Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

ስምአ ጽድቅ በሄራዊ 1.pdf


  • word cloud

ስምአ ጽድቅ በሄራዊ 1.pdf
  • Extraction Summary

ፈቃድ ማሳተም ክልክል ነው። የሚል አገባብና ፍላጎት ምኞትም በሰው ልብ እንዲፈጠር ምክንያት ወይም መነሻ ስላለ ሲጀመር ጀምሮ የፀሐይ ትኩሳትና ብርድ ዝናምም ለሰው ልጅ በጥ ቃት ረገድ ባጋጠሙት ጊዜ መጠለያ መከለያ የሚሆኑትን ቤት ልብስ መሥራቱን እስከ አሁን ድረስም ለመከላከያና ለጥቅም ለምቾትም ሲደክም መኖሩን በሥራውና በድካሙ መጠንም መንፈሳውያንን ሥጋውያንን ድርጊቶች እያበረከተ መሄዱን ማንም የሚያውቀው ነው ። መንፈሳዊ ነፃነትዋን አሳጥቶአት የነበረው ለሰው ፊት እንዳያደላ ነገር ግን በራሱ ፍጹም ነው ። ኛ ቃል ሰው የሆነው እስከ መሰቀሉ ድረስ ነው ። ይህም ከዳዊት ዘር የመጣው ሥጋ በኃይል ከሙታን በመነሣቱ የእግዚአብሔር ልጅ መሆ ኑን ከገለጸ በኋላ ለአባላቶቹ ራስ ሆኖ በመናብርትና በአጋዕ ዝት በመላእክትም ላይ በኃይል ቀኝ በመቀመጡ ሥጋው የምትሆን ቤተ ክርስቲያን አሁን ለምትኖርበት ሕይወትና ኋላ ለምታገኘው ክብር መያዣዋ ነው ። ለሚል ጥያቄያችን አጥጋቢ መልስ የማይገኝለት ነው ። ከመዋሐድ በኋላ በአንድ ክርስቶስ ሁለት ሀላዊ አለ ማለት የአምላክነትንና የሰውነትን ህላዌ ፍርቅ በማድረግ በተዋህዶም ቡዓዴን በማምጣት ለአንዱ የሚሰገድለት ለሌላ ውም የማይሰገድለት ሁለት ክርስቶስ ነው ማለት ነው ። ትርጓሜ እውነተኛ የጽድቅ ንጉሥ የሆነ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የጽድቅና የሰላም ንጉሥ ነው ። ይህም ሰላም ከአባቱ ከእግዚአብሔር ሆነልን ተደረገ ልን እርሱም የጽድቅን መንገድ በወንጌል ገለጠልን ወደ ። እግዚአብሔር ኪዳኑን ከናንተ ጋርያጸና መንፈሱንም በውስጣችሁ ያሳደረ እናንተ ሆይ እናንተን ነው ። ንስሓ በሠሩት ኃጢአት መፀፀት ወይም ማዘንና ማልቀስ ብቻ ሳይሆን በእው ነት ኃጢአትን ጠልቶ ማድረጉንም መተውና ወደእግዚአብሔር መመለስን አሮጌ ጽድቅንና ልማድን ጥሎ ለእግዚአብሔር ሥርዓት በመ ታዘዝ ዝቅ ዝቅ ማለትን በእርሱ ለመኖርም እውነተኛንና ቁርጠኛን ፍላጎት ጠቅልሎ ይዞ ለመዳን የሚያደርስና እንደ አገባቡም የሚዳንበትን ሃይማኖት የሚያስከትል ነው ። በትብሥራታዊ አዋጅ ነው ። እንግ ዲህ ዓላማውና የስሙ ምክንያት እነሆ ዕውቅ ነው ።

  • Cosine Similarity

ዓለም ሳይፈጠር የአብ አንድ ልጁ በሚሆን በአንድ ጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እናምናለን ። ዳግም ክርስቶስ የአብ ሊቀ ካህናት ሆኖ የሰውን ወገን ከእግዚአብሔር ጋር ያስታረቀ በእውነት ሰው የሆነ የእግዚአብሔር ቃል ነው እንጂ ሰው በመሆኑ ምንም ሕፀፅ እንደሌለበት እናምናለን ። እንግዲህ አንድ አብ አለ እንጅ ሦስት አባቶች የሉም አንድ ልጅ አለ እንጅ ሦስት ልጆች ወልዶች የሉም አንድ መንፈስ ቅዱስ አለ እንጅ ሦስት መንፈስ ቅዱሶች የሉም ። ዳሩ ግን አምላክና ሰው እንደ መሆኑ አንድ ክርስቶስ ነው እንጅ እርሱ ሁለት አይደለም ። ነፍስና ሥጋ አንድ ሰው እንደሚያሰኝ ሁሉ አምላክና ሰው የሆነ አንድ ክርስቶስ ነው ። ዮሐ ። ሮሜ ዮሐ ወ። « ስምዓ ጽድቅ ብሔራዊ። ስለ እግዚአብሔር አብ ። ዮሐ በሥላሴ አንድነትም መንፈስ ቅዱስ ከአብ የሠረፀ የአብና የወልድ መንፈስ እንደ ዮሐ መሆኑ ወልድ በአብ አብም በወልድ ዮሐ ዮድጽ የሚኖርና በማናቸውም ረገድ ሕፀፅ ጉድለት ዮሐ ዘ ። ኢሳ ቿ ጓ ስምዓ ጽድቅ ብሔራዊ ። ጢሞ ጅዮ ሠ ፒ ቆሮ ጀር ጀጄ ስምዓ ጽድቅ ብሔራዊ። ጢሞጸ ኤፌ ገላ ዮሐ ። ስምዓ ጽድቅ ብሔራዊ ። ጵጴጠጢምሞዮጅ ስምዓ ጽድቅ ብሔራዊ ። ዛ ስምዓ ጽድቅ ብሔራዊ ። ጾ ስምዓ ጽድቅ ብሔራዊ ። ስምዓ ጽድቅ ብሔራዊ። ውነት አንድ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ። ዮሐ ሦ ኸ ። ዮሐ። « ስምዓ ጽድቅ ብሔራዊ ። ዮሐ ። የክርስቶስ ተዋሕዶ በመደባለቅ ወይም በመለወጥ መጠን ነበር ማለት ሥጋም ጽንዓተ ስምዓ ጽድቅ ብሔራዊ ። ዮሐ። ድ ስምዓ ጽድቅ ብሔራዊ ። ይኸውም በነፍስና በሥጋ የቆመ ሰው አንድሰው እንጅ ሁለት ሰዎች ለመሆን እንደማይቻል ወይም ሁለት ቱ ስምዓ ጽድቅ ብሔራዊ ። ሰዎች እንደማይባል ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል ሥጋ ከሆነ በኋላ በዚህ መዋሐድ ሳይከፈል አንድ ክርስቶስ በመሆኑና ለዚህም ለአንዱ ክርስቶስ መከፈልን የማያሳይ አምልኮትና ሰጊድ በመሰጠቱ የሀላዌውን መንትያ ከማየት ተከልለናልና በአንድ ክርስቶስ አንድ ህላዌነትን እንጅ ሁለት ህላዌ አለ ብለን ከማመን እንጠበቃለን። በሌላ ይፈጸምልኛል ብሎ ቃል ኪዳኑንለሌላ ሰው እንዳላስቀረ በኢየሱስ ክርስቶስ የተፈጸመ ቃል ኪዳን እግዚአብሔር ለፈለገው ነገር ሁሉ በቂ በመሆኑ ሊለወጥና ሊሻር እንደማይቻል እናምናለን ። ዩ ስምዓ ጽድቅ ብሔራዊ ። ዕብ ዙ ስምዓ ጽድቅ ብሔራዊ ። ዳግም በምን ስምዓ ጽድቅ ብሔራዊ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact