃ ክንን ዮሐንስ ወልደ ነጐድጓድ ከሚባለው ቦታ ተወስዱ በተወስዱ በሰባት ዓመታቸው በወቅቱ በነበረው ደንብ መሠረት የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት ይማሩላቸው ዘንድ አባ ታቸው መምሬ ሱስንዮስ ወደ ደብረ ዳሞ ወበደው በወቅቱ የደብረ ዳሞ አበ ምኔት ለነበሩት መምህር ወልደ ዐቢየ አግዚእ እስረክ ቧቸው በዚያም በአጉታቸው ቁጥጥርና መምህርነት የመጀመሪያ ዳረጃ ትምህርታቸውን በሚገባ ከተማሩ በኋላ የዲቁናን መዓርግ ትምሀርታቸውን በመቀጠል ጸዋትወ ዜማን ለመማር ያደጉበትን ገዳም ለቀው ወደ ጎንደር ሲያቀኑ ሲሉ ርእሰ ደብር ወልደ ማርያም የተባሉ የድጓ መምሀር ወደ ዚያው ወደ ደብረ ዳሞ ስለመጡ ያሰቡትን የዜማ ትምህርት አየተማሩ ቆዩ የዜማ ትምህር ታቸውን በሚገባ ጨርሰው ከተጠቀሱት መምህር የምስክር ወረቀት ካገኙ በኋላ ይህም በማኅበረ መነኮሳቱ በመታወቁ በዚያው በደብረ ዳሞ ገዳም የድጓ መምሀር አንዲሆኑ ተፈቀደላቸው ይሁን እንጂ የዜማውን ትምህርት ከዳር አድርስው ስመምህርነት ቢበቁም በውስ ጣቸው የነበረው የመማር ፍቅር በጉባኤያቸው እንዲቆዩ አላደር ጋቸው አለስ በመሆኑም የሞቀ ጉባኤያቸውን በመተው የገዳሙን ማኅበር ካስፈቀዱ በኋላ ቅኔን ከምንጩ ሊማሩ ወደ ጎጃም ጉዞዋቸ ውን ቀጠሉ ይሁን አንጂ ጉፈኳቸውን በማፋጠን ዓድዋ ላይ ሲደርሱ በደብረ ብርሃን ሥላሴ የቆዩትንና በሞያው የታወቁትን የኔታ ክፍሌን በማግኘታቸው ኣሳባቸውን በመቀየር ከየኔታ ክፍሌ ጉባኤ በመግባት የቅኔ ትምህርታቸውን ፈጸመሙ ብፁዕነታቸው ዓድዋ ላይ ሰሦሰት ዓመት ከመንፈቅ ከየኔታ ክፍሌ ቅኒን ሲማሩ ወደ አክሱምና ሌሎች በአካባቢው ወደ ሚገኙ ቅዱሳት መካናት በመዘዋወር ያገለግሉ ነበር በዚህም ከአካባቢው ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ካህናት ጋር የጠበቀ ወዳጅነት ነበራቸው የቅኔውን ትምህርት በዚህ በዐይነት የተማሩት ብፁዕ አቡነ ማቴዎበ ወደ ደብረ ዳሞ በመመለበ የታወቁ የመጻሕፍት መምህር ከነበሩትና በወቅቱ የገዳሙ አበ ምኔት ከነበሩት መር ኪዳነ ማርያም ዘንድ የብሉያትንና የሐዲሳትን ትርጓሜ ተማሩ። ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ውጣ ውረድ በከብር ፀዐረፉ የብፁዕነታቸው ረድኤት እይለየን አሜን ህህህህላ ፎይቲከህዐ ክቨበህቲከ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብ ብፁዕ አቡነ ማትያስ ቀዳማይ ዓም አባ ማትያስ ተብለው ከመጠራታቸው በፈት መምሀር ሣህሌ ተብለው ይታወቁ የነበሩት ብፁዕ ኣቡነ ማትያስ በያኔው ሸዋ ጠ ቅላይ ግዛት አንኮበር ወረዳ ጠለሳ ከሚባል ቦታ በአካባቢው ሕዝብ ዘንድ ተከብረው ከሚኖሩት ወሳጆቻቸው በ ዓም ተወለዱ ዕድሜያቸው ለትምሀርት ሲደርስ ከቤታቸው ሳይወጡ በአባታቸው አማካይነት የመጀመሪያ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን በሚገባ አጠናቀቁ ከዚያም ግብፃዊው አቡነ ማቴዎስ ለአገልግሎት አፈር ባይኔ ወደ ተባለው ወደ ብፁዕነታቸው የትውልድ ሀገር አካባቢ ሔደው ነበርና ዲቁና ተቀበሉ ከዚያም በዲቁና ተወልደው ያደጉበትን የጠለሳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ደብር ለጥቂት ጊዜያት ሲያገለግሉ ቆዩ ይሁን እንጂ ትምህርታቸውን መቀጠል የአሳቸውም ሆነ የአባታቸው ፈቃድ ነበርና ከወሳጆቻቸው ቤት ወጥተው ወደ ሚጣቅ ሀማኑኤል ሔዱ በዚያም የጸዋትወ ዜማ ትምሀርታቸውን በሚገባ ተምረው አጠናቀቁ አሁንም ትምህርታቸውን ለመቀጠል ወደ አዲስ አበባ መጥተው ደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ሳይ ሰፈ ጉባኤ ዘርግተው ያስተምሩ ከነበሩት መምህር ዘንድ የቅኔ ትምሀርታቸውን በሚገባ ተምረው በመምሀርነት ተመረቁ ብፁዕ አቡነ ማትያስ ምንም እንኳን የቅኔውን ሞያ በአግባቡ በመያዝ በመምህርነት ቢመረቁም አሁንም ትምህርት በቃኝ አላሉም በመሆኑም የመጻሕፍትን ምሥጢር ለማወቅ ከአዲሰ አበባ ተነሥተው ወደ አንኮበር ወረዱ በዚያም ጉባኤ ዘርግተው ሲያስተምሩ ከነበሩት መምህር ወልደ ሚካኤል ሐዲሳትን አሔዱ ከዚያም ወደ አዲስ አበባ በመመለስ ከመምሀር ደስታ በኋሳ አቡነ አብርሃም ዘንድ መጻሕፍተ ዲቃውንትን በተለይ አፈ ወርቅን በሚገባ ተማሩ በዚህ ዓይነት መንፈሳዊ ዕውቀትን በመስብሰብ ራሳቸውን ያጠነከሩት ብፁዕነታቸው በ ዓም ወደ ደብረ ሊባኖስ ወርደው ሥርዓተ ምንኩስናን ፈጸሙ ከዚያም ወደ ትውልድ ሀገራቸው አንኮበር ወርደው ቅኔንና ሐዲሳትን ማስተማር ጆመሩ በዚያም ለአራት ዓመታት በማስተማር ደቀ መዛሙርትን ካፈሩ በኋሳ በ ዓም ወደ ሐረር በመውረድ በጥምቀተ ባሕር ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ከርስቲያን ጉባኤ ዘርግተው ቅኔንና ሐዲሳትን ሲያስተምሩ ቆዩ ብፁዕነታቸው ምንም እንኳን ከተማሪነት አልፈው ማስተማር ከጀመሩ ዓመታት የተቆጠሩ ቢሆንም የሚቀራቸው ዕውቀት እንዳለ በመገንዘብ በ ዓም ሐረር ላይ የዘረጉትን ወንበር በማጠፍ ወደ አሰቦት ገዳም በመግባት አለቃ ገብረ መድኅን ከተባሉ ሲቅ ሃይማኖተ አበውን አሔዱ ትምሀርታቸውን አየተማሩ ሌሎች ህህህህህህፎየከህዐ ህክመቪዉበዐዘቲከ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን እያስተማሩና በገዳሙ ውለጥ ካሉ መነኮሳት ጋር በትኅርምት እየኖሩ ላሉ በ ዓም ድሬዳዋ ከተማ ለሚገኘው የቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን መምዐር ሆነው ተሾሙ ሹመቱን በአኮቴት ተቀብለው ወደ ድሬዳዋ የሔዱት ብፁዕነታቸው በዚያም ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ካልአይ ጉባኤ ዘርግተው አያሌ ደቀ መዛሙርትን ክማፍራት ጋር በዐውደ ምሕረት ለምእመናኑ ወንጌልን በማስተማር ሰፋ ያለ አገልግሎት ጳጳስ ለጥተዋል የብፁዕነታቸውን ሰፊ አገልግሎት የተገነዘበው ቤተ ክህነትና ቤተ መንግሥት ብፁለነታቸው ከፍ ያለ ወንበር ቢሰጣቸው የበለጠ ዓም እገልግሎት እንደ ሚያበረከቱ በመገንዘቡ በ ዓም ከድሬዳዋ ምንጃር ወደ ሳማ ስንበት ገዳም እሁን ብሔረ ሕያዋን እግዚአ ለሰንበት ተብሏል ተዛውረው በመምህርነት እንዲያገለግሉ ሾሟቸው ይሁን እንጂ በገዳሙ ብዙም ሳይቀዩ በ ዓም ወደ ሐረር ተመልሰው ኮምዐልሻ ማርያም በተባለችው ደብር በመምህርነት ተሹመው እንዲሔዱ ተደረጉ በዚያም የተለመደ አገልግሎታቸውን በለፋት በመለጠት ላይ እንዳሉ የጣሊያን ወራሪ ኃይል ቀድሞ የተሾሙትን እነ እቡነ ጴጥሮስንና አቡነ ሚካኤልን ገድሉ ሌሉች ይሾሙ የሚል የተዛባ ዐዋጅ ሲያወጣ ብፁዕነታቸው በወቅቱ ተሠይመው በነበሩ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ተመርጠው መስከረም ቀን ዓም በወቅቱ ሊቀ ጳጳሳት ሆነው በተመ ረጡት ብፁዕ እቡነ ዮሐንስ አንብሮተ እድ «ብፁዕ አባ ማትያስ ጳጳስ ዘሸዋ ተብለው ተሾሙ ብፁዕነታቸው የቀደሙት ሁለት ብፁዓን ጳጳሳት በግፍ ተገድለው የሀገሪቱ ንጉሥና ታሳሳቅ ሹማምንት ተሰደውና ተግዘው ሺ ሕዝቡ በችግር አእየተስቃየ ይህ ሹመት በመምጣቱ ባይደሰቱም በሊቃውንቱ ግፊትና ምክር ሹመቱን በጸጋ ተቀብለው ሀገረ በብከታቸውን ማስተዳደር ለሀገሪቷ ሰሳምና መረጋጋት መጸለይ መሩ ክአምለት ዓመታት በኋላ ሀገሪቷ ነፃነቷ ተመልሶ ንጉሠ ነገሥቱ ወደ ህገራቸው ሲመለሱና ቀድሞ የነበረው ሁኔታ ሲመለስ ብፁዕነታቸው በወረራው ወቅት እንደ ተሾሙት ሌሎች ብፁዓን እባቶች ከወረራ በፊት ወደ ነበሩበት ቦታ ተመልሰው የቀደመ እገልግሎታቸውን እንዲለጡ ተደረጉ ይሁን እንጂ ብዙም ላይቀዩ ባደረባቸው ሕመም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ የብፁዕነታቸው ረድኤት አይለየን አሜን። ፋሺለት በወረራው ዘመን በሁለም የሀገሪቱ ክፍሎች ይውለበለቡ የነበሩት የኢትዮጵያ ባንዲራዎች ወርደው በአጣሊያ ባንዲራዎች አንዲተኩ አንዳደረገ ሁሉ ይህ ተግባሩ ዓለም ዐቀፋዊ መልክ ይዞ በኢየሩሳሌም ገዳማት ይውሰበለቡ የነበሩት የኢትዮጵያ ባንዲራዎች ወርደው በኢጣሊያ ባንዲራዎች አንዲተኩ አድርጐ ነበር ይህንን ከልክ ያለፈ የግፍ ተግባር በዓይናቸው ያዩት መምህር ገሪማ በቆራጥነት የአጣልያንን ባንዲራ አውርደው በማቃጠል በቦታው የሀገራቸውን ባንዲራ ሰቅለዋል ከመራራ የአምስት ዓመት ትግል በኋላ የኢትዮጵያ ነጻነት በ ዓም ሲመለስ መምህር ገሪማም ወደ አዲስ አበባ ተጠርተው በመስከረም ወር ዓም መጡ በመጡ በዓመታቸውም ታኅሣሥ ቀን ዓም አንደ ገና በትውልድ ቦታቸው ግሸን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ማርያም ተሹመው ወደ ዚያው ሔሐዱ በዚያም ሆነው ገዳማቸውን በመልካም አባትነት ጥቂት አንዳስተዳደሩ ሚያዝያ ቀን ዓም አዲስ አበባ ላይ በተደረገው የጳጳሳት ምርጫ ለጵጵስና ተመረጡ ሐምሌ ቀን ዐ ዓም ከሌሎች አባቶች ጋር ወደ ግብፅ ካይሮ ሔደው በወቅቱ የአስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ክነበሩት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ዮሳብ ኛ አንብሮተ አድ መዓርገ ጵጵስናን ተቀብለው «አባ ሚካኤል ጳጳስ ዘጎንደር» ተብለው በቤጌምድርና ስሜን ሀገረ ስብክት ተሾሙ ብፁዕነታቸው ሹመቱን በአኩቴት ተቀብለው ወደ ሀገረ ስብከታቸው ሰመሔድ የተቀበሉትን ታላቅ ሐላፈነት ሲወጡ ቆዩ ቃለ አግዚአብሒር ለተራበው ምግበ ነፍሱን ምግበ ሥጋን ለሚሻው ደግሞ ከምግበ ነፍሱ ጋር ምግበ ሥጋውን ክግል ኪሳቸው አያወጡ ሲመግቡ ቆይተዋል የሀገረ ስብከታቸውን ሕዝብ ቀድሞ ክተማረነታቸው ጀምሮ የሚያውቁት በመሆኑ ጥናትና የመግባቢያ ጊዜ ሳያስፈልጋቸው የሚያውቁትን ጋራና ወንዝ በማቋረጥ ሕዝቡን አስተምረዋል ገዳማትን አድባራትንና አብነት ትቤቶችን አጠ ናክረዋል ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ምንም አንኳን ሀገረ ስብከታቸው በጌምድር ቢሆንም በየዓመቱ መስክረም ቀን ተወልደው ባደጉባት ግሼን ደብረ ክርቤ አየተገኙ በዓለ አግዝአትነ ማርያምን ማክበር ልማዳቸው ነበር በዚህም መሠረት በ ዓም መስከረም ወር እንደተለመደው የአመቤታችንን በዓል ለማክበር ወደ ግሸን ሄዱ በዓሉንም በስላም አክበሩነ ነገር ግን የአሳቸው ሐሳብ ወደ ሀገረ ስብክታቸው መመለስ ቢሆንም ሳያስቡት ባደረባቸው ሕመም ለጥቂት ቀናት ከሰነበቱ በኋላ ጥቅምት ቀን ዓም በተወለዱ በ ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ኬና ዕረፍታቸው አንደ ተስማም ብፁዕ አቡነ ገብርኤል በወቅቱ የወሎ ሊቀ ጳጳስ ከደሴ ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ ብፁዕ አቡነ ያዕቆብና ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ ክአዲስ አበባ ገሥግሠው በተገኙበት ሥርዓተ ቀብራቸው በዚያው በግሼን ደብረ ክርቤ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል ዕረፍታቸውን በማስመልክትም ጥቅምት ቀን ዓም ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ግርማዊት አቴጌ መነን አንዲሁም ንጉሣውያን ቤተ ሰቦች በተገኙበት በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን በመገኘት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ መሪነት በብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳትና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብክት ካህናትና የደብር አስተዳዳሪዎች ጸለተ ፍትሐት ተደርጎ ላቸዋል ከሥርዓተ ፍትሐቱና ቅዳሴው በኋላም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ወፓትርያርክ ስለ ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ነኣለባህህወየከዐበቲከየቨ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ማንነት ሰፋ ያለ ንግግርና የኃዘን መግለጫ አሰምተው የጸሎተ ፍትሐት ፍጻሜ ሆኗል የብፁዕነታቸውን አገልግሎት በተለይ ጣሊያን ሀገራችንን በግፍ በወረረ ጊዜ ያደረጉትን የአርበኝነት ሥራ ትውልድ ሲያዘ ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ ቀዳማይ ክረው ይኖር ዘንድም በንጉሠ ነገሥቱ በግርማዊት አቴጌ መነን ሊቀ ጳጳስ በንጉጩውያን ቤተ ሰብና በአምስቱ የመከራ ዘመናት የስደት ተካፋዮቻቸው በነበሩት ኢትዮጵያውያን የገንዘብ ርዳታ በመንበረ ፀባዖት ቅድሰት ሥላሴ ካቴድራል ቅጽር ግቢ የመታሰቢያ ሐውልት ዐ ዓም ቆሞላቸዋል ይኸው ሐውልት ዛሬም በቤተ ክርስቲያኑ ቅጽረ ግቢ ቆሞ ይገኛል የብፁዕነታቸው ረድኤት ከሁላችን ጋር ይሁን አሜን ህህህህህህፎየከዐ ህመቪዉበዐዘቲከ በስመ ጵጵስናቸው « አባ ያዕቆብ » ተብለው ከመጠራታቸው በፊት አባ ዘፈረ ብርሃን ይባሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ ታኅሣሥ ቀን ዓም በቀድሞው የሸዋ ጠቅላይ ግዛት በስላሌ አውራጃ በእንሳሮ ወረዳ ልዩ በሙ ሳላይሽ ኪዳነ ምሕረት በሚባለው ቦታ ተወለዱ አባታቸው ባሻ ገብረ ጻድቅ ህብተ ማርያም እናታቸው ወሮ በየነች ወንድም ተገኝ ይባሉ ነበር ፅድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በዚያው ከርስትና በተነሥበት ደብር ያስተምሩ ከነበሩት መምህር ገብረ ሕይወት ዘንድ ፊደል ቆጥረው ዳዊት ደገሙ ትምህርታቸውን በመቀጠልም አለቃ ብርሃኑና መሪ ጌታ ዐጽመ ጊዮርጊስ ከተባሉ መምህራን ጸዋትወ ዜማን ወደ ጎንደር በመሻገርም በጎንደር ማኅደረ ማርያም ሰመ ጥር ከነበሩት ከመሪ ጌታ ወርቁ ዘንድ ድጓን ጾመ ድጓንና ምዕራፍን ተምረው አስመስከሩ ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ በትጋት ተምረው ለመምህርነት የሚያበቃ ዕውቀት ቢጨብጡም በቃኝ አላሉም ለቀጣዩ ትምህርት ጎንደርን ለቀው ወደ ወሎ ተሻገሩር በወሎ ክፍለ ሀገር በላስታ አውራጃ በቡግና ወረዳ ብርኳኳኪ ማርያም በምትባለው ደብር ጉባኤ ዘርግተው ያለተምሩ ከነበሩት ከመምህር ጽጌና መምህር መንበሩ ቅኔ ከነ ዕርባ ቅምሩ ተምረው ለመምህርነት ተመረቁ ቅኔን ተምረው በተመረቁባት በዚያችው ደብር ቅኒ እያስተማሩ የመጻሕፍተ ሐዲሳትን ትርጓሜ ከመምህር ኪዳነ ማርያም ጠንቅቀው አሔዱ ብፁፅ አቡነ ያዕቆብ ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር አንዳ መለከታቸው በትግራይ ከፍለ ሀገር አንደርታ አውራጃ ወደ ሚገኘው ማይ ወይኒ ቅዱስ ሚካኤል ገዳም ሔዱ በዚያም ሥርዓተ ገዳምን አያጠኑ በተጓዳኝ ቅኔን ከነአገባቡ በማለተማር በዚህ ዓለም የተሰጣቸውን ዕድሜ በንጽሕናና በድንግልና ሊያሳልፉ ከአምበት ዓመታት አመክሮ በኋላ ወስነው በዚያው ገዳም ሥርዓተ ምንኩስናን ፈጸሙ ወደ ትግራይ የሔዱበትን ዓላማ ከግብ ካደረሱ በኋላ አሁንም ትምህርታቸውን ለማስፋፋት አንደ ገና ወደ ወሎ ተመልስው ዓምደ ወርቅ ቅዱስ ቂርቆስ ከተባለው ደብር ከአለቃ ካሣ ተክሌ አቋቋምን ከመሪ ጌታ በለጠ ደግሞ የጎንደርን አቋቋም አጥንተው በመምህርነት ተመረቁ ብፁዕነታቸው በዚያው ደብር ለለድስት ዓመታት ቅኒንና ዜማን ሲያበተምሩ ከቆዩ በኋላ ደቀ መዛሙርታቸውን በማለከተል ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ወደ አዲለ አበባ መጥተው በጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርዕቲያን ጉባኤ ዘርግተው ማስተማር ጀመሩ በወቅቱ በአዲስ አበባ አሉ ከሚባሉ ጉባኢያት የብፁዕ አቡነ ያዕቆብ አንዱና ዋናው ነበር ይሁን እንጂ አሁንም መማር ይበቃኛል አላሉም የቀራቸውን የሐዲሳት ትርጓሜ ለማስተካከል በወቅቱ አዲለሰ ዓለም ላይ ሰፊ ጉባኤ ዘርግተው ያሰተምሩ ወደ ነበሩት ሐዲለ ተክሌ በኋላ አቡነ ዮሐንስ ደቀ መዛሙርታቸውን አስከትለው ሔዱ በዚያም ለስድስት ዓመታት ያህል ሐዲሳትን አየተማሩ አስሰተማሩ በዚህ ዓይነት ሁሉንም መንፈሳዊ ትምህርት በብቃት ያጠ ናቀቁት ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ ኩማስተሣር ጋር የማስተዳደር ሐሳፊነት አየተለጣቸው በርከት ሳሉ ዓመታት አገልግለዋል በአለቅነትና በመምህርነት ካስተዳደሯቸው ታላላቅ አድባራትና ገዳማት ውስጥ የመናገሻ ቅድለት ማርያም ገዳም የስሳ ድንጋይ ቅዱስ ማርቆሰ ደብር የፍርኩታ ኪዳነ ምሕረት ደብር የደብረ ሊባኖለ ገዳም ይጠ ቀሳሉ በአነዚህ ገዳማትና አድባራት ሁሉ ሰብቃት ከሣስ ተዳደር ጋር ወንበራቸው የታጠፈበት ጊዜ አልነበረም ጠሳት ሀገራችንን በወረረ ጊዜም ኢትዮጵያውያን ለአናት ህገራቸው ልባቸውንና ይሁንታቸውን ለጠላት እንዳይስጡ በቆራ ጥነትም የሰማዕትነት ተጋድሎ አንዲያደርጉ በአናት ሀገራቸው ፍቅርም ልባቸው አንዲሞቅ ያደርጉ ነበር በጠላት የፈረሱ አብያተ ክርስቲያናትንም ሕዝቡን በማሰተባባር ያድሱና አንደ አዲስ ያሠሩ ነበር ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ በለተ መጨረሻም በዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም በኣበ ምኒትነት ተሹመው ሳለ የኢትዮጵያ ሊቃውንት ያገኙትን ኢትዮጵያውያን አባቶቻቸውን ለጵጵሰና የመም ረጥ ነጻነት ተጠቅመው ለመዓርጉ የሚበቁ አባቶችን በመረጡ ጊዜ ብፁዕነታቸው አንዱ ሆነው ተመረጡ ወደ እለክንድርያ በመሔድም ሚመተ ጵጵለሰና ተቀበሉ ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ መዓርጉን ከተቀበሉ በኋሳ በተሰጣቸው በኢሉባቦር አህጉረ ሰብከት ለሁለት ዓመታት ሲቆዩ በአካባቢው ወንጌል በሰፋት እንዲሰበክ አብያተ ክርሰቲያናት እንዲታነፁ አድርገዋል በመጨረሻም ኢሉባቦር ሀገር ሰብከት ተቀንሶላቸው የወለጋን ሀገረ ስብከት ለ ዓመታት በብቃት መርተዋል አስተምረዋል በየወረዳዎቹና አውራጃዎቹ በመዘዋወር ከሁለት መቶ በሳይ አብያተ ክርለቲያናትን አሠርተዋል ለአያንዳንዱም ንዋያተ ቅድሳት እንዲሟሉ አድርገዋል ምአመናኑም ሰቀና ሃይማኖትና በንጹሕ ምግባር ጸንተው ሀገራቸውን እንዲጠብቁ ያልተቋረጠ ጥረት ነለበሎህህፍወከዐክኋበዐክየቫ ድሌሔጨመጨሙ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ሲያደርጉ ኑረዋል ለካህናትና መምህራንም ትርጓሜ መጻሕፍትንና ቅኔን ሲያስተምሩ ቆይተዋል ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ እንድ የተለየ ጸጋ ነበራቸው ይኸውም እብዝቶ የመጸልየ የመስገድ እንዲሁም የመጸም ጸጋ ነው በሕይወት ዘመናቸው ሁሉ ሌሊት እልጋ ላይ ተኝተው አያውቁም ነበር ማረፊያ ክፍላቸው ውስጥ አንዲት ደረቅ የእንጨት ወንበር ነበረቻቸው ይባላል ብፁዕነታቸው በዚያች ወንበር ተቀምጠው ሲጸልዩ እንቅልፋቸው ከመጣም እዚያው እንደ ተቀመጡ ያሸልቡ ነበር በሕይወት በነበሩ ጊዜ እንደ ተናገሩት ክዕለታት አንድ ቀን በእንቅልፍና በመንቃት መካከል እንዳሉ ጥንተ ጠላት ሠይጣን ይጠ ጋና ወደ አገጫቸው እካባቢ ነካ ያደርጋቸዋል በዚህ ጊዜ ይነቁና መስቀላቸውን ይዘው «እኔ የክርስቶስ ባሪያ እንዴት ትቀርበኛለህ አንተ። ከዚያም በዚያው በቤጌምድር ውሰጥ አንዳቤት በተባለ ቦታ ዘቦየ ጻካኤል ደብር ለሰባት ዓመታት ያህል የተማሩትን ሲያሰተምሩ ቆዩ ከዚህ በኋላ የሕይወት አቅጣጫቸውን በመወጦሰን ወደ ደብረ ሊባኖስ ገዳም መጥተው መዓርገ ምንኩስናን ተቀበሉ ሠዲያውኑም ከብፁዕ አቡነ አብርሃም ኢትዮጵያዊ መዓርገ ቅሰናን ተቀበሉ አንደ ቅድሰት ቤተ ክርሰቲያን ትእዛዝ ከላይ በተገለጠው ዓይነት ሥርዓተ ምንኩስናን ከፈጸሙ በኋላ ወደ ትውልድ ወረ ዳቸው ቡልጋ ሔደው ወለሌ ሚካኤል በሚባል ደብር ዜማ ማሰተ ማር ጀመሩፁ ለተወሰኑ ዓመታት በተጠቀሰው ቦታ ካሰተሣሩ በኋላ የካቲት ቀን ዓም የእቲሳ ተክለ ሃይማኖት ገዳም አሰተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ በዚያው ዓመት ሚያዝያ ቀን አዲሰ አበባ ላይ በተደረገው የጳጳሳት ምርጫ ለጵጵሰና ተመረጡ በዚህም ከሌሎች አባቶች ጋር ወደ እስክንድርያ በመሔድ ሐምሌ ቀን ዐፀ ዓም በወቅቱ የግብፅ ቤተ ክርሰቲያን ፓትርያርከኪ ከነበሩት ብፁዕ ወቅዱሰ አቡነ ዮሳብ መዓርገ ጵጵስናን ተቀበሉ ከዚያም «ጳጳሰ ዘሲዳሞ» ተብሰው ወደ መንበረ ጵጵስናቸው ህህህለሰየክዐክክዐቲከየ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ይርጋ ዓለም ሔዱ ወደ ሀገረ ስብክታቸው ክሔዱበት ጊዜ ጀምሮ አብያተ ክርሰቲያናትን በማሳነፅ ምእመናንን በማሰተማር ለቤተ ክርሰቲያን አገልግሎት ካሀናትን እየሾሙ ሰፊ አገልግሎሉትን አበርክተዋል ብፁዕነታቸው ከብፁዕ ወቅዱሰ አቡነ ቴዎፍሎሰ ጋር በእጅጉ የጠበቀ ወዳጅነት ነበራቸው እንዲያውም ግንኙነታቸውን በቅ ርብ የሚያውቁ ሰዎች እንደሚናገሩት ቅዱስ ፓትርያርኩ አንድ ሥራ ሊሠሩ ሲያስቡ ብፁዕነታቸውን ሳያማክሩ አይሠሩም ነበር ይላለ ብፁዕነታቸውም ሊሠሩ ያሰቡትን ለቅዱስነታቸው ሳያማክሩ አይጀም ሩትም ነበር ይባላል ብፁዕነታቸው የሰዎችን ሥነ ልቡና በቀላሉ የሚረዱ ሰዎች ለምን እንደ እ አልሆኑም ብለው ሌላ ዓይነት አሰተያየት የማይሰነዝሩ ነበሩ አንድ ሰው በሰሕተትም ሆነ ሆን ብሎ ጥፋት ቢሠራ ሰው መሆኑ ያመጣው ነው ብለው ከመምከር ያለፈ ሌላ ሰምም ሆነ አስተያየት አይሰጡትም ነበር ይባላል ሰውን ከነድካሙ የሚቀበሉት እኒህ አባት ጸሉተኛ ነበሩ ከሀገረ ስብከታቸው ይርጋ ዓለም ለጉባኤም ሆነ ለሌላ ጉዳይ ወደ አዲስ አበባ ሲመጡ መንበረ ፓትርያርክ እስከ ሚደርሱ ድረስ ዓይናቸው ከመጽሐፍ አንደ በታቸውም ከጸሉት አይታቀብም ነበር ይሁን እንጂ አሳቸው ቢጸልዩም ሾፌራቸውን በየቦታው «ዕረፍት አድርግ ቁርስ ምሣ አድርግ» እያሉ ይክባከቡት ነበር ምክንያቱም በእሳቸው አባባል «እሱ እንደሳቸው አይደለምሩ ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎሰ የቤተ ክርስቲያንን አስተዳደር በሚመለከት ትውፊቱን እንደያህ መሻሻል እንዲደረግበት ይጥሩ ነበር ይባላል በተለይ የአብነት ትቤቶች ዘመናዊ መልክ ይዘው ተጠ ናክረው እንዲቀጥሉ አሰተያየት ይሰጡና የቻሉትን ያደርጉ ነበር በዚህ ረገድ በተወለዱበት አካባቢ በቋገኘው ወለሌ ሂካኤል ላይ መምህሩም ሆነ ተሣፅሪዎች ለቀለባቸው ሳያስቡ አንዲማሩ ለሁለቱም ራሳቸው ቀለብ ሰፍረው ሁሉን ዐቀፍ አንድ መንፈሳዊ ትቤት አቋቁመው ነበር ይህ ትቢት ቀደም ሲል ሀገረ ስብከቱ የተመሠረ ተበትን ዓላሣ ጠብቆ አእንዲንቀሳቀሰ ቢያደርግም በአሁኑ ወቅት ብዙም ትዙረት የተሰጠው አይመሰልም ብሁዕ አቡነ ጢሞቴዎሰ ከዲቁና ጀምሮ ቅድሰት ቤተ ክር ሰቲያንን ለረጅም ዘመናት ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋለ ባደረባቸው ሕመም ምከንያት ሲታከሙ ቆይተው በ ዕድሜያቸው የካቲት ቀን ዓም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ የተብራቸው ሥነ ሥርዓትም በዞገረ ሰብከታቸው በይርጋ ዓለም ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በወቅቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርሱፒያን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ፓትርያርክ የነበሩት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳትና በተገኙበት ተፈጽሟል የብፁፅነታቸው ይደርብን አሜን የጠቅላይ ቤተ ክህነት የመምሪያ ሐሳፊዎች ነጸሰለወሂከዐክዉበቲከ« በረከት በሁሳችን ላይ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ ቀዳማዊ ሊቀ ጳጳስ ዓም የቀድሞ ስማቸው መምህር ሐረገ ወይን ይባል ነበር ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ የተወለዱት በቀድሞው ወሉ ጠቅላይ ግዛት የጁ አውራጃ ገነተ ልዑል ማርያም በተባለው ቦታ ሲሆን ከእስልምና እምነት ተከታይ ቤተሰቦች እንደተገኙ ይነገራል ዕድሜያቸው ለትምህርት በደረሰ ጊዜ በተወለዱበት አገር ከፈደል እስከ ዳዊት ተማሩ ከዚያም ወደ ቤጌምድር በመሻገር አዛውር ኪዳነ ምሕረት ተብሉ በሚታወቀው ቦታ ጸዋትወ ዜማ ተማሣሩ ብፁለነታቸው አፁንም እዚያው ጎንደር መርጦ ኢየሱስ ወደ ተባለው ቦታ ሔደው ጸበላት ማርያም ተብሎ በሚታወቀው ቦታ ቅኔ ተማሩ ቀጥሎም ወደ ደብረ ታቦር ሔደው ከሐዲስ ተክሌ በኋላ አቡነ ዮሐንስ ሐዲሳትን ፍትሐ ነገሥች አቡሻህርን የቁጥር መጽሐፍ ተማሩ ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ አሁንም ትምህርት ነገር በቃኝ ሳይሉ ኅሩይ ጊዮርጊስ ወደ ተባለ ቦታ ሔደው ከብሉይ ተክሌ ብሉያትን በሚገባ አሔዱ ከዚሀ በኋላም አንደ ገና ሠዶ ሐዲስ ተክሌ ተመልሰው ፍትሕ ነገሥችንና አቡሻህሩን አጠናቀው ዐወቁ በ ዓም ሐዲስ ተክሌ ወደ አዲስ አበባ ሲመጡ አብረዋቸው መጥተው በመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ አያስተማሩ ጥቂት ጊዜ ከቆዩ በኋላ በግርማዊት እቴጌ መነን መልካም ፈቃድ ወደ ኢየሩሳሌም ሔደው በኢየሩሳሌም በሚገኘው ገዳም በረድእነትና በመጋቢነት ሲያገለግሉ ቆዩ በመጨረሻም የብፁዕነታቸው የአገል ግሎት ትጋትና እሺ ባይነት በቤተ መንግሥቱ በመሰማቱ አዚያው ባለብት ራእስ ተብለው የገዳሙ አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ ብፁዕነታቸው ሹመቱን በጸጋ ተቀብለው ከማኅበረ መነኮሳቱ ጋር በመስማማት በትጋት እያገለገሉ ሳሉ ኢትዮጵያ በወራሪው የኢጣሊያ ፋሽሰት ተወረረች በዚህ ጊዜ ከሌሎች መነኮሳት ጋር በመሆን በሀገር ፍቅር ተቃጥለው በተለያዩ ዘዴዎች በመጠቀም ኢትዮጵያ በግፍ መወረሯን ለዓለም ሕዝብ ሲያሰሙ በጸሎት ሀገራቸውን ሲረዱ ቆዩ ከአምስት ዓመታት መራራ ትግል በኋሳ ብፁዕ አቡነ ታዴ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዎስ አገልግሎታቸውን ቀጥለው ማኅበሩንና ገዳሙን በደንብ ሲረዱና ሲያገለግሉ ቆዩ ከዚሀ በኋላም ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጡ ተጠሩ በዚሁም በተደረገው የኤሏስ ቆጸሳት ምርጫ በከፍተኛ ድምዕ ተመረርኗጠው በ ዓም ነሐሴ ቀን በብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ሊቀ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ አንብሮተ እድ ብፁዕ አባ ታዴዎስ ተብለው ያጎሬ ሀገረ ስብከት ጳጳሰ ሆነው ተሾሙ ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ ቤተ ክርስቲያን የጣለችባቸውን ሐላፊነት ይዘው ወደ ዐገረ ስብከታቸው ከሔዱበት ጊዜ ጀምሮ ከማኅበረ ካህናቱና ምእመናኑ ጋር በመስማማት ሰፋ ያለ አገልግሉት አፀርክተዋል ብፁዕነታቸው ቃለ እግዚአብሔር በሀገረ ስብከቴ እንዲዳረስ ከማድረጋቸው በተጨማሪ በልማች ሥራ በመሳተፍ ቤተ ክርስቲያን በአካባቢው የልማት አርኦያ እንድትሆን ያደርጉ እንደ ነበር በቅርብ የሚያውቋቸው ይመሰክራሉ በተለይ ካህናት እየሠሩ ምእመናኑን እንዲያሠሩ ይመክሩና ያስተምሩ ነበር ይባላል ራሳቸ ውም በመንበረ ጵጵስናቸው ጓሮ የተለያዩ የልማች ሥራዎችን በሣከ ናወን የልማት ሥራዎች ቀጥተኛ ተሳታፊ እንደ ነበሩ ይነገራል የብ ፁዕነታቸው ሥራ ወዳድነት ሲነሣ እንድ የሚነገር ታሪክ አላቸው እሳቸው የጎሬ ህገረ ስብከት ጳጳስ በመሆን ሲያገለግሉ የጠ ቅላይ ግዛቱ ገዥ ደጃዝማች ገረሱ ነበሩ ታዲያ እኒህ ደጃዝማች ብፁዕነታቸውን ያከብሯቸውና በየጊዜውም ከመንበረ ጵጵስናቸው ድረስ በመሔድ ይጠይቋቸው ነበር ይባላል ኦንድ ቀን በማይጠበቅ ሰዓት ደጃዝማች ገረሱ አጃቢ ሳያበዙ ብፁዕነታቸው ግቢ ይደርሳሉ ወደ ግቢው ዘልቀው ቤት ውስጥ ቢያስጠሯቸው አቡነ ታደዎለሰ የሉም ደጃዝማቹ ተመልሰው ከግቢው ሊወጡ ሲሉ አንድ መነኩሴ ጓሮ ውስጥ ሲቆፍሩ ያያሉ ደጃዝሣች ገረሱ ወደ መነኩሴው ይቀርቡና «አባ ። ጳለምዛ ዲትዖታዖ ጳ»ት ጥ»ቷ ርነጎ ራሟ ለው ዕራት ወትሩ ዳጳው ለ ምፖራታቭብሮረ ዳትንታፇሥጋ ሃቆሪም ፃፍሪም ሐማ» ብፁዕነታቸው ወራሪው የኢጣልያ ጦር ክሀገር ከወጣ በኋላ በወረራው ጊዜ የተሾሙት ብፁዓን አባቶች ከሥራቸው ታግደው ቆይተዋል በዚህ ዓይነት ብፁዕነታቸው በ ዓም በተደረገው ሚመተ ኤኢሊስ ቆጸሳት ይቅረቡና ሹመትዎ አንደ ገና ተከልሶ በመንበረ ሥልጣንዎ ይቀመጡ ቢባሉ «የእኔ የቀደመ ሥልጣን ትክክለኛ ነው ሕገ ወጥ አይደለም የሾሙኝም ኢትዮጵ ያውያን ሊቃውንት መርጠው ያስቀመጧቸው ኢትዮጵያዊ ሲቀ ጸጳስ ናቸው የማይደገመውን ክህነት ድገሙልኝ ብዬም አልቀርብም አገልግሎቱ ይቅርብኝ» ብለው ነበር ነገር ግን እሳቸው እንዲሀ ቢሉም አንደ ሌሉቹ እንደ ገና ሳይሾሙ በነበራቸው ሹመት እንዲያገለግሉ ተብስው ሀገረ ስብከታቸው ተስጥቷቸው እስከ ዕለተ ዕረፍታቸው ድረስ ሲያገለግሉ ቆይተዋል ብፁዕ አቡነ ማርቆስ በሀገረ ስብከታቸው ቃለ አግዚአብሔር እንዲዳረስ አብያተ ክርስቲያናት አንዲታነፁ ገዳማት እንዲጠናክሩ ሲያደርጉ ከቆዩ በኋላ ኅዳር ቀን ዓም በደረስባቸው ድንገተኛ የመኪና መገልበጥ አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ የመኪና አደጋ በደረስባቸው ቦታ ክዚያ በፊት ያልነበረ ውሃ ፈልቆ ውሃው ማይ አቡን የአቡን ውሃ ተብሎ ይጠራ እንደ ነበር ይተረካል ብፁዕነታቸው ካረፉበት ጊዜ ጀምሮ ለአንድ ብፁዓዊ አባት የሚገባው ጸሎተ ፍትሐት በመላው ሀገረቱ ክተደረገላቸው በኋሳ ሥርዓተ ቀብራቸው ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ቀዳማይ ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ ቀዳማይ ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ ካልአይ እና ብፁዕ አቡነ ቄርሎስ ቀዳማይ በተገኙበት በደብረ ቢዘን ገዳም ተፈጽሟል የብፁዕነታቸው በረከት አይለየን አሜን ህህህህሆወዩከክበቲከ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ቀዳማዊ ሊቀ ጳጳስ ዓም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መዓርን ጵጵስናን ከመቀበሳቸው በፊት አባ ተክለ ጊዮርጊስ ይባሉ የነበሩት ብፁዕ እቡነ ገብርኤል በለሜን ሸዋ መርሐ ቤቴ አውራጃ በላይ ቤት ወረዳ ውስጥ ልዩ ስሙ አምባ ወንዝ ከተባለው ተበሴ ከአባታቸው ከመምህሬ ገብረ መስቀል ወልዴ ማርያዎና ከእናታቸው ከሠሮ አስካሰ ይርጉ በ ዓም ተወለዱ ብፁዕነታቸው በወላጆቻቸው በሥነ ምግባር እየተኮተኮቱ ካደጉ በኋላ ዕድሜያቸው ለትምህርት ሷደርስ በጂያው በመርሐ ቤቴ አውራጃ በቆፍና ዑግኑኤል ደብር ከአለቃ ኃይሉ ዘንድ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በሜገባ ኣጠናቀቁ በመቀጠልም ወደ ደብረ ሊባኖስ በሙሔድ መምህር ገብረ ኢየሱስ ከተባሉ ጸዋትወ ዜማን ተማሩ ከዚያም ለቀጣዩ ትምህርት ወደ ጎጃም ተሻረው በታላቁ የመርጡለ ማርያም ደብር ሰፊ ጉባኤ ዛርግተው ያስተምሩ ክነበሩት ከመምህር ተክለ ማርያም የቅኔን ትምህርት ከነአገባቡ አጠናቀው በመማር ተመረቶ ብፁፅ አፁነ ገብርኤል በመቀጠል ወደ ሸዋ ተመልሰው ወደ ታላቱ የደብረ ሊባኖስ ገዳም ገቡ ከገቤበት ጊዜም ጀምሮ ለሰባት ዓመታት በረድእነት ሲያገለገሉ ቁዩ ከዚያም በቅዳሴ ተመድበው ሰሰባት ዓመታት አንዳገለገሉ የብፁዕነታቸውን በጎ ትሩፋትና ሰፊ አገልግሎት የተረዳው የገዳሙ ማኅበር በገዳሙ በመስቀል እጣኝነት እንዲያገለግሉ መረጣቸው የተሰጣቸውን ሐላፊነትም በአኩቴት ተቀብለው ለዘጠኝ ዓመታት በታማኝነት አገለገሉ ከዚህ አገልግ ሉታቹውም ጎን ለጎን በትርፍ ሰዓታቸው አለቃ አምኃ ከተባሉ ሊቅ ሐዲሳትን አሒደዋል ብፁዕ አቡነ ገብርኢል በዚህ ዓይነት ገዳሙን ረዘም ሳለ ጊዜ ካገለገሉ በኋላ በ ዓም የገዳሙ ጸባቴ በመሆን ቡግኅበረ መነኮሳቱ ሙሉ ድምፅ ተሾሙ በዚህ ታላቅ ሐሳፊነታቸውም ወራሪው የፋሺስት ኢጣልያ ወር አገራችንን እስከ ወረረበት ዓም ድረስ አስተዳደሩ ብፁዕነታቸው በወረራው ወቅት የታላቁ የደብረ ሊባኖስ ገንዳም ንብረቶች እንዳይዘረፉ ስውር በሆነ ዋሻ ውስጥ አኑረው ለተተኪው ትውልድ እንዲቆዩ አድርገዋል ወራሪው የኢጣልያ ጦር የካቲት ቀን ዓም ብፁዕነታቸውን ሊይዝ ገዳሙን በከበበ ጊዜ በአግዚእብሔኗ አጋዥነት አምልጠው ወደ መርሐ ቤቴ በመሻዢ ለኢትዮጵያ ነጻነት ከወራሪው ጦር ክሜታገሉት አርበኞች ጋር ተቀላቀሉ በዚያዎ በቆራጥነት ከጠ ላት ጋር የሚታገለውን እርበኛ «ኃይልህን እንሣ ክንድህንም አጠ ናክር አናት አዥጄህን ለወራሪ ጠላት አሳልፈህ አንዳትሰጥ በርታ ታገል ኃይል የአግዚአብሔር ነው» አያሉ ማትጋታቸውን ቀጠሉ ይሁን አንጂ በዚህ የህዝር ፍቅር ወኔ በተሞላበት ሥራ እንደ ህህህለሰየክዐክኋክዐቲከየ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ተስማሩ በጠላት ጦር ተያዙ ከዚያም ወደ አምቦ ተወስደው እስከ ዓም ድረስ በግዞት ቆዩ በኢትዮጵያውያኑ አርበኞች ቆራጥ ተጋድሎ ወራሪው የኢጣ ልያ ፋሽስት ድል ተመትቶ ከአዝዢር ሲወጣ ብፁዕነታቸው ወደ ደብረ ሊባኖስ ተመልስው በጸባቴነት ሹመታቸው እስከ ዓም ድረስ አስተዳደሩ ከዚያም በግርማዊ ንጉሠ ነገሥቱ ፈቃድ ወደ አዲስ አበባ መጥተው የመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም አስተዳ ዳሪና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አጠቃላይ የመንፈሳዊ ፍርድ ቤት ዳኛ ሆነው እበከ ዓም እገለገሉ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ከዲቁና ጀምሮ በቅድስና ቤተ ክርስቲያንን ለረጅም ዘመናት ካገለገሉ በኋላ በ ዓም በነሐሴ ወር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስተያን በተደረገው የጳጳሳት ምርጫ በድምፅ ብልጫ ተመርጠው በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ አንብሮተ ዕድ «ጳጳስ ዘወሉ» ተብለው ተሾሙ ክዚህ ታላቅ እደራ ጋር ወደ ወሎ የሔዱት ብፁዕነታቸው ከሔዱ ጀምሮ ረዘም ላለ ጊዜ ስፊ አገልግሎትን ሲያበረክቱ ቆይተዋል ብፁዕ እቡነ ገብርኤል የመገሠጽና የመምክር ጠባይ ነበራቸው ይባላል በዚህም ሕግ በሀገሪቱ ይከበር አባቶችም የሚገባቸውን ክብርና ሞገስ ይስጣቸው ዘንድ ከጃንሆይ ጀምሮ እስክ ተራ ባለሥልጣናት ድረስ ይገሥጽ እንደ ነበር ይነገራል በተለይ በሀገረ ስብክታቸው ሥር ያገለግሉ የነበሩ ካህናት ለሕግ ለሥርዓት ተገዝተው ኦገልግሎሉታቸውን እንዲፈጽሙ ጠንከር ያለ መመሪያ ይስጡ በመመሪያ የማይሔደውን ከሥራው ያግዱና እስከ ማባረር ይደርሉ ነበር ይባላል ብፁዕነታቸው ግብጻውያን አባቶች የተማረውን ካልተማረው ለመለየት የቋንቋ ችግር ስለ ነበረባቸው ሁሉንም እየሾመ ለዘመናት ቤተ ክርስቲያኗ ሊቃውንት ካህናት እጥታ ቆይታለች ብለው ያምኑ ነበር ይባላል በዚህ የተነሣ ለአንድ ስው ክህነት ሲስጡ የሚገባውን ትምህርት በሚገባ መማሩን አረጋግጠውና ፈተና ፊትነው ነበር ብፁዕነታቸው በነበራቸው ሥርዓትን የማክበርና የማስከበር ጠባይ የተነሣ የትኛውም የቤተ ክርስቲያን ሥርዓት ሲጣስ ካዩ ዝም አይ ሉም ነበር ይባሳል በዚህ ረገድ ብፁዕ እቡነ ፊልጳስ ቀዳማዊ ባዘጋ ጁት መጽሐፍ ላይ የኑፋቄ አበተሳሰብ እለበት ተብሉ ጉዳዩ በቅዱስ ሲኖዶስ ሲታይ ብፁፅነታቸው ግንባር ቀደም ተቃዋሚ ነበሩ በዚህም ብፁዕ አቡነ ፊልጳስን በእደባባይ ሳይቀር ይተቹ ነበር ይባላል ምንም እንኳን መገሥጽነታቸውና ተናጋሪነታቸው በይፋ ቢታወቅም በእሳቸው ንግግር ማንም ቂም በቀል አይዝም ነበር ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ጨጩጠጠጩሥሠ ብጋ በጻ ጻዱጻከ ዱዓ ። አንደ አሳቸው ሁሉ ታለረው ከነበፍ ሌሎች አባቶች ጋር ዓም በ ዓም ከእስር ከተፈቱ በኋሳ በወታደራዊው መንግሥት ተጽዕኖ እርሳቸውም እንደ ሌሎች በጡረታ እንዲገለሉ ተደረገ ብፁዕነታቸውም ምንምእንኳን ሀገረ ስብከቱ ቢቀርባቸውም በጸምና በጸሎት ተወስነው እግዚኣብሔኗድን ሲያገለግሉ ቆዩ በመጨረሻም ኅዳር ቀን ዓም ልከ ከቀኑ ዐ ላይ ኡመመኝና ደከመኝ ሳይሉ ከአባቶች ወንድሞቻቸው ጋር መንፈካዊሪ ጭውውት በመጫወት ላይ ሳሉነፍሳቸው ከሥጋቸው ተለየች ለሊቀ ጳጳስ የሚገባው ጸሌሉተ ፍትሐት በብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ኤሏስ ቆጳሳት አንዲሁም የአዲስ ኣበባ ሀገረ ስብከት አድባራትና ገዳማት እስተዳዳሪዎችና ካህናት ከተደረጉ በኋላ ሥርዓተ ቀብራቸው በአስላ ቅድስት ማርያም ቤተ ከርስቲያን ተፈጽሟል የብፁዕነታቸው ረድኤት አይለየን አሜን ህህሆህሃወሂከቲከ« ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ቀድሞ ንቡረ አድ ገብረ ሚካኤል ይባሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የካቲት ቀን ዓም ከአባተቸው ከቄስ ኃይለ ሥሳሴ ኮነብ ከእናታቸው ከወሮ እበባ በያኔው ትገሬ ጠቅሳይ ግዛት በሽሬ እውራጃ ደብረ ዓባይ ከተባለው ቦታ ተወለዱ በወላጆቻቸው ቤት በመልካም እንከብካቤ እየተማሩ ካደጉ በኋላ ለድሜያቸው ሰባት ሲሆን ስመ ከርስትና ወደ እገኙበት ደብረ ዓባይ ገዳም ገብተው የሁለተኛ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን መማር ጀመሩ በነበራቸው ቀለም የመያዝ ችሎታ በመምህ ራቸውም ሆነ በባልንጀሮቻቸው ክብርና ሞገስ ሳይለያቸው ጸዋትወ ዜማንና ቅኔን እየተማሩ አደጉ ዕድሜያቸው ሃያ ዓመት ሲሆን ብቃታቸው በማኅበረ መነኮሳቱ ተመስከሮሳላቸው በዚያው ገዳም መዓርገ ምንኩስናን ተቀበሉ ከዚህ በኋሳ ለመዓርገ መቃርስና ጳኩሚስ በበቁበት ገዳም በኦሆ በሀሊነት የዕድሜ ባለጸጋ የሆኑትን አበው እየረዱ ከቆዩ በኋሳ በሃያ ሁለት ዓመታቸው ከግብፃዊው ብፁዕ እቡነ ጴጥሮስ መዓርገ ዲቁናንና ቅስናን በአንድነት ተቀበሉ ብፁዕ እቡነ ሳዊሮስ ዕውቀታቸውንና ትኅርምታቸውን የሚገልጹ መዓርጋትን በዚህ መልኩ ካገኙ በኋሳ ማኅበረ መነኮሳቱ በሙሉ ድምጽ መርጧቸው የጥንታዊውና የቅደሴ ምስከር የሆነው የደብረ ዓባይ ገዳም ገበዝ በመሆን ለዘጠኝ ዓመታት በትጋት አገለገሉ ከዚያም የብፁዕነታቸውን ብቃት የተመለከተው ሣሃፃኅበሩ በዚያው ገዳም ሥር ታቅፎ ይተዳደር ለነበረው አቡነ ዮሐንስ ገዳም እስተዳዳሪ አድርጎ ሾማቸው ሹመቱን በአኮቴት የተቀበ ሱት ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ገዳሙን በአበምኔትነት በብቃት ማስተ ዳደር ጀመሩ ከማኅበረ መነኮሳቱ ጋር በመተባበር የገዳሙ ሥርዓት የሚጠ ናከርበትን መናንያኑም ከጸሎትና ከትርኅምት ጋር ገዳሙን በማልማት የሚተጉበትን መንገድ እየቀየሱ በማገ ልገል ሳይ ሳሉ የገዳሙን ጉዳይ ለማስፈጸም ወደ አዲስ አበባ መጡ ነገር ግን ደብረ ዓባይ ሳይ ሆነው የሚፈጽሙት አገልግሎ ትና ትሩፋት አዲስ እበባ በቤተ መንግሥቱና በቤተ ክህነቱ ይሰማ ኖሮ ብፁዕነታቸው እንዳስቡት ጉዳያቸውን ፈጽመው ሊመ ለሱ አልቻሉም ይኸውም በግርማዊ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥሳሴ ፈቃድና ትእዛዝ እዚሁ አዲስ አበባ እንዲቆዩ ተደርጎ የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራልን መምህርነት ተሾመሙ ብፁለነታቸው ምንም እንኳን ከማኅበረ መነኮሳቱ መለየታ ቸው ቢያሳዝናቸውም በእግዚእብሔር ፈቃድ የተቀበሉትን ከፍተኛ ሐላፊነት በመቀበል የተጣለባቸውን አደራ ለመወጣት የተለመደ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ትጋታቸውን ማሳየት ጀመሩ ይሁን እንጂ ብዙም ሳይቆዩ ኢትዮጵያ በፋሺስት የኢጣልያ ጦር ተወረረች በዚህ የተነሣም ንጉሠ ነገሥቱ ከተት ሠራዊት ምታ ነጋሪት ብለው ወደ ማይ ጨው ሲዘምቱ አሳቸውም እንደ ሌሎች አባቶች አብረው ዘመቱ ጦርነቱ በፋሺስት ሠራዊት አጥቂነት ሲጠናቀቅ ብፁዕነታቸው ከሌሎች ጥቂት እባቶችና እርበኞች ጋር ተማርከው በቀይ ባሕር እካባቢ ወደ ሚገኘው ደሴተ ናኩራ ተጋፁ የአምስት ዓመቱ ዘግናኝ ወረራ በኢትዮጵያውያን የበሳይ ነት ተጠናቆ ሁሉም ነገር ወደ ነበረበት ሲመለስ ብፁዕነታቸው እንደ ሌሎች በርካታ አርበኞች ለሻርከ የባሕር አውሬ ከመጣል ተርፈው ከጥቂት እባቶችና አርበኞች ጋር ከግፀት ወጡ ከዚያም እግዚአብሔርን በማመስገን በገዳማቸውና ሌሎች ቦታዎች እየተዘ ዋወሩ ሐዋርያዊ ተግባር ሲያከናውኑ ቆዩ የብፁዕነታቸውን አገልግ ሎት ከቀድሞ ጀምሮ የሚያውቁት ቤተ ከህነቱና ቤተ መንግሥቱ በ ዓም መስከረም ወር ሳይ መልእከ ብርፃን በማለት የአድዋ ደብረ ብርሃን ሥሳሴ አለቅነት ሾሟቸው ይሁን እንጂ ብዙም ሳይቆዩ በዚሁ ዓመት በኔ ቀን ለገዳሟ ወንበር የሚገባውን ራስ ወርቅ አሥረው የአዲስ ዓለም ማርያምን ንቡረ እድነት ተሾመሙ በእግዚአብሔር ፈቃድ ከወንበር ወንበር ከፍ እያሉ ቤተ ከርስቲያንን ሲያገለግሉ የቆዩት ብፁዕነታቸው በ ዓም በተደረገው የኤሏስ ቆፅሳት ምርጫ ይበቃሉ ተብለው ከተመረጡት አባቶች መካከል እንዱ በመሆን በብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ሊቀ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ አንብሮተ እድ «ብፁዕ እቡነ ሳዊሮስ ጳጳስ ዘጋሞ ጎፋ» ተብለው ተሾሙ በተበጣቸው ሀገረ ስብከት ከማኅበረ ካህናትና ምእመናን ጋር በመተባበር ያላመኑትን በማሳመን ያልተጠመቁትን በማጥ መቅ የምእመናንን ቁጥር በማብዛት ላቅ ያለ ሐዋርያዊ አገልግሎ ታቸውን ሲያበረክቱ ቆዩ አብያተ ክርስቲያናትን በማሳነዕ በህገረ ሰብከቱ ልዩ ልዩ የልማት ሥራዎች እንዲሠሩ በማድረግ የካህናት ገቢ አንዲጨምር በአገልግሎታቸውም እንዲተጉ በማድረግ ሳይ እንዳሉ ባደረባቸው ሕመም ጥር ቀን ዓም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ሥርዓተ ቀብራቸውም ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የሀገረ ስብከቱ ካህናት በርካታ ምእመናንና የብፁዕነ ታቸው ቤተለቦች በተገኙበት የሀገረ ስብከታቸው ርፅሰ ከተማ በሆነው አርባ ምንጭ መድኃኔ ዓለም ቤተ ከርስቲያን ተፈጽሟል። ሥርዓተ ቀብራቸውም ብፁዓን ሊሲቃነ አለት ይ ሰላም ካሀናትና ምእመናን በተገኙበት መቀሌ በሚገኘው ም ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ተፈጽሟል የብፁዕነ ያው የሚጠራበት ታሪካቸው የሚታወሰበት ቤተ መዘክር ወቅደስ በሚገኘው የደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካአል ቤተ ክር ቲያን የቅደሰ ውስጥ በሀገረ ስብከቱ ካፀናትና ምእመናን ተን ዋገ ተዋ ቀን ዓም ጀምሮ በሕዝብ በመጉብ የብፁዕነታቸው በረከት ይደርብን አሜን አዚቲከ« ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ካልአይ ሊቀ ጳጳስ ፀ ዓም ህህህህህ ፎየከወኮወ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን በቀድሞው ጎጃም ጠቅላይ ግዛት ደብረ ኤልያስ ተብሎ በሚታወቀው ቦታ ከአባታቸው ከመምህር ትርፌና ከአናታቸው ከወሮ ትሑት ወልደ አካውሃ ነሐሴ አዎስት ቀንጉ ዐ ዓም ተወለዱ የቀድሞ ስማቸው ሊቀ ሊቃውንት መሐሪ ይባል ነበር ወላጅ አባታቸዉ የልጃቸውን በትምህርት ስው የመሆን ሕልም ሰውስጣቸው ቢይዙም ብፁዕነታቸው ተወልደው ገና ስድስት ዓመት ሲሆናቸው በድንገተኛ ሕመም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ አንኳን ለእርሳቸው ለሌላ የሚበቁት አባታቸው በሞት የተስዩአቸው ብፁዕ አቡነ ጴጥሮለም የአባታቸው አደራ ነበረና ስመ ክርስትና ባገኙበት ደብረ ኤልያስ ያስተምሩ ከነበሩት መሪ ጌታ ሣህሉ ከፈደል ጀምሮ ሙሉ ጸዋትወ ዜማን አጠናቀቁ የብፁዕነታቸውን አስደናቂ የመማር ችሉታ ያዩት የዴቭሩ ማኅበርና አለቃ ገና በልጅነታቸው በዚያው ደብር የካህናት አጋፋሪና የቤተ መዛግብት ሹም ጸደረጓቸው በደብሩ የተሰጣቸውን ሕሳፊነት በብቃት አየተወጡ ስዚያው ደብር ዕውቅ የቅኔ መምህር ከነበሩት መሪ ጌታ ገብረ ሥሳሴ ዘንድ የቅኔን ትምህርት አጠናቀቁ በብፁዕነታቸው አስደናቂ ቀለም የመያዝ ብቃት የተገረሙት መምህራቸውም ቀደም ሲል በደብሩ ከተስጣቸው ሥልጣንና ተግባር ጋር ስጉባኤያቸው ይገኙ በነበሩት ከዐዐ በላይ ተማሪዎቻቸው ላይ ሐላፊ አድርገው ሾሟቸው ከዚህም ብልህነታቸውንና ወደ ፊት የሚደርሱበትን ትልቅ ቦታ በመንፈስ ቅዱስ ተገልጦሳቸው ከሥራቸው አድርገው የሚበ ሉትን አያበሉ የሚጠጡትን እያጠጡ የውዳሴና የቅዳሴ ማርያምን የትምህርተ ኅቡዓትንና የኪዳንን ትርጓሜ በሚገባ አስጠኗቸው እንደ ተለመደው ትምህርቱን ሲያጠናቅቁም ከደብሩ አስተዳደርና ካህናት ጋር መከረው ፊቃድ ካገኙ በኋላ በወቅቱ አዲስ አበባ ሳይ ስፊ ጉባኤ ዘርግተው ያስተምሩ ወደ ነበሩት ዕውቁ አለቃ ኅሩይ በደብሩ ማኅተም የአደራ ደብዳቤ አስይዘው ወደ አዲስ አበባ ላኪቸው ሲልኳቸው ግን ለአምስት ዓመታት ያህል ከተማርክ በኋላ ወደ ደብርህ ተመልስህ ሌሎችን እንድ ታስተምር በሚል የአደራ ቃል ነበር ታላቁ ሲቅ አለቃ ኅሩይም የማኅበሩንና የወዳጃቸውን የመምህር ገብረ ሥሳሴን የአደራ ደብዳቤ ተቀብለው ከተመለከቱት በኋላ ብፁዕነታቸው ወደ ጉባኤው ገብተው የሐዲሳትን ትርጓሜ ይማሩ ዘንድ ፈቀዱሳቸው በመምህሩ ፊቃድ እጅግ የተደስቱት ብፁፅነታቸውም የሚወዱትንኖ መቼም ቢሆን ወደ ኋላ ብለውበት ግያውቁትን ትምህርታቸውን ጀመሩ ቱ ሀገራችንን የኢጣልያ ጦር በግፍ የወረረበት በዚህ ከየ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን የተነሣም የሕዝቡም ሆነ የህገሪቷ ስላም ክፉኛ ተናግቶ የነበረበት ቢሆንም ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በአምስቱ ዓመታት የመጻሕፍተ ሐዲሳትንና የሃይማኖተ አበውን ትርጓሜ አጠናቀቁ ከማጠናቀቅም አልፈው ማስተማር ጀመሩ በዚህ ጊዜም የመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ አስተዳደርና ካህናት ዕውቀታቸውንና ግብረ ገብነታቸውን በመመልከት በደብሩ የሐዲሰ መምህር ሆነው እንዲያስተምሩ መረጣቸው የአዲሉ የመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሕንፃ በተፈጸመ ጊዜ እንደ ሴሎች ሽማግሌ ካህናት ኮፍ ያለ ሽልማት ተቀበሉ በመካነ ሥላሴ ደብር ከበረጉት ጉባኤ ጋር በየዓመቱ መላ አርባ ጾምን ወደ ታላቁ ደብር ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በመሔድ የሐዲሳትን ትርጓሜ ያስሙ ነበር በዚህና በሌሎች የእልቅና እገልግሎታቸው የተነሣም ስማቸው ከደብራቸው አልፎ በሌሎች እብያተ ክርስቲያናት ምእመናንና በቤተ መንግሥቱ አካባቢ እየገነነ መጣ ከግርማዊ ቀዳማዊ ንጉሠ ነገሥት ዓፄ ኃይለ ሥላሴም በተለያዩ ጊዜያት ሽልማት አግኝተዋል ከዚህ ቀጥሎም መደበኛ ጉባኤያቸውን ላይበትኑ በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ትቤት የሐዲስ መምህር በመሆን ከ ዓም እስከ ዓም ድረስ በማስተማር ብዙ ደቀ መዛሙርትን ለመምህርነት አብቅተዋል በ ዓም ግርማዊ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ የቤተ ክህነት ሲቃውንት የእንግሊዝኛ ቋንቋንም ትምህርት መቅስም አለባቸው በሚል በላይኛው ቤተ መንግሥታቸው ቦታ መድበው መምህር ቀጥረው አንዲማሩ ባደረጉ ጊዜ ብዙፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ከተመ ረጡት እባቶች አንዱ በመሆን የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በብቃት አጠናቀዋል የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ የአጎት ልጅ እንደ ነበሩ የሚነገርላቸው ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ጋርም የጠበቀ ግንኙነት እንደ ነበራቸው ይነገራል በዚሀም የቅዱስነ ታቸው አቡነ ቀሲስ በመሆን እገልግለዋል ፀጉራቸውንም የሚላ ጧቸው እሳቸው ነበሩ ይባሳል ብፁዕነታቸው ወንበር ዘርግቶ ከማስ ተማር በተጨማሪ በነበራቸው የመስበከ ጸጋ በዐውደ ምሕረት ሳይ ቃለ እግዚአብሔርን በሚጣፍጥ ሁኔታ በማቅረብ ቤተ ከርስቲያንን በለፊው እንዳገለገሉ ይነገራል በዚህም ለመጀመሪያ ጊዜ ስጠቅላይ ቤተ ከክህነት ሠራተኞች እሑድ እሑድ የስብከተ ወንጌል መርሐ ግብር ሲጀመር ሊቀ ጉባኤ የሚል ማዕረግ ተስጥቷቸው ያስተምሩ ነበር ይህንን የመስለው ጉባኤ ወደ መንፈሳዋ ኮሌጅና ሌሉች ቦታዎችም እንዲስፋፋ ብፁዕነታቸው ትልቅ ሂና ነበራቸው በ ዓም ከአዲስ አበባ ወደ ትውልድ አካባቢያቸው ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን እንዲሔዱ ተደርጐ የደልማ መድኃኔ ዓለምን ቤተ ክርለቲያን ገዳም በመምህርነት አውራጃውንም በሊቀ ካህናትነት አንዲያስተዳድሩ ተሾሙ በዚያም ስተወስኑ ዓመታት ካገለገሉ ስኋላ በ ዓም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ተመርጠው የህረብኛን ቋንቋ ተምረው የጥንት መጸሕፍትን ለመመርመርና ለማስተማር እንዲችሉ በሚል ወደ ግብፅ ካይሮ ተላኩ ብፁዕነታቸው በዚሁ ጉዚቸው በቅድስት ህዢ ኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማትንና ሌሎችንም የታሪክ ቦታዎች ጐብኝተዋል ወደ ግብፅ የሔዱበትን የዐረብኛ ቋንቋ ትምህርት ለሦስት ዓመታት ተከታትለው በቋንቋው መናገር ማንበብና መጻፍ ከቻሉ በኋላ በ ዓም በግርማዊ ንጉሠ ነገሥቱ ተጠርተው ወደ አዲስ አበባ መጡ አንደ መጡም በዳግማዊ ምኒልከ መታስቢያ ታዕካ ነገሥች በኣታ ለማርያም ገዳም ሊቀ ሊቃውንት መሐሪ ትርፌ ተብለው ተሾሙ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በሊቀ ሊቃውንትነታቸውም የተለያዩ ታላሳቅ ሥራዎችን በመሥራት ውጤት ማስመዝገብ ጀመሩ ከሠሯቸውም ሥራዎች ውስጥ በነበራቸው የሥነ ጽሑፍ ጸጋ በርከት ያሉ መጸሕፍትን አዘጋጅተው ለንባብ አብቅተዋል እነዚህም ርትዕት ፍኖት ዘባስልዮስ በባሕረ ጣና ዓም መጽሐፈ በዮዔት ዘጸም ወዘበዓል ዓም ቃለ ምዕዳን ዓም የቅዱስ ጳውሎስ መጽሐፍ ንባቡ ከነትርጓሜው ዓም መዝገበ ሃይማኖች ዓም ከመጻሕፍተ ሐዲሳት ውስጥ ግብረ ሐዋርያትን የለባቱን መልእከታተ ሐዋርያትና የዮሐንለ ራእይን ትርጓሜ ከጥንት አባቶች ሲወርድ ሲወራረድ እንደ መጣው የአንድምታ ትርጓሜ የኦርቶዶክሳውያን እምነት ዓም ናቸው ብፁዕነታቸው ጥሩ ነው ያሉትን ሥራ ሁሉ ከመሥራት ወደ ኋላ አይሉም ነበር በዘመነ ሊቀ ሊቃውንትነታቸው በደርግ በመነ መንግሥት ወደ ብሔራዊ ቤተ መንግሥቱ ተጠቃሎ እስከ ዛሬ በዚያው የሚገኘውን የሊቀ ሊቃውንቱን ቤት አሠርተዋል ይህን በዘመናዊ መልኩ የተሠራውንና መኝታ ቤቶች ስዎች በወንበር ተቀምጠው የሚያበላ አዳራሽ ምድር ቤቱን ከመኝታ ቤቱና ሳሎኑ ጋር ስምሥጢር የሚያገናኙ መንገዶች ያሉትን መኖሪያ ቤት በከፍተኛ ወጪ ካሠሩ በኋላ ጃንሆይንና እቴጌዷቱን አንዲመርቁላቸው ይጋብዛሌ ጃንሆይም ግብዣውን በመቀበል ከእቴጌ ጋር ሆነው ቤቱን ሲመርቁ የቤቱን አጠቃላይ ድርጅትና ታላቅነት ካዩ በኋላ «ግሩም ቤት ነው ነገር ግን ለአንድ መነኩሴ ይኸንን የሚያኸል ቤት ምን ይሠራለታል። ቀን ዓም በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ገዳም በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ባስልዮስ አንብሮተ ዕድ «ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የስሜንና የቤጌምድር ጳጳስ» ተብለው ተሾሙ ብፁዕነታቸው ሹመቱን በአኮቴት በመቀበል ወደ ጎንደር ከሔዱም በኋላ የተለመደ አገልግሎታቸውን በስፋት ቀጥለዋል ዛሬ የአቋቋም ማስመስከሪያ የሆነችውና ጎንደር ከተማ የምትገኘው የደብረ ኃይል ወደብረ ጥበብ በዓታ ቤተ ክርስቲያን ቅድስትና መቅደስ ብቻ ነበራትፁ አሳቸው ወደ ቦታው ከሔዱ በኋላ ግን በራሳቸው ገንዘብ ቅኔ ማሕሌቱንም አሠርተው ለአገልግሎት አንዲበቃ አድርገዋልፁ ክዚህም በተጨማሪ በነበራቸው የሥራ ችሎታ ገቢው ለሀገረ ስብክቱ መጠቀሚያ ይሆን ዘንድ አዲስ አበባ ከመንበረ ፓትርያርኩ አካባቢ የሚገኘውንና በደርግ መንግሥት ተወርሶ የነበረውን በኋላ በቅርቡ ቤተ ክርስቲያኗ የተረከበችውን አንድ ባለ ሦስት ፎቅ ሕንፃ አሠርተዋል ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በሕይወታቸው መጨረሻ መንፈስ ቅዱስ አነሳስቷቋቸው በመላ ጎንደር በበቅሎ አየዞሩ ቅዱሳት መካናትን ይጎበኙ ነበር ይባላል በጉዞ ሰንብተው በህቢይ ጾም መግቢያ ማኅበረ ሥላሴ ገዳም ደርለው በዚያው ሁለቱን ወር ሱባኤ ይዘው ቆዩ ብፁዕነታቸው በገዳሙ የሁለት ወር ቆይታቸው አግዚአብሔር ገልጾላቸው ዕለተ ዕረፍታቸው አንደ ደረሰ ተረድተዋል ሱባኤውን እንደ ጨረሱም ወደ ህገረ ስብከታቸው ተመልሰው ከግል ንብረታቸው ጀምሮ መልክ መያዝ ያለበትን ነገር ሁሉ መልክ አሰይዘው ለሞታቸው ምክንያት በሆነው ደዌ ዘአሴት ተያዙ በዚህም ምንም አንኳን የሐኪም ርዳታ እንዲያገኙ ቢደረግም የጤናቸው ሁኔታ የበለጠ በመታወኩ ለከፍተኛ ሕክምና በዚያውም ቅድስት ሀገርን ተሳልመው አንዲሰናበቱ እግዚአብሔር ስለ ፈቀደ ወደ ኢየሩሳሌም ተላኩ በዚያም ሊሻሳቸው ባለመቻሉ ሐምሌ ቀን ዓም ክዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ቀብራቸውም ብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ በወቅቱ የኢትዮጵያ ፓትርያርክ እንደራሴና የሐረር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳሰ ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ በወቅቱ የሲዳሞ ሀገረ ሰብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ በወቅቱ በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማት ኤኢሰ ቆጸጳሰ ክቡር ንቡረ እድ ዲሜጥሮስ ገብረ ማርያም በወቅቱ በሜኒሰትርነት መዓርግ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ በተገኘብት ህህህህህ ፎየከወኮወ ዘቲከ« ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ከ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ሐምሌ ቀን ዓም በዚያው በኢየሩሳሌም ገዳማችን ተፈጽ ሟል ብፁዕነታቸው ነፍሳቸው ከሥጋቸው ከመለየቷ በፊት ያለ ንብረታቸው በሙሉ ለቤተ ክርስቲያን እንዲሰጥ በተናዘዙት መሠረት እንደ ተፈጸመ ይነገራል የብፁዕነታቸው በረከት ይደርብን አሜን ብፁዕ አቡነ መርቆሬዎስ ካልአይ ሊቀ ጳጳስ ዓም እልል ዶዳ ላ። ንየባ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ቀድሞ ገብረ እግዚአብሔር ይባሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ መርቆሬዎስ የካቲት ቀን ዓም በያኔው የኤርትራ ክፍለ ሀገር ጸዓዳ ክርለቲያን በተባለው ቀበሌ ከአባታቸው ከአቶ ወልደ ማርያም እና ከእናታቸው ከወሮ ወለተ መድኅን ተወለዱ አንደ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓት በተወለዱ በአርባ ቀናቸው ስመ ከርስትና ሀብተ ወልድና ተቀብለው ገብረ እግዚእብሔር ተብለው ተሠየሙ ፅድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስም አዚያው ኤርትራ ከፍለ ሀገር መርቆሬዎስ ተብሎ በሚጠራው ታላቅ ገዳም ለዲቁና የሚያበቃቸውን የመጀመሪያ ደረጃ ትምሀርት አጠናቀቁ ከዚያም በዚያው በትግራይ ክፍለ ሀገር ዓድዋ ዓዲ አቡን ተብሎ በሚታወቀው ቦታ ይኖሩ ከነበሩት ግብፃዊው አቡነ ጴጥሮለ የዲቀናን መዓርግ ተቀበሉ ትምህርታቸውን ለማስፋፋት ወደ ደብር ዓባይ ገዳም በመሔድ ጸዋትወ ዜማንና የዓሥራ አራቱን ቅዳሴያት ዜማ ተምረው በመምህርነት ተመረቁ ከዚያም ፈደል ቆጥረው ወዳደጉበት የአቡነ መርቆሬዎስ ገዳም በመመለስ ጉባኤ ዘርግተው ሲያስተምሩ በጎንም ሥርዓተ ገዳምን ሲያጠኑ ቆዩ በዚሀ ዓይነት ቀን በጉባኤ ውለው ማታ በተለያዩ ሥራዎች ማኅበረ መነኩሳቱን ሲያገለግሉ እያገለገሉም ሥርዓተ እንጦንስንና ጳኩሚስን ሲማሩ ከቆዩ በኋላ ሚያዝያ ቀን ዓም በዚያው ገዳም በወቅቱ እበ ምኔት በነበሩት መምህር ሀጽመ ጊዮርጊለ ሥርዓተ ጸሎት ተደርሶላቸው መዓርገ ምንኩስናን ተቀበሉ ከዚሀ በኋላ ንጽሕ ጠብቆ በትኅርምት ከመኖር ጋር አእም ሮእቸውን በመንፈሳዊ ዕውቀት የበሰጠ ለማነፅ ያስቡት ብፁዕነታቸው ከገዳማቸው በመነሣት ወደ በጌምድርና ስሜን ከፍሰ ሀገር ሔዱ በዚያም ከልዩ ልዩ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ጸዋትወ ዜማን በማጠናቀቅ የፍትሐ ነገሥትን ሃይማኖተ አበውንና የሐዲሳትን መጸሕፍት ትርጓሜ ጠንቅቀው በመማር በመምሀርነት ተመረቁ በዚህ ዓይነት ዕውቀታቸውን ያስፋፉት ብፁዕ ኣቡነ መርቆ ሬዎስለ ወደ ጎንደር ከተማ በመሔድ ጉባኤ ዘርግተው ደቀ መዛሙርትን በማስተማር ለቤተ ክርበቲያን አገልግሎት አድርስዋል ይሁን እንጂ በዚያው በማስተማር ላይ ሳሉ ጠሳት ኢትዮጵያን በግፍ በመውረሩ በታላቅ ኀዘን ተውጠው ሲጸልዩና ሕዝቡንም ሲያጽናኑ ቆዩ ይባስ ብሎም ጠሳት በወረወረው ቦምብ ተመትተው ስለ ቆስሉ ብዙ ጊዜ በሕመም ሲሰቃዩ ቆይተዋል ግፈኛው የፋሺስት ጦር ኢትዮጵያን ለቅቆ የሀገሪቱ ስላም ከተመለስም በኋላ በወቅቱ ዕጨጌ ገብረ ጊየርጊስ በኋላ ብፁዕ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ታሪካቸውን ስምተው ኖሮ ከጎንደር አሰመ ጥተው በሐረር ሀገረ ስብከት በሊቀ ካህናትነትና በዚያው የጥምቀተ ባሕር ቅዱስ ሚካኤልና የጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ ሆነው አንዲያገለግሉ ሾሟቸው በዚህ ዓይነት ሹመት ወደ ሐረር ያቀኑት ብፁዕ አቡነ መርቆሬዎስ የተለያዩ መንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎቶች በመስጠት ላይ ሳሉ ሐምሌ ቀን ዓም በተደረገው የኤሏስ ቆለሳት ምርጫ በአንደኛነት ተመርጠው ሐምሌ ቀን በብፁዕ ወቅዱበ አቡነ ባስልዮስ ፓትርያርክ ርዕስ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ አንብሮተ እድ «እባ መርቆሬዎለ» ተብለው የባሌ ሀገረ ስብከት ጳጳስ ሆነው ተሾሙ ወደ ባሌ ሀገረ ስብከት ከሔዱ ጀምሮም ከአካባቢው ምእመ ናንና ካህናት ጋር በመተባበር በአካባቢው ወንጌል እንዲ ስበክ አዳዲስ እብያተ ክርስቲያናት አንዲታነጹ ያረጁት እንዲታደሱ አድርገዋል ጎባ ላይ መንበረ ጵጵስናውንና የጎባ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያንን እሠርተዋል ብፁዕ አቡነ መርቆሬዎስ ባሌ ሀገረ ስብከት ሳሉ በ ዓም ወደ ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም በመሔድ የኢትዮጵያን ገዳማት ጐብኝተው ተመልሰበዋል እግረ መንገዳቸውንም በወቅቱ የአስከን ድርያ ፓትርያርክ ከነበሩት ብፁዕ እቡነ ዮሳብ ለክብራቸው የሚገባ የወርቅ መስቀል ከነሐብሉ ተሸልመዋል እንደዚሁም ሁሉ በ ዓም የኢትዮጵያ ቤተ ክርስተያን ወደ ሮም ካቶሲክ ልዑካን በላከች ጊዜ የልፁካኑ መሪ በመሆን ከሮማው ርአስ ለቃነ ጳጳሳት ጳውሎስ ስድስተኛ ጋር በመገናኘት ሕዋርያዊ ተልእኮአቸውን በአጥጋቢ ሁኔታ ፈጽመው ተመልሰዋል በቅርብ የሚያውቋቸው እንደ ሚናገሩት ብፁዕነታቸው ላመኑበት ነገር ወደ ኋላ የማይሉ የቁጡነት ጠንካራ አቅዋም ነበራቸው ቅድስት ቤተ ክርስቲያናቸውን ረዘም ላሉ ዓመታት ያገለ ገሉት ብፁዕ አቡነ መርቆሬዎስ በመጨረሻ ባደረባቸው የጤና መታወክ በሕክምና ሲረዱ ቢቆዩም ሊሻላቸው ባለመቻሉ ነሐሴ ቀን ዓም ከዚህ ዓለም ድካምና እንግልት ዐረፉ እስከሬ ናቸውም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተከለ ሃይማኖት በብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳትና በቤተ ከህነት ባለሥልጣናትና በምእመናን ታጅቦ ወደ ሀገረ ስብከታቸው ባሌ ጉባ ከተማ ከተወስደ በኋላ ራሳቸው ባሠሩት መድኃኔ ዓለም ቤተ ከርስቲያን በተዘጋጀለት ቦታ ላይ ዐርፏል የብፁዕ እቡነ መርቆርዮስ በረከት ኣይለየን እሜን ህህህህህ ፎየከወኮወ ዘቲከ« ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ሰላማ ካልአይ ሊቀ ጳጳስ ዐ ዓም ህህህህህ ፎየከወኮወ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ከመሾማቸው በፈት አባ መዘምር ይባሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ስላማ በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብክት በ ዓም ተወለዱ ዕድሜያቸው ለትምህርት እንደ ደረሰ በዚያው በትውልድ ህገራቸው የመጀመሪያ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን በሚገባ ተምረው ጥር ቀን ዓም ከግብፃዊው ሊቀ ዳዳስ አቡነ ማቴዎስ መዓርገ ዲቁናን ተቀበሉ ከዚያም የትውልድ አጥቢያቸውን ቤተ ከርሰቲያን ጥቂት ካገለገሉ በኋላ ትምህርታቸውን ስማስፋፋት ወደ ጎንደር በመሔድ አለቃ ምሕረቴ ከሚባሉ መምህር ጸዋትወ ዜማን ጠንቅቀው ተማሩ አንደ ገና ወደ ጎጃም ቀደም ሲል በመሻገርም ዋድላና ደላንታ ከነበሩት ከአስቃ ተባማ ዘንድ ቅኔ አጠኑኹ አሁንም ትምህርታቸውን በመቀጠል ጎንደር ከመምህር ወልደ ዮሐንሰ ዘንድ አቋቋምን ወደ አዲስ አበባ በመምጣትም ከብፁዕ አቡነ ዮሐንስ ሐዲሳት ትርጓሜን ከመምሀር በሳይና አለቃ አየለ ደግሞ ሊቃውንትን በሚገባ ተማሩ። ዓም አቲከበዐየ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ በቀድሞው አጠራር በሸዋ ጠቅላይ ግዛት እንሳሮ ወረዳ ልዩ ስሙ ወረንጨፌ በተባለው ቦታ መጋቢት ቀን ዓም ተወለዱ የአባታቸው ስም መምሀር ገብረ መድኀን ተክሊ የእናታቸው ደግሞ ወሮ ወለተ ማርያም ባዩ ይባል ነበር በበመ ጵጵስናቸው ማቴዎስ ተብለው ከመጠራታቸው በፊት ሊቀ ሊቃውንት ኃመስቀል ይባሉ ነበር ፅድጫያቸው ለትምህርት ሲደርስ ወደ ደብረ ሊባኖስ ገዳም በመጌድ አባ ተሰፋ ጊዮርጊስ ከተባሉ መምህር ንባብና ሰዓታት ከመምህር ንጉ ገብረ ሥላሴ ጸዋትወ ዜማ ተማሩ ከዚያም ትምህርታቸውን ለማሰፋፋት ወደ ሰሬ መድኃኒ ዓለም በመድ ከታወቁት ሊቅ ከመምህር ጥበቡ ገብረ ማርያም ዓለሙ ትርጓሜ ሐዲሳትን ከመሪ ጌታ አንዳርጌና ከመሪ ጌታ አበራ ታቦር የፍትሐ ነገሥትንና የመጽሐፈ መነኩሳት ትርጓሜን አሔዱ ብኋሳ ብፁዕ አቡነ ሉቃስ ከተባሉት መምህር ወልደ ሚካኤል ብርሃነ መስቀልም የቅዳሴ ዜማን በሚገባ ተሣሩ ዝፁዕ አቡነ ማቴዎስ በ ዓም ከግብፃዊው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቴርሎሉስ መዓርገ ዲቁናን በ ዓም ከፅዕጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ ምንኩስናን በ ዓም ከብፁዕ አቡነ ይስሐቅ ቅስናን ቀበሌ ብፁዕነታቸው ዲቁና አንደ ተቀበሉ በታሳቁ የደብረ ሊባኖስ ገዳምና በጦይባ ትዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ለሰባት ዓመታት በደብረ ሊባኖስ ጫጋል ሀዘማኑኤል ቤተ ክርስቲያን ለሦሰት ዓመታት እንደ ገና ወደ ደብረ ሊባኖስ ገዳም በመመለስ ለአራት ዓመታት ያሀል በትጋት ቅድሰት ቤተ ክርስቲያንን አገለለ በዚህ ዓይነት ትምህርታቸውን ሲያሰፋፉና ቤተ ክርስቲያንን ቢያገለግሉ የቆዩት ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ ገና ከሕፃንነታቸው ጀምሮ ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ራሳቸውን መስጠታቸውን የተመለ ከቱት ብሁፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ወደ ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት በማቅረብ የታላቁ ገዳም የደብረ ሊባኖስ ገዳም ጸባቴ ሆነው እንዲሾሙ አደረጉ ሹመቱን በአኩቴት የተቀበሉት ብፁዕነታቸውም ከተሾመብት ጊዜ ጀምሮ ለሰድሰት ዓመታት ያህል ገዳሙን በፍቅርና በሰላም አስተዳድረዋል ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ በደብረ ሊባኖስ ገዳም በጸባቴነታቸው ዘመናት ባሳዩት ፍሬያማ ሥራ የተነሣ ለበለጠ ሥልጣንና መዓርግ ተመረጡ በዚህም በ ዓም በዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ በኣታ ለማርያም ገዳም ከነሙሉ መዓርጉና ሽልማቱ ሊቀ ሊቃውንት ሆነው ተሾመጮ ህህኣላላለ ጮከሀ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕነታቸው ከሀብተ ክህነት ጋር የአስተዳደር ፅውቀት የተሰጣቸው አባት ነበሩ። » ቢሉ ተናገሩ ይባላል ከእሀሺ ሁለት ዓመታት ካገለገሉ በኋላ በ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዓም በተደረገው የኤጺሰ ቆጳሳት ምርጫ ተመርጠው በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ አንብሮተ እድ «ብፁዕ አባ ማቴዎስ» ተብለው በኢየሩላሌም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ኤሏስ ቆጸሰ ሆነው ተሾሙ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ በቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማት ጳጳለ ሆነው ወደ ቦታው ክሔዱበት ጊዜ ጀምሮ ለአጠቃላይ ገዳማቱ አስተዳደር መጠናከር ከማኅበረ መነኮሳቱ ጋር በመግባባት አያሌ ሥራዎችን አከናውነዋል በተለይ ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ነገሥታትና ንግሥታት ለገዳማቱ የገቢ ምንጭ ይሆኑ ዘንድ በኢየሩ ሳሌም ከተማ እየገዙ የሰጧሟቸው ነገር ግን ከጊዜ በኋላ በሀገሪቱ መንግሥት የተወረሱ ሕንፃዎችን በነበራቸው የአስተዳደር ስልት አስመልሰዋል የገዳሙን ገቢ ብቻ እየተጠባበቁ ይኖሩ የነበሩ መነኮ ሳትም ትምህርት ተምረው ለገዳሙ ተጨማሪ የገቢ ምንጭ እንዲያ ስገኙ ያደርጉ ነበር በቅድሰት ሀገር ኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማት ጳጳስ በመሆን ለአምስት ዓመታት ያህል ካገለገሉ በኋላ በ ዓም ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰው የአርሲ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሆነው ለአንድ ዓመት አገለገሉ ወቅቱ የቀይ ሽብር ዘመቻ በሚል በርካታ ወጣቶች ይጨፈጨፉበት የነበረ በመሆኑ ብፁዕ አቡነ ማቴዎሰ ጉዳዩ አገርን ከመጉዳት በስተቀር ጥቅም እንደ ሌለው ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ተቃውሞአቸውን ያሰሙ ነበር በዚህ የተነሣ በደርግ ባለ ሥልጣናት ከሥልጣናቸው እንዲነሠሥ ተደረገ ብፁዕነታቸው በዚህ ጊዜ ወዳደጉበትና ወደ ተሾመጮበት ታላቁ ደብረ ሊባኖስ ገዳም ሔደው የተለመደ አገልግሉታቸውን ሲያከናውኑ ቆዩ በ ዓም ምንም እንኳን አርሳቸው ለመመለስ ባይፈ ልጉም በአባቶች ምክርና አስገዳጅነት ከደብረ ሊባኖስ ገዳም ወጥተው ወደ አዲስ አባባ በመምጣት በምስካየ ኅዙናን መድኃኒ ንዓለም ገዳምና ትቤት የበላይ ሐሳፊ ሆነው ተሾሥ ገዳሙን ለስድስት ዓመታት በማስተዳደር ካገለገሉ በኋላ በቅዱስ ሲኖዶስ ፈቃድ በ ዓም ወደ መጀመሪያ መንበረ ጵጵስናቸው ኢየሩሳሌም ተመልሰው እንዲያገሰግሉ ተደረገ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ እስከ ዓም በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ገዳማት ሊቀ ጳጳስ በመሆን ካገለገሉ በኋላ በ ዓም ወደ ሀገራቸው ተመልሰው እሰከ ፅለተ ሰረፍታቸው ድረስ የመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤልና የታዕካ ነገሥት በኣታ ለሣርያም አብያተ ከርስቲያናት የበላይ ሐላፊ በመሆን አገልግሰዋል ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ ቤተ ክርስቲያን በሐላፊነት ባስቀመጠ ቻቸው ዞታዎች ሁሉ ያሰ ምንም ድካምና መሰልቸት ቤተ ነዘስ ህህኣላላለ ጮከሀ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ቲያንን አገልግለዋል በደብረ ሊባኖስ ገዳም ጸባቴ ሆነው በሚያገለ ግሉበት ወቅት የገዳሙ ትቤቶች ተጠናክረውና ተስፋፍተው ታዋቂ መምህራንን እንዲያስገኙ የገዳሙ የቆየ ሥርዓትና ትውፈት ተጠ ብቆ እንዲኖር የገዳሙ መተዳደሪያ ሀብትና ንብረት ተከብሮ በአግ ባቡ ለተፈላጊው አገልግሎት እንዲውል ከፍተኛ ጥረት በማድሬግ የተሳካ አገልግሎት አበርክተዋል ከዚህም ጋር ጻድቁ አቡነ ተከለ ሃይማኖት ለ ዓመታት የጸለዩበትንና አጽማቸው ያረፈበትን የደብረ አሰቦን ዋሻ ለፅይታና ለጥበቃ በሚያመች ሁኔታ በማሠራት ቅድስናውን ጠብቆ አንዲኖር አድርገዋል ወደ ቅድሰት ሀገር ኢየሩሳሌም ሔደው በሚያገለግሉበትም ጊዜ የገዳሙ ሥርዓተ ማኅበር ተከብሮና ተጠብቆ እንዲኖር ከፍተኛ ጥሪት አድርገዋል በየዘመኑ የነበሩ ደጋግ የኢትዮጵያ ነገሥታት ንግሥታት መኳንንት መሣፍንት ወይዛዝርት ምእመናንና ምእ መናት ለገዳሙ አበተዳደር ሕልውና ድጋፍ እንዲሆኑ ያወረሷቸው ንብረቶች የለጎገጮት ሀብት ሁሉ እንዲከበር በቁልፍ የተወሰዱት እንዲመለሱና በሥርዓት አገልግሎት እንዲሰጡ ከፍተኛ ጥረት ሲያደርጉ ቆይተዋል የዴር ሠልጣንን የኢትዮጵያ የባለቤትነት መብትና ሕጋዊነት ባለው ተጨባጭ ማስረጃ መሠረት እንዲከበር ታላቅ ሐላፊነት የተመላበት እንቅስቃሴ ሲያደርጉ ቆይተዋል ከዚ ሀም በተጨማሪ በአልዓዛር ቢታንያ በምስካበ ቅዱሳን የሚገኘውን የጸድቁ አቡነ ተከለ ሃይማኖትን ቤተ ክርስቲያን አሠርተዋል በምስካየ ኅዙናን መድኃኔ ዓለም ገዳም በበላይ ሐላፈነት በቆዩበትም ጊዜ የገዳሙ መንፈሳዊ ሕይወት እንዲጠበት የቤተ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መንፈሳዊ አገልግሉት ሥርዓትን ጠብቆ እንዲ መራና ምእመናን በሥነ ሥርዓት እንዲገለገሉ መልካም ምሳሌነት ያለውን አመራር ሰጥተዋል ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ምን ያህል ዘመኑን በመዋጀት ለሀገርና ለወገን አስተዋዕፅኦዋን እየሰጠች እንደ ሆነ ቋሚ ምስክር የሆነው በገዳሙ ቅጽረ ግቢ የሚገኘው ዘመናዊና መንፈሳዊ ትቤት ፅድገት እንዲኖረውና ወደ ከፍተኛ ደረጃ እንዲደ ርስ ብርቱ ጥረት አድርገዋል ከዚህም ጋር ለገዳሙ ሁለንተናዊ አገልግሉት የሚሰጥ አንድ ክሊኒክና ልዩ ልዩ የገቢ ምንጭ የሚያስገኙ ሌሉች ተቋማትን አቋቁመዋል በእነዚህና በሌሉች አገልግሎታቸው ከተለያዩ ታላላት ግለሰቦችና ካገለገሉባቸው ቅዱሳት መካናት የተለያዩ ስጦታዎች ተበርክተውላቸዋል ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ የሚያውቁትን ለማሳወቅ ከነበራቸው ጉቱትና ቸርነት የተነሣ የቤተ ክርስቲያንን ትቻዝርት ከቃለ ስብከት ጋር በመጽሐፍም ለምእመናን አስተላልፈዋል በተለያዩ ጊዜያት አቲከበየ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን በዓላትና አጽዋማት የሃይማኖተአበው ተዋጽኦ በግእዝና በአማርኛ ሥርወ ሃይማኖት የሰባቱ ጊዜያት ጸሎት ስምከ ሕያው የዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ታሪክ ኩኩሕ መንፈሳዊ የደብረ ጌ ገዳም ታሪክ ታሪክህን አስታውስ ሰለ ኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማት ታሪክ ዝክረ ጻድቅ ለዓለም ይሂሄሉ የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ታሪካዊ ማሰታወሻ የተሰኙ መጻሕፍትን እሳትመው ለምእመናን አበርክተ ዋል ሌሎች መጻሕፍትንም እዘጋጅተው ስማሳተም በዝግጅት ላይ ነበሩ ብፁዕነታቸው ገና ልጅ ሆነው በገዳም ማገልገል ከጀመሩበት ጊዜ ጀምሮ ሹመት አያጣቸውም ነበር ይባላል በዚህም ገና ከአናኩዕ የገዳም እንጨት ሰቃሚዎች አለቃነት ጀምሮ እሰከ ከፍተኛው የቤተ ክርሰቲያን ሹመት ድረስ ቤተ ክርስቲያናቸውን በትጋት አገልግስዋል ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ ከረጅም ጊዜ የቤተ ክርሰቲያን አገልግ ሎት በኋሳ ጥቅምት ቀን ዓም በተወለዱ በ ዓመት ዕድሜያቸው በድንገት ክዚህ ዓሰም በሞት ተሰዩ በማግሥቱ ኅዳር ቀን ዓም በጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብክተ ወንጌል አዳራሽና በቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ቤተ ክርስቲያን ጸሎተ ፍትሐት ሲደረ ግላቸው ከዋሰና ካደረ በኋላ አሰከሬናቸው ብፁዕ ወቅዱሰ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ ርአሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክስ ሃይማኖት ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የጠቅላይ ቤተ ክህነት ልዩ ልዩ የመምሪያ ሐሳፊዎች የብፁስነታቸው ቤተሰቦችና ወዳጆች እንዲሁም በርካታ የገዳሙ መነኮሳትና ተማሪዎች በተገኙበት ታጅቦ ኅዳር ቀን ዓም በደብረ ሊባኖስ ገዳም በሕይወት በነበሩ ጊዜ ባዘጋጁት መካነ መቃብር ዐርፏል። ከዚህ በኋላ ወደ መንፈሳዊነቱና ገዳማዊ ሕይወት በማምራት በተማሩበት የደብረ ሊባኖስ ገዳም አንጨት በመሸከም ውኃ በመቅዳት ንፍሮ በመቀቀል እንጀራ በመጋገር ደካሞችን በመርዳት ለገዳሙ አገልግሎት ሲሰጡ ቆዩ በዚሁ ጊዜ የሰጡትን አገልግሎትና ያላቸውን የግብረ ገብነት ዝንባሌ በማየት በማኅበሩ ፈቃድ የምንኩስና መዓርግ በማከታተልም የቅስናና የቁምስና መዓርጋት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ተስጣቸው በእነዚሁ መዓርጋት ገዳሙን በማገልገል ሳይ እንዳሉ በማኅበሩ ፈቃድና ምርጫ የገዳሙ ሊቀ ዲያቆናት ሆነው ተሾሙ በዚሁ ገዳሙን ብዙ ሲያገለግሉ ቆይተው ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በመንበረ ፓትርያርከ በላእካነ አርድዕትነት ተመድበው በቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ከመምህር ገብረ ማርያም ዓለሙ በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ከመምህር ብርሃኑ ትርጓሜ ሐዲሳትን ተማሩ ከዚህም ጋር በታዕካ ነገሥት በኣታ ለማርያም ገዳም የዳዊትን ትርጓሜ ከመጋቤ ምሥጢር ጌራ አሔዱ ከዚህም ጋር የትምህርተ ኅቡዓትን የኪዳንንና የባሕረ ሐሳብን ትርጓሜ ከመምህር ወልደ ስንበት ተማሩ ፍትሐ ነገሥቱንም ከአኒሁ መምህር ቀጽስዋል ከዚህ በሳይ በተገለጸው ዓይነት የቤተ ክርስቲያን ትምህር ታቸውን ካጠናቀቁና በታላቁ ገዳም በደብረ ሊባኖስ የሚገባውን አገልግሎት ሊሰጡ ከቁዩ በኋላ ከመስከረም ወር ዓም አስከ ሐምሌ ዓም በአስቦት ገዳም በመምህርነት ከሐምሌ ህህኣላላለ ጮከሀ ኃቁጌ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዓም መስከረም ዓም በደብረ ሊባኖስ ገዳም በጸባቴነት ከየካቲት ወር ዓም ስኒ ዓም በደብረ ኃይል ትዱስ ራጉኤልና የእንጦጦ ደብረ ኤልያስ አስተዳዳሪ ሆነው ሁለቱን አድባራት እያስተዳደሩ በጠቅላይ ቤተ ክህነት የመንፈሳዊ ጉባኤ ምክር ቤትና የፍትሕ መንፈሳዊ ስብሳቢ ሆነው ሰፋ ያለ አገልግለት ሲስጡ ቆዩ በተጨፃሪም ከስነ ወር ዓም ጀምሮ በሊቀ ሊቃውንትነት መዓርግ በዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ መታሰቢያ በኣታ ስሣርያም ገዳም በአስተዳዳሪነት በማገልገል ሳይ እያሉ ለታላቁ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎትና መዓርግ ተመረጡ በመሆኑም መስከረም ቀን ዓም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሉስ አንብሮተ እድ ብፁዕ አቡነ ጴጥርስ ተብለው የወሉ ህገረ ስብከት ሊቀ ጻጳጳስ ረዳት ጳጳስ ሆነው ተሾውጮ ብፁፅነታቸው ቀደም ሲል ይዘውት በነበረው የሊቀ ሊቃውን ትነት መዓርግ የዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ መታስቢያ በኣታ ለማርያም ገዳምን በማስተዳደርና የረዳትነት አገልግሎታቸውን ገና ሲጀምሩ ባላወቁት ሁናቴ በወቅቱ በነበረው የደርግ መንግሥት ከዛሬው የኢትዮጵያ ትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ሠትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሲቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወፅጩጊ ዘመንበረ ተሃይማኖት እና ከብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ጋር ታውሰሩ ከ ዓም ዓም ድረስ ስስባት ዓመታት ያህል የግፍና የመከራ ጊዜ ካሳለፉ በኋላ በ ዓም ተፈተው በሐረርጌ ሀገረ ስብከት የስሜንና ምዕራብ አውራጃዎች ዳጳስ በመሆን እስከ ዓም አገለገለ ከ ዓም ዓም ደግሞ ተድሞ ረዳት ጳጳስ ሆነው ተመድበውበት በነበረው የወሉ ሀዐገረ ስብከት ሊተ ጳጳስ ከ ዓም ጀምሮም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጸቤት የፍትሕ መንፈሳዋዊ ጉባኤ የበላይ ሐላፈ ሊቀ ጳጳስ ዙነ» ትድስት ቤተ ክርስቲያናቸውን አገልግለዋል ብፁዕነታቸው ሁለተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋከዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ርአሰ መንበርነታቸው ሲያቆም ቤተ ክርስቲያኗን በጊዚያዊነት ይመራ ሀንድ በትዱስ ሲኖዶስ ተቋቁሞ የነበረውና አምስት ሊቃነ ጳጳሳተ አባላት የነበሩት ኮሚቱ አባል ሆነጦ ተመርጠቦፀት አገልግለዋል ብፁዕነታቸው በስተመጨረሻ ለሰባት ዓመታት የደረሰባቸው ባደልና መንገላታት የተነሣ ጤናቸው እየተጓደለ ሔደ ምንም አንኳን ያገሃሙ ዘንድ በጠበልና በሕክምና ሲረዳ ቢቶቁዩም ሕመማቸው አየባሰባቸው በመሒዱ ኅዳር ዋን ዓምከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ሥርዓተ ቀብራቸውም ብፁዕ ጦትዱስ አቡነ ጳውሉስ ፓትርያርክ ርአሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ አቲከዐ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዘአክሱም ሀዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የጠቅላይ ቤተ ክህነት ልዩ ልዩ የመምሪያና የድርጅቶች ሐላፊዎች በተገኙበት በደብረ ሊባኖስ ገዳም ተፈጽሟል ብፁዕ አቡነ ሰላማ ሣልሳይ የብፁዕነታቸው ረድኤት አይለየን አሜን ሊ ቀ ጳጳስ ዓም ህህህህህህፎወየከሀወቲከዐዐ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መዓርገ ጵጵስና ከመቀበላቸው በፈት አባ ሐዋዝ ይባሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ሰሳማ በያኔው አጠራር ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ሰላሌ አውራጃ ጎሐ ጽዮን ተብሎ በሚታወቀው ወረዳ ከአባታቸው ከአቶ በየነ ገብረ ሕይወትና ከአናታቸው ከወሮ መርዓተ መድኅን ኅዳር ቀን ዓም ተወለዱ በቤተ ስቦቻቸው የቅርብ አንከብካቤ ዕድሜያቸው ስትምህርት አንደ ደረሰ ከዚያው ተወልደው ባደጉበት አካባቢ አባ አንግዳ ከተባሉ መምህር የመጀመሪያ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን ማለትም ፊደልንና ንባብን በሚገባ አጠናቀቁ ከዚያም ትምህርታ ቸውን በመቀጠል መምህር ዘገየ ከተባሱ ሊቅ ሁለተኛውን ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን ጸዋትወ ዜማን በአጭር ጊዜ ተምረው አጠናቀቁ ከዚህ በኋላ በ ዓም ያኔ የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ከነበሩት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ መዓርገ ዲቁና ተቀበሱ የመንፈሳዊውን ትምህርት ነገር ከዳር ሳያደርቡ ላሳለመቀመጥ ለራሳቸው ቃል የገቡት ብፁለነታቸው አሁንም ጊዜ ሳያጠፉ በዲቁና ቸው ቅድስት ቤተ ክርስቲያናቸውን አያገለገሉ መምህር ጥበቡ ጋሜ ከተባሉት የቅኔ ሊቅ ቅኔን በሚገባ ተማሩ ሽ ብፁዕ አቡነ ሰላማ በተማሪነታቸው ከጓደኞቻቸው ጋር የሚግባቡና በመምሀሮቻቸውም ዘንድ ተቀባይነት ያላቸው እንደ ነበሩ በቅርብ የሚያውቋቸው ይመሰክሩላቸዋል ስዜማ ትምህርት ከፍተኛ ፍላጎትና ጉጉት የነበራቸው ብፁዕነታቸው በዚያው በትውልድ አካባቢያቸው የቅኒውን ትምህርት አንዳጠናቀቁ በመምህ ሮቻቸውና ታላላቅ ጓደኞቻቸው ይሰሙት በነበረው መሠረት ወደ ጎንደር በመሻገር የዜማ ዕውቀታቸውን ለማሰፋፋት ወስኑ በመሆኑም ጎንደር ውስጥ ፋርጣና ጋይንት አውራጃዎች በሚገኙ ልዩ ልዩ ቅዱሳት መካናት በመዘዋወር አለቃ ቀስመ ወርቅ ከተባሉ መም ሀር ቁም ዜማን መሪጌታ ወልደ ሰንበት ከተባሉት ሊቅ ዘንድም አቋቋምን በሚገባ ቀጸሉ ከዚህ በኋላ ወደ ሀገሬ ልመለሰ ሳይሉ ጎንደር ከተማ ወደ ሚገኘው ዕውቁ የአቋቋም ፃስመስከሪያ መንፈ ሳዊ ዩኒቨርሲቲ በመሔድ የአቋቋሙን ይትበሃል በሣፃባ አጠኑ የዜማውን ትምህርት እስከ ከፍተኛው ደረጃ ድረስ በዚህ ዓይነት በሚገባ ያጠናተቁት ብፁዕ አቡነ ሰላሣ በመቀጠል ወደ አራተኛውና የመጨረሻው መንፈሳዊ የትምህርት ደረጃ ተሺጋገሩ ይዝውም አሳቸውም እንደ አባቶቻቸው የመጸሕፍትን ምሥጢር በመመርመር ቤተ ከርስቲያንን በተጠያቂነት ለማገልገል የቅዱሳት መጻሕፍትን ትርጓዛሜ ትምህርት መጀመር ነበር በመሆኑሦ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዘመዶቻቸውን በመተው ምናኔ የወጡለትን ትምሀርት ከዳር ሊያደርቡ እዚያው በጎንደር ከተማ በሚገኘው ዓቢየ አግዚአ ቤተ ክርስቲያን ብሉያትን ያስተምሩ ወደ ነበሩት መምህር ወልደ ሰንበት ዘንድ በመሔድ ብሉይ ኪዳንን ማሔድ ጀመሩ ይሁን አንጂ ጥቂት አንደተማሩ መምህራቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። መው መ ጨው መመ ኣፉ መ ዓ ቁአለ ርቅ ተ ኘቱ ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልአይ ሊቀ ጳጳስ ዓም ዘቲከ«የ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ መዓርገ ጵጵስናን ከመቀበላቸው በፊት አባ መዝገበ ሥላሴ ይባሉ ነበር ብፁዕነታቸው በ ዓም በያኔው የወሌ ጠቅላይ ግዛት ደሴ ከተማ ከአባታቸው ከአቶ ዝበየሁና ከአና ታቸው ከወሮ አሰለፈች ካሣ ተወለዱ ዕድሜያቸው ለትምህርት አንደ ደረሳ ተወልደው ባደጉበት ደሴ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያና የሁለተኛ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን አጠናቀቁ ከዚያም ትምህርታ ቸውን ለማስፋፋት ወሉ ውለጥ ላስታ ነአኩቶ ለአብ ተብሎ በሚጠራው ቦታ ጉባኤ ዘርግተው ያስተምሩ ወደ ነበሩት አባ ከፍሌ ዘንድ በመሔድ የውዳሴና ቅዳሴ ማርያምን ትርጓሜ አዕማደ ምሥጢርና ባሕረ ሐሳብ የተሰኙትን ትምህርቶች ተማሩ ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ቀለም በፍጥነት የመያዝ ችሉታ ስለ ነበራቸው ከአንደኛ ደረጃ ጀምሮ ባስተማሯቸው መምህራን አንዲ ሁም ደቀ መዛሙርት ፍቅር አይለያቸውም ነበር በዚህም የተነሣ ትርጓሜ መጻሕፍትን ያስተማሯቸው አባ ከፍሌ የተነገራቸውን በፍጥነት የመያዝ ችሎታቸውን ለመግለጽ ወሳጆቻቸው ያወጡሳቸ ውን ስም በመቀየር «መዝገበ ሥላሴ» የሚል ስም አውጥተውላቸው አባ ጎርጎርዮስ አስከ ሚባሉ ድረስ በዚሁ ስም ይጠሩ ነበር ከዚህ በኋላ ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ በወቅቱ የወሎ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከነበሩት ብፁዕ አቡነ ይለሐቅ መዓርገ ዲቁናን ተቀበሉ ከዚያም በዲቁናቸው ጥቂት አንዳገለገሉ ከወሉ በመነሣት ወደ አዲስ አበባ መጥተው በመታሰቢያ ቤት በታለካ ነገሥት በኣታ ለማርያም ገዳም ገብተው ሐዲሳትን ተማሩ ከዚያም ወደ ደብረ ሊባኖስ ገዳም በመውረድ መዓርገ ምንኩስናን ተቀበሉ በዚህ ዓይነት የሕይወት አቅጣጫቸውን የወሰኑት ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ መዓርገ ምንኩለናን ከተቀበሉ በኋላ ወደ ተወለዱበት አካባቢ ሳይመለሱ ወደ አዲስ ዓለም ሔዱ በዚያም መምህር አፈ ወርቅ መንገሻ ከተባሉ ሲቅ ቅኔን ከነአገባቡ በሚገባ ጠንቅቀው ተማሩ ከዚያም አንደ ገና ወደ ደብረ ሲባኖስ በመመለስ መምህር ፍሥሐ ከተባሉ ሊቅ የሐዲሳትን ትርጓሜና ትምህርተ ሃይማ ኖትን መምህር ቢረሳው ከተባሉ ሊቅ ደግሞ መጽሐፈ ሊቃውንትን ተማሩ እንደ ዚሁም በደብር ቅዱስ ደብረ ጌ ማርያም ሰፊ ጉባኤ ከነበራቸው መምህር ገብረ ሕይወት ዘንድ በመሔድ የሐዲሳ ትን ትርጓሜ አደላድለው ተመረቁ ከሐዲሳቱም ጋር በዚሁ ደብር ቅዳሴን ከነሥርዓቱ አጠናቀው ተማሩ ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ በዚሀ ዓይነት ከጉባኤ ጉባኤ ተዘዋ ውረው ሰፈ ዕውቀትን ከሰበሰቡ በኋላ ከብፁዕ ማዱሳቆአክጳየከዐዩ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መ ና ቀበሉ በዚህ መዓርጋቸው ጥቂት አንዳገለገሉ ለሰብከተ መንቲል አገልግሎት ወደ ሐረር ተሳኩ በዚያም በተሰጣ ቸው የማስተማር ጸጋ የአካባቢውን ምእመናን ቃለ አግዚአብሔር አየመገቡ የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ዘመናዊ ትምህርታቸውን በጥሩ ውጤት አጠናቀቁ ከዚህ በኋላ የብፁፅነታቸውን ትጋትና አሰተዋይነት የተመለከተው የቤተ ክርስቲያኗ አስተዳደር በዚያው አካባቢ የሚገኘው የቀልቢ ገብርኤል ገዳም አስተዳዳሪ በማድረግ ሾማቸው ብፁዕነታቸውም ሹመቱን በአኮቴት በመቀበል በነበራ የማስተዳደር ጥበብ ገዳሙን ማስተዳደር ጀመሩ። በምርጫውም ሙሉ ድምፅ አግኝተው በጥር ወር ዓም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት አንብሮተ ዕድ ከተሾሙት አባቶች እንዱ በመሆን መዓርገ ጵጵስናን ተቀበሉ መዓርጉን አንደ ተቀበሉ የተስጣቸው ሀገረ ስብክት መላው ሸዋ ሲሆን ከዚሁ ጋር የቅዱስ ፓትርያርኩ እንደራሴና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ሆነው ነበር ብፁዕነታቸው በሀገር ውስጥም ሆነ በባሕር ማዶ ባካበቱት ዕውቀት በመጠቀም ከሀገረ ስብከታቸው ጋር የእንደራሴነታቸውንና የቅዱስ ሲኖዶስ ጸሐፊነታቸውን ተግባራት በብቃት መወጣት ጀመሩ በተለይ በነበራቸው ሐላፊነት የቤተ ክርስቲያንን ሁለንተናዊ አስተዳደር እንዳጠናከረ የሚነገርለትን ምቅዋመ ሕግ ሕገ ቤተ ክርስቲያን እርቅቀዋል ብፁዕነታቸው ቤተ ክርስቲያን የጣለጠ ችባቸውን እደራዎች ደራርበው በማገልገል ላይ ሳሉ ከብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ጋር በሥራ ምክንያት አለመግባባት ተፈጠረ በዚህ የተነሣ ያእንደራሴነታቸውንና የዋና ጸሐፊነት ሥራቸውን አስረክበው ትኩረታቸውን ሙሉ በሙሉ ብዙ ሥራ ወደ ሠሩበት የዝዋይ ገዳም እንዳደረጉ ይነገራል ብፁዕነታቸው የሀገረ ስብከታቸውን ቤት ሙሉ በሙሉ ወደ ዝዋይ ከማድረጋቸው በፊት በወቅቱ የሸዋ ሀገረ ስብከት መንበረ ጵጵስና አዲስ አበባ ላይ ስለ ነበር ብፁዕነታቸው የተሰጣቸውን ሐላፊነት ሁሉ በነበራቸው የአስተዳደር ጥበብና ዕውቀት በብቃት ማስተዳደርና ፍሬን ማሳየት ጀመሩ ብፁዕነታቸው ምንም እው በቦታው ያቀዷቸውን ሁሉ ከዳር ለማድረስ ባይፈተዛጓዳያ ሁናቴ በጀመሩት የዝዋይ ካህናት ማሠልጠኛ በርካታ ሥራዎችን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ሠርተዋል ቦታው አርሳቸው ወደ ዚያ ከመሔዳቸው በፊት በዓለም እብያተ ክርስቲያናት ርዳታ የተሠራ ቢሆንም የታስበውን ያህል አገልግሎቱን በብቃት እያከናወነ አልነበረም እርሳቸው ክተረከቡት በኋላ ግን የትምህርት ዓላማውን ሳይተው በገዳም ሥርዓት እየተዳ ደረ ሥራውን በተሻለ ሁናቴ እንዲቀጥል አድርገዋል ከዚህም ጋር ቦታው ገዳም ሲሆን ተማሪዎች የተማሩትን በተግባር የሚያሳዩበትና የጸሎት ሕይወት የሚለምዱበት ቤተ ክርስቲያን ያስፊልግ ነበርና ቤተ ክርስቲያን አሠርተው የቅዱስ ገብርኤልን ላት አስገብተው የገዳሙን ስም የዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ብለው ሠይመዋል ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ በዚህ ዓይነት ገዳሙንና በውስጡ ያለውን መንፈሳዊ ትምህርት ቤት ካስፋፉና መሠረት ካስያዙ በኋላ ከተለያዩ አህጉረ ስብከት ተማሪዎች እንዲመጡ እያደረጉ በእዳሪነት እንዲሁም ካህናት በኮርስ እንዲማሩ በማድረግ ለቤተ ክርስቲያኗ ንቁ እና ዕውቀት ያለው ትውልድ እንዲገኝ አድርገዋል በገዳሙ ይማሩ ክነበሩትና ዛሬ በልዩ ልዩ መስክ ተሠማርተው ቤተ ክርስቲያናቸውንና ሀገራቸውን እያገለገሉ ክሚገኙት ምሁራን ውስጥ ብዙዎቹ እናትና አባት የሌላቸው አንዲሁም መማር የማይችሉ ነበሩ በገዳሙ ውስጥ የሚኖሩ መነኮሳትም ልዩ ልዩ የቀለም እና የሞያ ዕውቀት እንዲኖራቸው በማድረግ ቀላል የማይባል ሥራ አንዲሠራ እድርገዋል ብፁዕነታቸው በነበራቸው ወጣቱን ትውልድ የመያዝ ፍላጎትና ችሉታ በወቅቱ በተለያዩ የመንግሥት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ይማሩ የነበሩ ተማሪዎችን በክረምት ወደ ገዳሙ እንዲገቡ በማድረግ የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት በመማር ዘመኑን እንዲዋጁ እድርገዋል ምንም እንኳን በዚህም ረገድ የነበራቸው ሕልም ተግባ ራዊ ሲሆን ለማየት ባይታደሉም እርሳቸው ለሁለት ሦስት ክረምቶች ስብስበው ያስተማሯቸውና የመከሯቸው ተማሪዎች ዛሬ ቁጥራቸውን እበራክተው በማኅበር ደረጃ በመስባስብ ከልዩ ልዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚመረቁ ወጣቶች በዕውቀታቸውና በገንዘ ባቸው ቤተ ከርስቲያናቸውን እንዲያገለግሉ በማድረግ ላይ ይገኛሉ ብፁዕ እቡነ ጎርጎርዮስ ቤተ ክርስቲያን ጥንት የነበራት አቋም ተመልሶ በልማት ራሷን ች« ሌሎችን መርዳት አለባት የሚል የጸና እምነት ስለ ነበራቸው በገዳሙ የሚማሩ ተማሪዎች እንዲሁም መነኮሳት ገዳሙን በማልማት ራሳቸውን አንዲችሉ የሚደነቅ ጥረት ያደርጉ ነበር በዚህም መሠረት በርካታ የባሕር ዛፍ የአርዘ ሊባ ኖስ የትሪ ማንቴሪ የሙዝ የብርቱካን የቡና እና የፓፓያ ተክሎች በገዳሙ ግቢ እንዲተከሉ አድርገው ዛሬም ከቡናው በስተ ዘቲከዐ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ቀር ሌሎች ለገዳሙ ፍሬ እየሰጡ ይገኛሉ በዚህ ገዳም አርአያነት በሀገረ ስብክታቸው የሚገኙ ሌሎች አብያተ ክርስቲያናትንም ራሳቸ ውን በማልማት አንዲጠቀሙና እንዲጠቅሙ ይመክሩ እና ያስተ ምሩ ነበር ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ከላይ በአጭሩ በተገለጠው ዓይነት ወንጌልን በተግባር ከመስበክ ጋር በነበራቸው ግሩም የማስተማር ጸጋ በየአጥቢያው እየተዚዚሩ ምእመናን በሕገ አግዚአብሔር ጸንተው አንዲኖሩ ያስተምሩ ነበር መጻሕፍትንም በመጻፍ አስተምረዋል ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ በዐጸደ ሥጋ በነበሩበት ጊዜ ካዘጋጂቸው መጻ ሕፍት መካከል መሠረተ እምነት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክከ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በዓስም መድረክ የተሰኙት ለኅትመት እንዲበቁ አድርገዋል ትምህርተ ሃይማኖት ዶግማ የስብከት ዘዴ ኦርቶዶክሳዊ ቤተ ክርስቲያንህን ዕወቅ ሥርዓተ ኖሎት ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን የተሰኙት ሌሉች ደግሞ እዘጋጅተዋቸው ሳያሳትሟቸው የቀሩ ናቸው ብፁዕነታቸው በእነዚህ ድርሰቶቻቸው ብዙዎች በቃልም ይሁን በመጣፍ በብዛት ያልዳሰሷቸውን እንደ ጾም በዓላት አከባበርና የመሳሰሉትን ጉዳዮች ዘርዘር ባለ መንገድ በመጻፍ አስተምረዋል ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ለዐሥራ አንድ ዓመታት በዚህ ዓይነት ከፍተኛ እና አርአያነት ያለው እገልግሎት ካበረከቱ በኋላ ሐምሌ ቀን ዓም በመቂ ቅዱስ ሚካኤል ለሚገኙ ምእመናን የተለመደ አባታዊ ትምህርታቸውን ስለመስጠት ሲገሠግሱ በድንገት በደረስ ባቸው የመኪና አደጋ በተወለዱ በኀምሳ ዓመታቸው ዐረፉ ሥርዓተ ቀብራቸውም ብፁዕ ወቅዱስ እቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያርክ ርአስ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ይወዷቸውና ያከብሯቸው የነበሩ ደቀ መዛሙርት እንዲሁም የዝዋይ እና የአካባ ቢው ምእመናን በተገኙበት በጥሩ ሁኔታ ባደራጁት የዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱለ ገብርኤል ቤተ መቅደስ ውስጥ ተፈጽሟል የብፁዕ ነታቸው በረከት እይለየን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል ካልአይ ሊቀ ጳጳስ እልአልዛ። ብፁዕነታቸው በጅማ ሰተከታታይ ሰባት ዓመታት ካገለገሉ በኋላ የነበራቸውን ትጋት በመመልከት ክሐምሌ ቀን ዓም ጀምሮ በያዙት ሀገረ ስብከት ላይ የከፊቾና ሸክቾ ቤንቹና ማጂ አገረ ስብከት ተደርቦሳቸው ሰሁሰት ዓመታት በርካታ ሐዋርያዊና መንፈ ሳዊ ሥራዎችን አከና ውነዋል እርሳቸው ወደ አገረ ስብከቱ ሲሔዱ በነበሩት አብያተ ክርስቲያናት ላይ ምእምናንን በየጊዜው በማስተማርና ካሀናቱን በማስተባበር ተጨማሪ አብያተ ክርስቲያ ናት እንዲታነፁ አድርጎዋል ብፁዕ እቡነ ሳሙኤል ቅድሚያ የሚሰጡት ለስብከተ ወንጌል አገልግሎት ነበር በመሆኑም በመድረክ ሲያስተምሩ ውለው ቢያ ድሩ የማይሰሰቹ አባት ነበሩ የትምሀርት አሰጣጣቸውም የማይሰ ለችና የሰውን መንፈሳዊ ሕይወት የሚያድስ ነበር ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል አርቆ አሰተዋይ በመሆናቸው ዕውቀታ ቸው በሳቸው ብቻ ተወስኖ እንዳይቀር ዓም ሰተከታታይ እራት ወራት በጅማ ከተማ የሚገኙትን መምሀራን ካሀናትንና ዲያቆናትን በማሰባሰብ አሠልጥነው ዘመኑ ካመጣቸው ልዩ ልዩ እምነቶች ምእመናንን እንዲጠብቁና ጸንተው በእምነታቸው እንዲ ኖሩ አድርገዋል የብፁዕነታቸው የካህናት ሥልጠና ፕሮግራም በጅማ ከተማ ብቻ ተወስኖ የቀረ ሳይሆን በሁሉም ወረዳዎች መካሔድ ያለበት በመሆኑ በሀገረ ስብከቱ በሚገኙት የተለያዩ ወረዳዎች የካህናት ሥልጠና እንዲሰጥ አድርገዋል በዚሀም የተነሣ ነባሩን የቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ትምህ ርት ለማጠናከር ባደረጉት ጥረት ከሰሜን ከምሥራቅና ከመካከለኛው የሀገሪቱ ክፍሎች የትምሀርት ፍላጎት ላላቸው ከ በላይ ለሆኑ ተማሪዎች በርእሰ ከተማው በሚገኘው ደብር ወንበር ዘርግተው ሰሚያስተምሩ የአብነት መምህራን ዘወትር አባታዊ ምክር በመስጠት ከኪሳቸውም የማበረታቻ ድጎማዎች እየሰጡ ያበረታ ቷቸው ነበር ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል ከሕፃንነታቸው ጀምሮ ቤተ ክርሰቲያ ናቸውን በትጋት ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋላ ሕማም ዐቅማቸውን እየነ ሣቸው በመምጣቱ ጤናቸው እየታወከ መጣ ምንም እንኳን ከሕመ ማቸው ያገግመሙ ዘንድ በሀገር ውስጥ በሕክምና እና በጠበል ሲረዱ ቢቆዩም ጤናቸው ሊመለስ ባለመቻሉ ሰከፍተኛ ሕክምና ወደ አስራ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ኤል ሔዱ በዚያም ያገኙት ሕክምና ጤናቸውን ሊመልለላቸው እልቻለም ሰኔ ቀን ዓም ከጧቱ በሦስት ሰዓት ክዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ሥርዓተ ቀብራቸውም በዚያው በቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ተፈጸመ የብፁዕነታቸው በረክት እአይሰየን አሜን ኣዛህህሂህሃሐጨየከሀጤከዐየ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ ካልአይ ሊቀ ጳጳስ ዓም ህህኣላላለ ጮከሀ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መዓርገ ጵጵስና ከመቀበሳቸው በፊት አባ ጸገዬ ቢሆነኝ ይባሉ ነበር ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ በቀድሞው የበጌምድር ጠቅላይ ግዛት በደብረ ታቦር አውራጃ በአስቴ ወረዳ ልዩ ስሙ ቆማ ፋሲለደስ ተብሉ በሚታወቀው ቦታ በ ዓም ተወለዱ የአባታ ቸው ስም ቀኝ ጌታ ቢሆነኝ ዋሴ የእናታቸው ስም ወሮ ውዴ መሸሻ ይባል ነበር ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በዚያው በመካነ ልደታ ቸው በቆማ ፋሲለደስ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን መምሀር ሐዲስ ከሚባሉ የድጓ ምስከር ተሣሩ ከዚያም በጥር ወር ዓም ወደ አዲስ አባባ መጥተው በወቅቱ የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ከነበሩት ከብፁዕ አቡነ ቄርሎስ መዓርገ ዲቁናን ተቀበሉ ከዚያም በ ዓም በታላቁ ገዳም በደብረ ሲባኖስ መዓርገ ምንኩስናን ተቀበሉ ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ በነበራቸው የትምሀርት ፍላጐት የተነሣ ከትውልድ ቦታቸው ወጥተው በልዩ ልዩ ከፍላተ ሀገር በመዘዋወር ከአያሌ ኢትዮጵያውያን መምህራን የቤተ ከርስቲያናችንን ከፍተኛ ትምህርት ቀሰመዋልፁ በዚሁም መሠረት ከደቡብ ጎንደር ወደ ምሥራቅ ጎጃም ሔደው ሞጣ አውራጃ ውስጥ ድቦ ኪዳነ ምሕረት ከምትባል ቦታ ያስተምሩ ከነበሩት አለቃ አድማሱ ዘንድ ቅኔን ከነ አገባቡ ከተማሩ በኋላ እንደ ገና ወደ ደቡብ ጎንደር ተመልሰው በጋይንት አውራጃ በስማዳ ወረዳ ደብረ ዕንቁ ላይ ጉባኤ ዘርግተው ከነበሩት ከመምሀር ጌጡ ተሰማ በተጨማሪ ቅኔ በመማር ዕውቀታቸውን አስፋፉ አሁንም የቅኔውን ትምህርት ለማጠናከር ወደ ደቡብ ወሎ በመሔድ በአማራ ሳይንት ወረዳ በሮ ሚካኤል ከነበሩት ከአለቃ ከበደ ቀደም ሲል የተማሩትን የቅኔ ትምህርት ከነ አገባቡ በመሣር ከአጠናቀቁ በኋላ በመምህርነት ተመረቁ የቅድስት ቤተ ከርስቲያንን ትምሀርት ለመማር የጸና ፍቅር የነበራቸው ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ በቅኔው ትምህርት ከተመረቁ በኋላ ወደ ቀጣዩ የትምህርት ደረጃ ገሠገሠ ይኸውም የመጻሕፍትን ትር ጓጫ ለመማርና ለማወቅ ነበር ለዚሀም በዚያው የቅኳን መምህርነት ባገኙበች በወሎ ከፍስ ሀገር በቦረና ሳይንት አውራጃ መካነ ሰላም ተብሎ በሚጠራው ቦታ ከአለቃ ታመነ አግደው ትርጓሜ ነገሥትን በደሴ መድኃኒ ዓለም ከአባ ገብረ ማርያም ገብረ ሐና የዳዋት የውዳሴና የቅዳሴ ማርያም ትርጓሜን አጠኑ በመቀጠልም በዚያው ቦታ መምህር ተገበረ እግዚአብሔር ሐጐስ ከተባሉ ሊቅ የትምህርተ ኅቡአት የኪዳንና የፍትሐ ነገሥትን ትርጓሜ አሔዱ መዓር ቅስናን የተተበሉት በዚያው በደቡብ ወሎ በትምህርት ላይ በነበሩበት ጊዜ መስከረም ቀን ዓም ነበር አዘከ« ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ እቡነ ታዴዎስ መዓርገ ቅስናን ከተቀበሉ በኋላ ጀምረውት የነበረውን የመጻሕፍት ትርጓሜ ትምህርት አቁመው ወደ እዲስ አባባ መጡ። እንደ መጡም በታዕካ ነገሥት በአታ መታስቢያ ቤት የመጻሕፍት ትርጓሜ ትምህርታቸውን ቀጠሉ በዚህም መሠረት ሐዲሳትን ከመምህር ገብረ ሕይወትና ከመምህር ሥምረተ እብ ቀጸላ ብሉያትን ከአለቃ ጌራ እቡሻህርን ከመምህር ገብረ ሕይወት በሚገባ ተምረው በመምህርነት ተመረቁ በዚህ ዓይነት ራሳቸውን በትምህርተ ሃይማኖት ያነፁት ብፁዕነታቸው ሊቅነታቸው በቃልም በተግባርም በመመስከሩ በ ዓም ታላቁ መንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በሐዲሳት ትርጓሜ መምህርነት ተመደቡ ከተመደቡበት ጊዜ ጀምሮም ጉባኤያቸውን በማስፋት እስከ ዓም ድረስ በትጋት በማስተማር በርካታ ደቀ መዛሙርትን አፍርተዋል ብፁዕነ ታቸው በካቴድራሉ በቆዩባቸው ዓሥራ አምስት ዓመታት በጉባኤ ቃለ እግዚእብሔርን ከማስተማር በተጨማሪ የካቴድራሉ ቄለ ገበዝም በመሆን በትጋት አገልግለዋልፁ የእጥቢኪያውን ምእመናንና ወጣቶችን ዘወትር ቅዳሜና እሑድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርትና ነገረ መለኮት በማስተማር አገልግለዋል ብፁዕ እቡነ ታዴዎስ በደቀ መዛሙርቱም ሆነ በምአመናን ጉባኤ በመገኝት በቃል ከማስተማራቸውም በተጨማሪ በቃል ያለ ይረሳል በመጽሐፍ ያስ ይወረሳል የሚለውን ልብ በማለት የፍትሐ ነገሥትን የዳዊትን የሐዲሳትንና የትንቢተ ኢሳይያስን ትርጓሜ በእጃቸው ፈው ለቤተ ከርስቲያናችን ቅርስ እስቀምጠው አልፈዋል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በወስነው መሠረት ጥር ቀን ዓም ከተመረጡት ዓሥራ ሦስት ኤጺስ ቆጸሳት መካከል ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ አንዱ ሆነው በመመረጥ «ብፁዕ አባ ታዴዎስ ጳጳስ ዘኢሉባቦር» ተብለው በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተከለ ሃይማኖት መዓርገ ጵጵስናን ተሾሙ ብፁዕ እቡነ ታዴዎስ ወደ ተሾሙበት ሀገረ ስብከት ከሔዱ ጀምሮ ያለ ምንም ድካም ቤተ ከርስቲያን የምትስፋፋበትን የህገረ ስብከቱ ምእመናን በሃይማኖት የሚጐለብቱበትን የሀገረ ስብከቱ ካህናት የኑሮ አቋም የሚስተካከልበትን መንገድ ሁሉ በመሻት ስፊ አገልግሎትን አበርከተዋል ብፁዕነታቸው ከነበሩበት ሀገረ ስብከት ወደ ስሜን ጎንደር እንዲዛወሩ ተደርጎ በአዲሱ ሀገረ ስብከታቸው ጥቂት እንዳገለገሉ ባደረባቸው ሕመም የተነሣ ቅዳሜ መጋቢት ቀን ዓም ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለዩ የቀብራቸው ሥነ ሥርዓትም ጎንደር ህህ ዖ ጮከሀ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ከተማ በሚገኘው መንበረ መንግሥት መድኃኔ ዓለም ቤተ ከርስ ቲያን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያርከ ርእስ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳትና በርካታ ምእመናን በተገኙበት ተፈጽሟል የብፁዕነታቸው በረከት ይደርብን አሜን ዘፒከዐ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ፊልጳስ ካልአይ ሊቀ ጳጳስ ዓም ህህኣላላለ ጮከሀ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን በ ዓም በሸዋ ሀገረ ስብከት ልዩ ሰሙ ስምበሌጥ ገብርኤል በተባለው ሥፍራ ተወለዱ የአባታቸው ስም አቶ ገብረ ክርስቶስ እውነቱ የአናታቸው ስም ወሮ ጊዜ ባንጃው ይባል ነበር አባ ገብረ እግዚአብሔር ገብረ ክርስቶስ ይባሱ የነበሩት ብፁዕነታቸው ለድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ መርሐ ቤቴ ላይ ትምህርት ቤት ገብተው በዚያ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታተሉ ክዚያም ወደ ወሎ ሀገረ ስብከት አማራ ሳይንት ሔደው ከመምህር ገብረ መድኅን ወልደ ኪዳን ዜማን ተማሩ ከዚያ ቀጥሎም በ ዓም ደብር ቅዱስ ደብረ ጽጌ ማርያም ተብላ ወደ ምትጠራዋ ገዳም በመምጣት አሰቃ በኋላ መልአክ አርያም ይትባረክ መርሻ ክተባሉት መምህር ቅኔ በሚገባ ተማሩ ብፁለ አቡነ ፊልጾጸስ ትምህርታቸውን በመቀጠል በዚሁ ገዳም አባ ደብረ ዮን ከተባሉት መምህር ዘንድ መዝገብ ቅዳሴን አጠ ናቀው ተማሩ በዚሁ በደብረ ጌ ገዳም ይህንኑ ትምህርት እንደ ፈጸሙ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ መል ካም ፈቃድና ትእዛዝ የቅዳሴ መምህር ሆነው ማስተማር ጀመሩ ብፁዕ አቡነ ፊልጸስ በዚህ ዓይነት በማስተማር ላይ እንደ ነበሩ ሕይወታቸውን በታላቅ ቅድስና ሊመሩ ወስነው ነሐሴ ቀን ዓም በደብረ ሊባኖስ ገዳም መዓርገ ምንኩስናን ተቀበለ ቀጥሎም በ ዓም በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ቤተ ክርስቲያን የወለጋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከነበሩት ከብሁዕ አቡነ ያዕቆብ መዓርገ ቅስናን ተቀበሉ ብፁዕ አቡነ ፊልልስ ትምህርታቸውን በማስፋፋት ከመምህር ሐረገ ወይን ገብረ ሥላሴ የውዳሴ ማርያምና የቅዳሴ ማርያም የዳዊ ትን ትርጓሜና ባሕረ ሐሳብን ጨምረው ተምረዋልፁ እንዲሁም ከአለቃ ወልደ ዮሐንስ የመጽሐፊ ኢሳይያስንና ዳንኤልን ትርጓሜ ተምረዋል ከዚህ በኋላ ከክ ዓም በደብረ ጌ ገዳም በልዩ ልዩ የሞያ ዘርፍ ተሠማርተው ሲያገለግሉ ቆይተዋል ከዓመታት ቆይታ በኋላ ግን በ ዓም ሚያዝያ ቀን በሸዋ ሀገረ ስብከት በመናገሻ አውራጃ በሚገኘው የደብረ ሞና ገዳም በመምህርነት ተሹመው አስተዳደሩ ብፁዕነታቸው በዚህ ጊዜ ከማስተዳደር ጋር ወንበር ዘርግተው በማስተማር አያሌ ደቀ መዛሙርትን አፍርተዋል ምእመናንንም የጦንጌልን ትምህርት በማስተማር አበረታተዋል ብፁዕ አቡነ ፊልጸስ ከዚህ በኋላ በ ዓም ኅዳር ቀን በሸዋ ሀገረ ስብከት በየረርና ከረይ አውራጃ በሚገኘው የሳማ ስንበት ገዳም በአስተዳዳሪነት ተሹመዋል በአስተዳዳሪነት በቆዩበት ጊዜ ከፈ ከዐፈዐየ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን አሟቸው አያሌ ተግባራቸች አንዱ ዕድሜ ያለውን ቤተ ክርስቲያን ከዘመን ብዛት የተነሣ ለመውደቅ ተቃርቦ ስለነበር ምእ መናንን በማስተባበር አዲስ ቤተ ክርስቲያን አንዲሠራ አድርገዋል ለስባት ዓመታት በሳማ ስንበት በአስተዳዳሪነት በመቆየት ስፊ አገልግሎት ሲያበረክቱ የቆዩት ብፁዕነታቸው በ ዓም እንደገና ወደ ደብር ቅዱሰ ደብረ ጽጌ ገዳም በመዛወር መልአከ ጌ ተብለው የገዳሟ ዋና አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ ይሁን አንጂ በደብረ ጽጌ ብዙም ሳይቆዩ በቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ለኤኢሏስ ቆጾስነት ምርጫ ውድድር አንዲገቡ ተደረገ በውድድሩም ከፍተኛ የድምዕ ብልጫ አግኝተው በሁለተኛ ደረጃ ተመረጡ በዚሁም መሠረት ሐምሌ ቀን ዓም አባ ፈልጸልስ ተብለው በመሠየም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖች ፓትር ያርክ ርአስ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ አንብሮተ በመላዋ ኢትዮጵያ ለሚገኙት ገዳማት ኤስ ቆጸስ ሆነው ተሾሙ ወዲያ ውም በ ዓም ግንቦት ቀን የመላው የኢትዮጵያ ገዳማትና አድባራት ኤጺስ ቆጸስነትን እንደ ያዙ በደምቢዶሎ የቄለም አውራጃ ኤጺስ ቆኦጾስ ሆነው ሠርተዋል አንደ ሚታወቀው በደርግ ዘመነ መንግሥት ስንበተ እሑድ የገበያ ቀን እንዲሆን ታውጆ ይኸው ፀዋጅ በብዙ ቦታዎች ተግባራዊ መሆን ጀምሮ ነበር ብፁዕነታቸው ግን በሀገረ ስብከታቸው ሕዝብ ዘንድ ይህች ቀን ተከብራ ትውል ዘንድ ከመንግሥች ባለ ሥልጣናት ጋር ተደራድረው እንድትከበር አድርገው ነበር ይባላል ብፁሶ አቡነ ፈልጳስ በተሰጣቸው መንፈሳዊ ተልእኮ በአሳዩት ቅን ተግባርና የሥራ ትጋት ከግንቦት ቀን ዓም ጀምሮ በብሁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ፓትርያርክ ርአስ ሊቃነ ጳጾሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ሆነው ተሾሙ ከዚህ በኋላ የካቲት ቀን ዓም ብፁዕነታቸው የገዳ ማት ሐላፈነታቸውን እንደ ያዙ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያርክ ርእስ ሊቃነ ኦጳሳት ዘኢትዮጵያ የአስብ ሀገረ ስብክት ሊቀ ጳጳስ ሆነው እንዲሠሩ ተደርጐ በዚሁ ሀገረ ስብከት መንፈሳዊ ተልአኮአቸውን በማከናወን ላይ አንዳሉ በድንገት በተወለዱ በ ዓመታቸው ስኔ ቀን ዓም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ያረፉበት ምክንያትም ሙቀት እንደ ሆነ ይነገራልፈ ብፁዕነታቸው በነበራቸው የትዓርምት ሕይወት ምግብ በሚገባ ስለማይመገቡ የብርድ ሕመም ነስረባቸው በዚህ የተነሣ ነፋስ በእጅጉ ይፈሩ ነበር ይባላል በአስብ ሀገረ ስብክት ተመድበው ሲያገለግሉ ምንም አንኳን ሀገሩ ቀት ቢሆንም ክነበረባቸው የነፋስ ፍርሐት የተነሣ ልብስ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ይደራርቡ ነበር ይባላል ሲተኙም ልብሶቻቸውን እንደ ደረቡ መስኮቶቻቸውና በሮቻቸው ያሏቸው ቀዳዳዎች ሁሉ አንዲጠቀጠቁ አድርገው ነበር ታዲያ አንድ ቀን በዚህ ሁናቴ ተኝተው ሳሉ አየር አጥሯቸው በዚያው አስክ መጨረሻው እንዳሸለቡ ይነገራል የብፁዕነታቸው ሥርዓተ ቀብር አስብ ከተማ በሚገኘው ሐመረ ኖኅ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርለቲያን ብፁዕ አቡነ ኤልሳለ የደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብክት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ቄርሎስ የስሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የክተማው ምእመናን በተገኙበት ተፈጽሞአል የብፁዕነታቸው በረከት ይደርብንፊ አሜን ህህኣላላለ ጮከሀ ዘየከር ዐየፀ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መ ር ኬኬ ደ ዐእቫን ኡጅ ጅኑጅእኪኑራ ኑዮፐዯዑ ቀድሞ አባ ብርሃኑ ካሣ ይባሉ ነበር በጎጃም ሀገረ ስብክት በባሕር ዳር አውራጃ በይልማና ዴንሣ ወረዳ እነጋዴ ቅዱስ ሚካኤል ከተባለው ደብር ተወለዱ አባታቸው ብላታ ካሣ አሳምነህ ብፁዕ አቡነ በርናባስ ቀዳማዳ ። ጺ በዚያም ዕውቅ የድጓና የአቋቋም መምህር ከነበ ሩት አለቃ ገብረ አግዚአብሔር ዘንድ ሁለተኛውን ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርት ማለትም የጸዋትወ ዜማን ትምህርት ተማሩ ገና በሕፃንነታቸው የመማር ፍቅር የነበራቸው ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ በጥሩ ሁኔታ እየተማሩት የነበረውን ትምህርታቸውን በመቀጠል የቅኔን ዕውቀት ደግሞ ሊቀስሙ ከመናገሻ ተነሥተው ወደ ጎጃም ተሻገሩፁ በዚያም ደብረ ማርቆስ ሳይ ሰፊ ጉባኤ ዘርግ ተው ያስተምሩ ከነበሩት አስቃ ሣህሌ ዘንድ ቅኔን ከተማሩ በኋላ ቆላ ቂርቆስና ዲማ ጊዮርጊስ በተባሉ ታላላቅ ገዳማት በመዘዋወር መጸሕፍተ ትርጓሜን በመጠኑ ተማሩ ብፁዕነታቸው በዚህ ዓይነት ዓባይን ተሻግረው ፅውቀት መንፈሳዋን ከሰበሰቡ በኋላ ወደ ትውልድ ሀገራቸው ተመለሱ በዚያም መምህር በላይ ከተባሉ ሲት ዘንድ ተተምጠው ቀደም ሲል ያካበቱትን ትምህርት በማጠናከር ላይ ሳሱ የኢጣልያ ወራሪ ነይል ህገራችንን በግፍ ወረረ በዚህ የተነሣም ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ በህዝር ፍቅር ስጫት ተነሣሥተው ትምህርታቸውን በማቆም ከሌሉች ፍች ሠር በመቀላቀል ወራሪውን ይል በመቃወም ከቡልጋ ጫካ ለአራት ዓመታት ያህል ከሊሉች ኢትዮጵያውያን ወንድሞ ቸው ጋር በመህን በአርበኛነት ለሀገራቸው መብት መከበር እንደ ተጋደሉ አንድ ተን ጠላት ድንገት ደርሶ በእሳቸውና በሊሌሉች ወጦ ንድሞቻቸው ላይ አደጋ አደረሰ በዚህም የሞተው ሞቶ በሕይወት የተረፈው ሲበተን ቸቐውም ዘአቃቂ አድርገው አዲስ ዓለም ደ ነበረች እኀታቸው ሒዱ ደሁን እንጂ ጦራሪዞጦ የኢጣልያ ዞህ አዲስ ዓለሦን አቱትቶ በዚያ ከሕዝቡ ጋር ነበሩ ያላቸውን አርበኞች ለመያዝ ጥሖት ዘከ«ዐ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን በስነዘረ ጊዜ ብፁስነታቸው በጣልያን ወታደሮች ተይዘው ለእስር ተዳረጉ ለአንድ ዓመት ያህል በእስር እንደቁዩ ወራሪው ኃይል በኢትዮጵያውያን ቆራጥ ተጋድሎ ድል ተመቶ ከሀዢ ወጣ ብፁዕነታቸውም ከነበሩበት እስር ቤት ተፈቱ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የሀገሪቷ ነፃነት ተመልሶ ክአስር ከተፈቱ በኋላ ሰቀጥታ ወደ ታላቁ ደብረ ሊባኖስ ገዳም ገብተው ጥቂት ጊዜያት ቆይተው ነሐሴ ቀን ዓም መዓርገ ምንኩ ስናን ተቀበሉ ከዚሀ በኋላ ሠደ አዲስ አባባ መጥተው በቤተ መንግሥቱ ፈቃድ በደብረ ስላም ቀጨኔ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ለምእመናን በብከተ ወንጌልን መስጠት ጀመሩ በዚህም ወቅት መጋቢት ቀን ዓም በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ከብፁዕ አቡነ ቄርሎስ እጅ ቅስናን ተቀበሉ ከዚያም ከቀጨኔ ወደ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቆይቶም ወደ መንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ በመዛወር በስብከተ ወንጌልና ቅዳሴ አገልግ ሉት ተሠሣርተው ሲያገለግሉ ቆዩ በዚህ አገልግሎታቸው ላይ አንደ ነበሩም መጋቢት ቀን ዓም በዳግማዊ ዐፄ ምኒልክ መታሰቢያ ታፅካ ነገሥት በኣታ ለማርያም ገዳም ከኢት ዮጵያዋዊው ሊቀ ጳጳስ ከብሁፅዕ አቡነ ይሰሐቅ መዓርገ ቁምስናን ተቀበሉ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ በዚህ ዓይነት በአዲበ አበባ ለሰባት ንዓመታት ያሀል ሲያገለግሉ ዘመናዊ ትምህርታቸውን በመጀመር እስክ ስምንተኛ ተምረዋል በዚህ ዓይነት አዲስ አበባ ስተወስኑ ዓመታት ከቆዩ በኋላ በ ዓም በሐረርጌ ሀገረ ስብከት ስባኬ ወንጌል የድሬዳዋ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርበቲያን እለቃ ሆነው ወደዚያው ተላኩ በዚያም የተሰማቸውን ሐላፊነት በብቃት በመወጣት ለአራት ዓመታት ያህል ቆዩ ብፁዕነታቸው ከህብተ በብከት ጋር ህብተ ፈውስ ከባለቤቱ ከአግዚአብሔር ዘንድ የተቸ ራቸው አባት በለ ነበሩ በአካባቢው ላበረከቱት አስተዋጽኦ ከምእ መናን ዘንድ ታላቅ ፍቅርንና አክብሮትን አትርፈው ነበር በ ዓም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ መልካም ፈቃድ ተወልደው ፊደል ቆጥረው ወደ አደጉበት ደብረ ጽላልሽ እቲሳ አቡነ ተክለ ሃይሣኖት ገዳም ተዛውረው በመምህርነት አንዲ ያስተዳድሩ ተሾሥሠ በዚያም ለአንድ ዓመት ያህል በፍቅርና በትጋት አገለገሉ ከመስከረም ቀን ዓም ጀምሮም የሸዋ ክፍለ ሀዝር የጨቦና ጉራጌ እውራጃ ሊቀ ካህናት ተብለው ከዚህም ጋር የፍርድና የአስተዳደር ዳኝነት ሥራ እንዲሠሩ በቁምስናም ሆነ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ጨጨጨኣሑጠጠወ የዲ ባዱዱአ ከ በጻ መ መ መ ይ መመ በጵጵበና ላቅ ያለ አገልግሎት ወደ አበረክቱበት ቦታ ሔዱ በዚያም በኣታቸውን በአውራጃው ዋና ክተማ ላይ አጽንተው በአውራጃው ውስጥ ወደ ሚገኙት ዐሥራ ሦስቱም ወረዳዎች በመዘዋወር በተስ ጧቸው ሀብተ ስብከትና ሀብተ ፈውስ የአካባቢውን ምእመን በነፍ ሱም ሆነ በሥጋው ክመጣበት በሽታ ሁሉ ነጻ ማድረግ ጀመሩ ከዚህም ጋር እናትና አባት የሊላቸውን እጓለ ሙታን በመስብሰብ እየረዱና እያስተማሩ ለሀገርና ለቤተ ክርስቲያን እንዲጠቅሙ ያደርጉ ነበር ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ ከዚህ በሳይ በተገለጸው መንፈሳዊ ተግባራቸው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስተያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በኤሏስ ቆጸስነት ተመርጠው ግንቦት ቀን ዓም በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በብፁዕ ወቅዱበሰ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ፓትርያርክ ርእስ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ እድ «ብፁዕ አባ ዲዮስቆሮስ» ተብለው የጨቦና ጉራጌ አውራጃ ኤሏስ ቆፅስ ሆነው ተሾሙ ቀደም ሲል ጀምሮ ሲሰጡት የነበረውን መንፈሳዊ አገልግ ሎት በማጠናከር ለዐሥር ዓመታት ያህል በማገልገል ቅድስት ቤተ ክርስ ቲያን የጣለችባቸውን አደራ ሲወጡ ከቆዩ በኋላ ባደረባቸው ሕመም በ ዓም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። በኤርትራም ከዚሁ ተሹመው የሔዱት ብፁዕ አቡነ ፊልጳስ ስፓትርያርክነት ቆይተው ሲያርፉ ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ ፓትርያርክ ሆነው ተሹመው አስካረፉበት ዓም ድረስ አገልግለዋል የብፁዕነታቸው ረድኤት እይስየን ህህኣላላለ ጮከሀ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ካልአይ ሊቀ ጳጳስ ዓም ከዐፈዐየ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መልአከ ፀሐይ አባ ሀብተ ማርያም ደምሴ ይባሉ የነበሩት ብፁሶ አቡነ ተክለ ሃይማኖት በሸዋ ክፍፋስ ሀገር በተጉለት አውራጃ በባሶ ወረዳ ልዩ ስሙ አንዲትጥድ በተባለው ሥፍራ ከአባታቸው ከአቶ ደምሴ ወልደ ጻድቅና ከአናታቸው ከወሮ ትርፌነሽ ይመኑ ጥቅምት ቀን በ ዓም ተወለዱ ብፁዕነታቸው ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በዚያው በተጠመቁበት ደብር መሪ ጌታ ኩራ ከተባሉ መምህር ዘንድ የመጀመሪያ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን ተማሩ ከሂያም ወደ ደብረ ጽሙና ገዳም በመሔድ ከመምህር ወልደ ጊዮርጊስ ዘንድ ዳዊት ጾመ ድጓና የዘወትር ምፅራፍ ተፃሩ ብፁዕነታቸው ትምህ ርታቸውን በመቀጠል በዚሁ ቦታ አቋቋም ዝሣሬና መዋሥዕት ከተማሩ በኋላ ከየኔታ ወልደ ማርያም ገብረ ኢየሱስ ሐዲሳትን ዳዊትን ትምሀርተ ኅቡዓትችን የውዳሴ ማርያምና የትዳሴ ማርያ ምን ትርጓሜ ተማሩ ብፁዕ አቡነ ተክለ ሃይማኖት በተጠቀስው ዓይነት ትሦሥዝታ ቸውን ካስፋፉ በኋላ በ ዓም ወደ አዲስ አባባ መቀተው በደብረ ስላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ደብር እያገለገሉ በታዕካ ነገሥት ከታወቁት መምህር ከየኔታ ጊሪ ቅህኒን እንዲሁም ከየኔታ መንግሥቱ መዝገበ ቅዳሴን እንዲሁም ከመልአከ ገነት ጥሩ ነህ አቋቋም ተሣገሩ ብፁለፅ አቡነ ተክስ ሃይማኖት ወደ አዲስ አባባ ከመጡ በኋላም ከጥንታዊው የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ጋር የህመናዊውንም ትምሀርት በመጀመር እስከ ኛ ክፍል ድረስ አጠናቀቁ በ ዓም በአዲስ አበባ ከብፁዕ አቡነ ያዕቆብ መዓርገ ዲቁናን የተቀበሉት ብፁፅ አቡነ ተክለ ሃይማኖት በ ዓሥ በደብረ ጽላልሽ አቡነ ተክለ ሃይማኖት መዓርገ ምሦንኩስናን ከአራት ዓመት በኋላ በ ዓም ደግሞ ከብፁዕ አቡነ ገብርኤል መጓዓርገ ቅስናን ተተበሉ ከዚያም አዲስ አባባ በኒገኘፁ በደብረ ሰላም ቅዱስ አስጢፋኖስ ደብር በትስናና በቂሰ ገበዝነት አገልሣግለዋል በዚዙ ጊዚ ከብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ መዓርገ ቁምስናን ተተብለዋል ብፁዕ አቡሃ ተከለ ሃይሣኛት በ ዓም በታላቁ አንጋፋው ደብር ቀራንዮ መድኃኔ ዓለም በአስተዳዳሪነት ተሹመው ኦሳከ ዓም አገልግለዋል ከዚሆሥ በመመለስ ተደም ሲል ያገለግሉበት በነበረው ደብረ ሰላም ቅዱስ አስጢፋሻዣስ ደብር «መልአከ ሰሳም ተብለው ተሾሥ በዚያሥ ለሁለት ዓሥታት አንዳ ገስገሉ ወደ ብርሃናተ ዓለም ጴጥሮሰ ወጳውሉስ ደብር ተዛውረው ከ ዓም አገለገሉ ከዚያም ወደ ታወተው ደብር ተጩኑነ ደብረ ሰላም ሥድረቆኗኢ ዓለም ተዛውረው ከ ዓም ለሰባት ዓመታት በፍቅርና በሰላም ሲያሰተዳድሩ ዋዩ ህህኣላላለ ጮከሀ ዞ ኔ ኛ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን በመጨረሻም ወደ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ደብር ተዛው ረው በማስተዳደር አገልግሎት ላይ እንዳሉ በ ዓም በተደረገው የኤሏስ ቆጸጳሳት ምርጫ ተመርጠው በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ አንብሮተ ዕድ «ብፁዕ አባ ተክስ ሃይማኖት ኤስ ቆጾበ» በድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ተሾሙ ወደ ሀገረ ስብኩዩ ከሔዱበት ጊዜ ጀምርምሦ ቀደም ሲል በቦታው በነበሩ አባቶች ተጀምረው የነበሩ ሥራዎችን በማጠናቀቅ አዳዲስ ሥራዎችንም በመፍጠር ከሀገረ ስብከቱ ካህናትና ምእመናን ጋር በመተባበር ስፋ ያለ አገልግሎት አበርክተዋል ይሁን እንጂ በተቀበሉት ሥልጣን የተፈቀደሳቸውን ያህል ቅድስት ቤተ ክርስቲያ ንን ካገለገሉ በኋላ ባደረባቸው ሕመም በሀገር ውስጥና በው በሕክምና ሲረዱ ቆይተው መጋቢት ። ከዚያ ቀጥሎም ከአማሆይ ገላነሽ የጀመሩትን ትምህርት ለማሰፋፋት በድጋሚ አለቃ መንክር ወደ ተባሉት ሲቅ በመሔድ ቅኔን በሚገባ አጠናከሩ ከዚህ በኋላ ወደ ወሎ በመመለበ ብዙ ሊቃውንት ወደ ሚገ ኙበት ገረገራ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በመሔድ ከታወቁት ሊቅ ከመሪ ጌታ መንግሥቱ ጉሹ ዘንድ ጸመ ድጓና ምዕራፍ በሚገባ ተማሩፁ ይሁን አንጂ አሁንም በተለመደው የተማሩትን ደግሞ በመ ማር የማጠናከር ብቃታቸው በነፋስ መውጫ አውራጃ ልዩ በሙ ማይደርፋ ወደ ተባለው ቦታ በመሔድ ከመሪ ጊታ ኅሩይ ዘውዴ ጨቡዴ ዘንድ ጸመ ድጓንና ምዕራፍን እንደ ገና በመከለሰ አጠናቀቁ ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ አሁንም በነበራቸው የመማር ፍሳጉት የቀራቸውን መንፈካዊ ትምህርት ለመማር በ ዓም ወደ አዲስ አባባ መጡ በመንበረ መንግሥት ቅዱሰ ገብርኤል ቤተ ክርበቲያን ገዳም በፈ ጉባኤ ዘርግተው ያስተምሩ ወደ ነበሩት መምህር ቀጸሳ ሠይፉ በኋላ አቡነ አንድርያሰ በመሔድ መጻሕፍተ ሐዲሳትን ውዳሴ ማርያምንና ቅዳሴ ማርያምን እንዲሁም የኪዳንንና ትምሀርተ ኅቡአትን ትርጓሜ እንዲሁም ባሕረ ሐሳብን በሚገባ አጥንተው በመምህርነት ተመረቁ በዚህ ዓይነት ትምህርታቸውን እንዳጠናቀቁ መምህራቸው መምህር ቀጸላ ብፁለ አቡነ እንድርያስ ተብለው ወደ ጎንደር ሀገረ በስብከት ሲሔዱ ተከትለው ወደ ጎንደር ሔዱ በዚያም ደቀ መዛሙ ህህኣላላለ ጮከሀ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ርትን አእያሰቀጸሉና የአቡነ ቀሲበነቱን ሥራ በመሥራት ለሁለት ዓመት አገለገሉ በ ዓም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ መልካም ፈቃድና ትእዛዝ በሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ትቤት ገብተሠፓ የ ወራት ሁለ ገብ ኮርስ በመከታተል የምበክር ወረቀት ተቀበሉ ከዚያም በኋላ በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በስብከተ ወንጌልና በመዘምርነት ተመደቡ በተመደ ቡበት ቦታም በቅንነት በማገልገል ላይ ሳሉ እንደገና በ ዓም በልማትና ክርስቲያናዊ ተራድዖ ኮሚሽን አማካይነት በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ከየካቲት አበከ ግንቦት ድረስ በተዘጋጀው ሁለ ገብ ኮርስ ተሳትፈው በጥሩ ውጤት በማጠናቀቅ የምሰክር ወረቀት ተቀበሉ ከዚያም በተመደቡበት የመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ምአመናንን በማስተማር ለአም ስት ዓመታት ያህል አገለገሉ ክዚያም በ ዓም ወደ ደብረ ነጐድጓድ ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ ክርበቲያን በመዛወር በአስተዳዳሪነት ማገልገል ጀመሩ ከአጥ ቢያው ካህናትና ምአመናን ጋር በመተባበርም አያሌ መንፈ ላዊና ማኅበራዊ አገልግሎቶችን አከናወኑ በ ዓም አንደ ገና ወደ ደብረ ራጉኤል ቤተ ክርስቲያን በመዛወር የተለመደውን አገልግ ሎታቸውን ሲያበረክቱ ቆዩ በ ዓም አንደ ገና ወደ ደብረ ብሥራት ቅዱሰ ገብርኤል ቤተ ክርበቲያን ተዛውረው ሰጥቂት ዓመ ታት ሲያገስግሉ ቆዩ ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ በዚህ አጎልግሎታቸው ላይ አንደ ነበሩ በ ዓም በቅዱስ ሲኖዶሰ ተመርጠው በብፁፅ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ አንብሮተ ዕድ መዓርገ ኤኢስ ቆጳስነትን ተቀብለው በደቡብ አሞ ሀገረ ስብክት ተሾሙ በዚያም የተጠሩበትን አገልግሉት በማፋጠን ላይ ሳሉ ኅዳር ቀን ዓም በደረሰባቸው ድንገተኛ የመኪና መገልበጥ አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ሥርዓተ ቀብራቸውም በአዋሳ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል የብፁፅነተቸው ረድኤት አይለየን አሜን ዘተከር« ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መዓርገ ጵጵስና ከማግኘታቸው በፊት ሊቀ ጉባኤ ቦሰበ ዮሐንስ ቤተ ይባሉ ነበር ብፁዕ አቡነ ኤልያስ በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በአንኮበር ወረዳ ልዩ ስሙ ዋሻ ገብርኤል ከሚባለው ቀበሌ ብፁዕ አቡነ ኤልያ ስ ቀዳማደ ከአባታቸው ከመምህሬ ቤተ ሣህሌና ከአናታቸው ከወሮ ባሕሪቱ ጮሉ ሸዋ ተወለዱ ዘመኑም ዓም ነበር ብፁዕነታቸው ሊቀ ጳጳስ በደጋግ ወላጆቻቸው ክብካቤ አድገው ዕድሜያቸው ለትምሀርት ሲደርስ በጀ ዞማ ተክለ ና ትጋ ከአባ ወልደ ሥላሴ ዘንድ የመጀመሪያ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን ዓም ሻ አጠናቀቁ ከዚያም ወደ አዲስ አባባ መጥተው ደብረ አሚን ተክለ ሃይማኖት ላይ ጉባኤ ዘርግተው ሲያስተምሩ ከነበሩት መሪ ጌታ ኃይለ ጊዮርጊስ ወልደ ሚካኤል ጸዋትወ ዜማን ተሣሃሩ በዚህ ጊዜም ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ መዓርገ ዲቁናን ተቀበሉ ከዚያም በዲቁናቸው በደብሩ እንዲያገለገሉ ተፈቅዶላቸው በዚያው በደብረ አሚን ተክለ ሃይማኖት በመዘምርነትም ጭምር ማገልገል ጀመሩ ከአገልግሎትም ጎን በወቅቱ የደብሩ አስተዳዳሪ ከነበሩት ከአለቃ አያሌው ታምሩ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን በሚገባ አጠኑ ብፁዕ አቡነ ኤልያስ በደብረ አሚን ተክለ ሃይማኖት ለአም ስት ዓመታት ያሀል በመማርና በማገልገል ከቆዩ በኋላ ለበለጠ ትምህርት ወደ ወሎ አቀኑ በዚያም ገረገራ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጉባኤ ዘርግተው ያሰተምሩ ከነበሩት መምሀር ምናሴ ዘለቀ የጸዋትወ ዜማ ትምህርታቸውን በማሰፋፋት አጠናቀቁ በመቀጠልም በዚያው ሀገረ ስብከት ዞብል አንጉት መድኃኔ ዓለም ያስተምሩ ከነበሩት ሊቀ ኅሩያን ወልደ ሰንበት አንዲሁም ወደ ደቡብ ጎንደር በመሔድ ነፋስ መውጫ ልዩ ስሙ መገጭ ቂርቆስ በተባለው ደብር ያስተምሩ ከነበ ሩት ከመምህር ኪነ ጥበቡ ቅኔን ከነ አገባቡ ተማሩ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact